#update በግብጽ እየተካሄደ የሚገኘው የአፍሪካ ዋንጫ ከተጀመረ 13 ቀናት ያስቆጠረ ሲሆን ወደቀጣዩ ዙር ያለፉት 16 ሃገራት ተለይተው ታውቀዋል።
ከምድብ ሀ አዘጋጇ ግብጽ፣ ዴሞክራቲክ ኮንጎና ዩጋንዳ ማለፋቸውን አረጋግጠዋል። በምድ ለ ደግሞ ናይጄሪያ፣ ጊኒና ለመጀመሪያ ጊዜ የተሳተፈቸው ማደጋስካር አልፈዋል።
በምድብ ሐ ሴኔጋል እና አልጄሪያ፤ በምድብ መ ሞሮኮ፣ አይቮሪ ኮስትና ደቡብ አፍሪካ ምርጥ 16ቱን የተቀላቀሉ ሲሆን በምድብ ሠ ቱኒዚያና ማሊ እንዲሁም በምድብ ረ ካሜሩን፣ ጋናና ቤኒን ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፋቸውን አረጋግጠዋል።
በዚህም መሰረት ከመጪው አርብ ጀምሮ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ይደረጋሉ።
ሞሮኮ ከቤኒን
ዩጋንዳ ከሴኔጋል
ግብጽ ከደቡብ አፍሪካ
ማደጋስካር ከዴሞክራቲክ ኮንጎ
ናይጄሪያ ከካሜሩን
አልጄሪያ ከጊኒ
ማሊ ከአይቮሮ ኮስት
ጋና ከቱኒዚያ የሚጠበቁ ጨዋታዎች ናቸው።
Via #bbc
@tikvahethsport
ከምድብ ሀ አዘጋጇ ግብጽ፣ ዴሞክራቲክ ኮንጎና ዩጋንዳ ማለፋቸውን አረጋግጠዋል። በምድ ለ ደግሞ ናይጄሪያ፣ ጊኒና ለመጀመሪያ ጊዜ የተሳተፈቸው ማደጋስካር አልፈዋል።
በምድብ ሐ ሴኔጋል እና አልጄሪያ፤ በምድብ መ ሞሮኮ፣ አይቮሪ ኮስትና ደቡብ አፍሪካ ምርጥ 16ቱን የተቀላቀሉ ሲሆን በምድብ ሠ ቱኒዚያና ማሊ እንዲሁም በምድብ ረ ካሜሩን፣ ጋናና ቤኒን ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፋቸውን አረጋግጠዋል።
በዚህም መሰረት ከመጪው አርብ ጀምሮ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ይደረጋሉ።
ሞሮኮ ከቤኒን
ዩጋንዳ ከሴኔጋል
ግብጽ ከደቡብ አፍሪካ
ማደጋስካር ከዴሞክራቲክ ኮንጎ
ናይጄሪያ ከካሜሩን
አልጄሪያ ከጊኒ
ማሊ ከአይቮሮ ኮስት
ጋና ከቱኒዚያ የሚጠበቁ ጨዋታዎች ናቸው።
Via #bbc
@tikvahethsport
ፍራንክ ላምፓርድ የቼልሲ አሰልጣኝ ሆኖ ተሾመ
--------------------------------------------------
የቀድሞ የቼልሲው አማካይ ፍራንክ ላምፓርድ የቀድሞ ክለቡን ለማሰልጠን የሶስት ዓመታት ውል ፈርሟል።
13 ዓመታትን በቼልሲ ቤት ያሳለፈው ላምፓርድ ከክለቡ ጋር 13 ዋንጫዎችን አንስቷል።
አዲሱ የሰማያዊዮቹ አለቃ “ወደ ቀድሞ ክለቤ አሰልጣኝ ሆኜ በመመለሴ ከፍተኛ ኩራት ይሰማኛል” ያለ ሲሆን፤ “ለክለቡ ያለኝን ፍቅር ሁሉም ይረዳዋል። አሁን ትኩረቴን በቀጣዩ የውድድር ዘመን ላይ ማድረግ ነው የምፈልገው” ሲል ላምፓርድ ተናግሯል።
ደርቢ ካውንቲን ሲያሰለጥን የነበረው ላምፓርድ ወደ ጁቬንቱስ ያመሩትን ማውሪሲዮ ሳሪን በመተካት ቼልሲን የማሰልጣን ኃላፊነትን ተረክቧል።
Via #BBC
@tikvahethsport
--------------------------------------------------
የቀድሞ የቼልሲው አማካይ ፍራንክ ላምፓርድ የቀድሞ ክለቡን ለማሰልጠን የሶስት ዓመታት ውል ፈርሟል።
13 ዓመታትን በቼልሲ ቤት ያሳለፈው ላምፓርድ ከክለቡ ጋር 13 ዋንጫዎችን አንስቷል።
አዲሱ የሰማያዊዮቹ አለቃ “ወደ ቀድሞ ክለቤ አሰልጣኝ ሆኜ በመመለሴ ከፍተኛ ኩራት ይሰማኛል” ያለ ሲሆን፤ “ለክለቡ ያለኝን ፍቅር ሁሉም ይረዳዋል። አሁን ትኩረቴን በቀጣዩ የውድድር ዘመን ላይ ማድረግ ነው የምፈልገው” ሲል ላምፓርድ ተናግሯል።
ደርቢ ካውንቲን ሲያሰለጥን የነበረው ላምፓርድ ወደ ጁቬንቱስ ያመሩትን ማውሪሲዮ ሳሪን በመተካት ቼልሲን የማሰልጣን ኃላፊነትን ተረክቧል።
Via #BBC
@tikvahethsport
#UpdateSport የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ላቀረባቸው ጥያቄዎች ምላሽ እስከሚያገኝ ድረስ ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድሮቸ ራሱን ማግለሉን አስታወቀ፡፡
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር በትናንትናው ዕለት ባወጣው መግለጫ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሊግ ኮሚቴ የቅዱስ ጊዮርጊስን የሜዳ ተጠቃሚነት ለማሳጣት ከወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ጋር ሊያደርገው የነበረን ጨዋታ በዝግ ወይም አዳማ ተጫወቱ በማለት ሁለት ጊዜ እንዲቋረጥ አድርጎል ብሏል፡፡
ይህን ጨዋታ ከዚህ በፊት የተቋረጡ የሌሎች ክለቦች ጨዋታወችን ባስተናገደበት ሁኔታ የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብን አላስተናገደም ሲል በፌዴሬሽኑ ላይ ቅሬታውን አቅርቧል፡፡
እንዲሁም በ29ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ለፋሲል ከነማ የተሰጠው ፎርፌ አግባብነት የሌለውና አድሏዊ መሆኑንም ነው በመግለጫው ያመላከተው፡፡
አዲስ ከመጡት የፌዴሬሽኑ አመራሮች ጋር በመተባበር፣ በመቻቻል እና በመተጋገዝ ለመስራት የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር የበኩሉን ድርሻ ሲወጣ ቆይቷልም ነው ያለው፡፡
በመሆኑም ፌዴሬሽኑ የወሰናቸውን ኢ – ፍትሃዊ እርምጃዎችን እንዲመረምር እና ያላአግባብ የተወሰነበትን ፎርፌ እንዲያነሳ የጠየቀ ሲሆን ያቀረባቸው ቅሬታዎች ምላሽ እስከሚያገኙ ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድሮች ራሱን ማግለሉን አስታውቋል፡፡
Via #fbc
@tikvahethsport
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር በትናንትናው ዕለት ባወጣው መግለጫ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሊግ ኮሚቴ የቅዱስ ጊዮርጊስን የሜዳ ተጠቃሚነት ለማሳጣት ከወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ጋር ሊያደርገው የነበረን ጨዋታ በዝግ ወይም አዳማ ተጫወቱ በማለት ሁለት ጊዜ እንዲቋረጥ አድርጎል ብሏል፡፡
ይህን ጨዋታ ከዚህ በፊት የተቋረጡ የሌሎች ክለቦች ጨዋታወችን ባስተናገደበት ሁኔታ የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብን አላስተናገደም ሲል በፌዴሬሽኑ ላይ ቅሬታውን አቅርቧል፡፡
እንዲሁም በ29ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ለፋሲል ከነማ የተሰጠው ፎርፌ አግባብነት የሌለውና አድሏዊ መሆኑንም ነው በመግለጫው ያመላከተው፡፡
አዲስ ከመጡት የፌዴሬሽኑ አመራሮች ጋር በመተባበር፣ በመቻቻል እና በመተጋገዝ ለመስራት የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር የበኩሉን ድርሻ ሲወጣ ቆይቷልም ነው ያለው፡፡
በመሆኑም ፌዴሬሽኑ የወሰናቸውን ኢ – ፍትሃዊ እርምጃዎችን እንዲመረምር እና ያላአግባብ የተወሰነበትን ፎርፌ እንዲያነሳ የጠየቀ ሲሆን ያቀረባቸው ቅሬታዎች ምላሽ እስከሚያገኙ ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድሮች ራሱን ማግለሉን አስታውቋል፡፡
Via #fbc
@tikvahethsport
ግብጽ ከአፍሪካ ዋንጫ ተሰናበተች!
በአፍሪካ ዋንጫ አስተናጋጇ ግብጽ በደቡብ አፍሪካ ተሰናብታለች፡፡ ትናንት ምሽት በተካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካ አስተናጋጇን ግብጽን 1ለ0 አሸንፋ ለሩብ ፍጻሜ ደርሳለች፡፡ ግብጽ በጥሎ ማለፉ በመሰናበት ካሜሩንን ተከትላለች፤ ደቡብ አፍሪካ ደግሞ ካሜሩንን 3ለ2 አሸንፋ ካሰናበተችው ናይጀሪያ በሩብ ፍጻሜ ትጫወታለች፡፡
Via #ENA
@tikvahethsport
በአፍሪካ ዋንጫ አስተናጋጇ ግብጽ በደቡብ አፍሪካ ተሰናብታለች፡፡ ትናንት ምሽት በተካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካ አስተናጋጇን ግብጽን 1ለ0 አሸንፋ ለሩብ ፍጻሜ ደርሳለች፡፡ ግብጽ በጥሎ ማለፉ በመሰናበት ካሜሩንን ተከትላለች፤ ደቡብ አፍሪካ ደግሞ ካሜሩንን 3ለ2 አሸንፋ ካሰናበተችው ናይጀሪያ በሩብ ፍጻሜ ትጫወታለች፡፡
Via #ENA
@tikvahethsport
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 30ኛ ሳምንት ጨዋታ፦
84' | ስሑል ሽረ 1-1 ፋሲል ከነማ
88' | መቐለ 2-1 ድሬዳዋ ከተማ
82' | ሲዳማ ቡና 3-0 ወልዋሎ
80' | ኢትዮጵያ ቡና 3-4 መከላከያ
88' | ጅማ አባ ጅፋር 3-1 ደቡብ ፖሊስ
82' | አዳማ ከተማ 0-3 ባህር ዳር ከተማ
Via #ሶከር_ኢትዮጵያ
@tikvahethsport
84' | ስሑል ሽረ 1-1 ፋሲል ከነማ
88' | መቐለ 2-1 ድሬዳዋ ከተማ
82' | ሲዳማ ቡና 3-0 ወልዋሎ
80' | ኢትዮጵያ ቡና 3-4 መከላከያ
88' | ጅማ አባ ጅፋር 3-1 ደቡብ ፖሊስ
82' | አዳማ ከተማ 0-3 ባህር ዳር ከተማ
Via #ሶከር_ኢትዮጵያ
@tikvahethsport
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውጤቶች፦
መቐለ 2-1 ድሬዳዋ ከተማ
ሲዳማ ቡና 3-0 ወልዋሎ
ስሑል ሽረ 1-1 ፋሲል ከነማ
ኢትዮጵያ ቡና 3-4 መከላከያ
ጅማ አባ ጅፋር 3-2 ደቡብ ፖሊስ
አዳማ ከተማ 0-3 ባህር ዳር ከተማ
Via #ethiolivesoccer
@tikvahethsport
መቐለ 2-1 ድሬዳዋ ከተማ
ሲዳማ ቡና 3-0 ወልዋሎ
ስሑል ሽረ 1-1 ፋሲል ከነማ
ኢትዮጵያ ቡና 3-4 መከላከያ
ጅማ አባ ጅፋር 3-2 ደቡብ ፖሊስ
አዳማ ከተማ 0-3 ባህር ዳር ከተማ
Via #ethiolivesoccer
@tikvahethsport
ሞሮኳዊው የዳኛ ባምላክ ደብዳቢ ተቀጡ!
ኢትዮጵያዊውን ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማን የደበደቡት የሞሮኮ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት፣ የካፍ ምክትል ፕሬዚዳንትና የሞሮኮው ቤርካን ክለብ የክብር ፕሬዚዳንት ፉዚ ሌክጃ በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን የዲስፕሊን ኮሚቴ ለአንድ አመት ከማንኛውም ስፖርታዊ አመራር ታግደዋል።
Via #PetrosAshenafi
@tikvahethsport
ኢትዮጵያዊውን ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማን የደበደቡት የሞሮኮ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት፣ የካፍ ምክትል ፕሬዚዳንትና የሞሮኮው ቤርካን ክለብ የክብር ፕሬዚዳንት ፉዚ ሌክጃ በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን የዲስፕሊን ኮሚቴ ለአንድ አመት ከማንኛውም ስፖርታዊ አመራር ታግደዋል።
Via #PetrosAshenafi
@tikvahethsport
የፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የአቋም መግለጫ ደብዳቤ ልካያለሁ #በአፋጣኝ ውሳኔ ይሰጠኝ ሲል ጠይቋል።
ክለቡ የላከው ልኬያለሁ የሚለው ደብዳቤ👇
https://telegra.ph/FasilKenema-07-10
ክለቡ የላከው ልኬያለሁ የሚለው ደብዳቤ👇
https://telegra.ph/FasilKenema-07-10
📝 DEAL DONE: Villarreal have signed Alberto Moreno from Liverpool on a free transfer on a contract until 2024. (Source: #VillarrealCF)
OFFICIAL: Club Brugge have confirmed an agreement in principle with Liverpool for the transfer of Simon Mignolet. The Belgian goalkeeper will sign a five-year contract with the club.
@tikvahethsport
@tikvahethsport
ON THIS DAY: In 2009, Real Madrid completed the £30m signing of Xabi Alonso from Liverpool.
🏆🏆 Copa del Rey
🏆 La Liga
🏆 Champions League
🏆 Supercopa de España
What a player. 💫
@tikvahethsport
🏆🏆 Copa del Rey
🏆 La Liga
🏆 Champions League
🏆 Supercopa de España
What a player. 💫
@tikvahethsport
BREAKING: Barcelona have confirmed Lionel Messi will miss the club's USA tour due to a calf injury. The Club have not given a return date - Barcelona's First Competetive Fixture is Friday, 16 August.
@tikvahethsport
@tikvahethsport
Marseille targeting Ryan Sessegnon
La Provence report that Ligue 1 side Marseille are ambitiously going after 19-year-old left-sided Fulham player Ryan Sessegnon.
The Englishman is looking for the exit door after being relegated to the Championship last season, with Tottenham wanting to acquire his services. The problem is that OM could only afford to spend around €15m on the player, whereas Fulham want at least €20m for a player with 12 months remaining on his current deal.
Marseille Sporting Director Andoni Zubizarreta is convinced of the youngster’s potential.
@tikvahethsport
La Provence report that Ligue 1 side Marseille are ambitiously going after 19-year-old left-sided Fulham player Ryan Sessegnon.
The Englishman is looking for the exit door after being relegated to the Championship last season, with Tottenham wanting to acquire his services. The problem is that OM could only afford to spend around €15m on the player, whereas Fulham want at least €20m for a player with 12 months remaining on his current deal.
Marseille Sporting Director Andoni Zubizarreta is convinced of the youngster’s potential.
@tikvahethsport
Radamel Falcao indicates he will depart AS Monaco
In quotes picked up by Nice-Matin, AS Monaco captain and Colombian international striker Radamel Falcao cast doubt on his future with the Ligue 1 side, directly contradicting the words of club Director General Oleg Petrov from just days ago.
“The truth is that I have one year left on my contract and the club has not offered me an extension. So I need to think about my future, my family. I am in the process of assessing the offers that have been made to me. These are good opportunities for my career. I need to think about my family… I have only one year left on my deal and it is complicated for a player of my age (33). I hope to find a solution for me and for Monaco.”
Asked about the idea of waiting until January to join a club for free the following summer, the Colombian rebuffed this suggestion:
“No, there are good offers.”
https://t.iss.one/tikvahethsport
In quotes picked up by Nice-Matin, AS Monaco captain and Colombian international striker Radamel Falcao cast doubt on his future with the Ligue 1 side, directly contradicting the words of club Director General Oleg Petrov from just days ago.
“The truth is that I have one year left on my contract and the club has not offered me an extension. So I need to think about my future, my family. I am in the process of assessing the offers that have been made to me. These are good opportunities for my career. I need to think about my family… I have only one year left on my deal and it is complicated for a player of my age (33). I hope to find a solution for me and for Monaco.”
Asked about the idea of waiting until January to join a club for free the following summer, the Colombian rebuffed this suggestion:
“No, there are good offers.”
https://t.iss.one/tikvahethsport
DONE DEAL: ManUtd have confirmed the signing of Harry Maguire from Leicester City on a six-year contract for a reported world-record fee for a defender of £80m.
@tikvahethsport
@tikvahethsport