ረቡዕ ከትላንት ምሽት እግር ኳስን በሚጫወትበት ነቀምት ከተማ በተተኮሰ ጥይት ህይወቱ ያለፈው ወንድወሰን ዮሐንስ ስርዓተ ቀብር ትላንት በሀዋሳ ቅድስት ሥላሴ ቤተ-ክርስቲያን ተፈፅሟል፡፡
Via SoccerEthiopia
@tikvahethsport (#ሼር)
Via SoccerEthiopia
@tikvahethsport (#ሼር)
#update 8ኛው የሴቶች ዓለም ዋንጫ ውድድር ትላንት ምሽት ተጀምሯል፡፡ አፍሪካ በሶስት ብሔራዊ ቡድኖች ስትካፈል ካሜሮን፣ ናይጀሪያ እና ደቡብ አፍሪካ ደግሞ ይሄንን ዋንጫ ወደ አህጉሩ ለማምጣት ይተጋሉ፡፡
Via BBC/arts/
@tikvahethsport
Via BBC/arts/
@tikvahethsport
#update Chelsea boss Maurizio Sarri will sign a three-year deal to become #Juventus manager next week.
(Source: Guardian)
@tikvahethiopiasport
(Source: Guardian)
@tikvahethiopiasport
ኦዚል በፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶጋን ሜዜነት ታጅቦ ተሞሽሯል፡፡ የአርሰናሉ ጀርመናዊ ኮከብ እግር ኳስ ተጫዋች ሜሱት ኦዚል ከእጮኛው የቀድሞ ቱርካዊት የቁንጅና አሸናፊ እና ሞዴል አሚኔ ጉልስ ጋር በቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶጋን ሜዜነት ታጅቦ በባንክ ኦፍ ቦስፈረስ በሚገኝ ቅንጡ ሆቴል በትዳር ተሳስሯል፡፡
ይህ የ30 ዓመት ኮከብ በባለፈው ዓመት የሩሲያ ዓለም ዋንጫ መዳረሻ ላይ ከፕሬዚዳንት ኤርዶጋን ጋር ፎቶ መነሳቱን ተከትሎ ከጀርመናውያኑ ጋር አቃቅሮታል፡፡
በዚህ የተነሳ ኦዚል ከዓለም ዋንጫው በኋላ ብሔራዊ ቡድኑ ከውድድሩ በጊዜ መሰናበቱን ተከትሎ ኦዚል ከአቅም በታች ተጫውቷል በማለት በጀርመናውያኑ ዘንድ የስድብ እና ትችት ደርሶበታል፡፡
እርሱም ስናሸንፍ እንደ ጀርመናዊ ስንሸነፍ ደግሞ እንደ ስደተኛ የምቆጠር ከሆነ ሁሉም ይቅር፤ በማለት በደጋፊዎቹ የዘረኝነት ትንኮሳ እንደደረሰበት እና እንዳልተከበረ ተናግሮ ከብሔራዊ ቡድኑ ራሱን ማግለሉን አስታውቋል፡፡
በሰማኒያ የተሳሰሩት ሁለቱ ባለትዳሮች ከ2017 ጀምሮ ግንኙነት የጀመሩ ሲሆን በ2018 ሰኔ ወር ቀለበት አስረዋል፡፡
ከወራት በፊትም ሁለቱ ጥንዶች በሰርጋቸው ዕለት የሚታደሙ ወዳጆቻቸውን ጥሪ ሲያደርጉ የመጀመሪያው የሆኑት ከተለያዩ ሀገራት መሪዎች ጋር በፖለቲካዊ ጉዳዮች ቃላት ከመሰነዛዘር የማይቆጠቡት የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን ናቸው፡፡ እሳቸው የጥሪ ካርዱን ከተቀበሉ በኋላ ለአንተ የሰርግ እና የደስታ ቀን የሚሆን ጊዜ አላጣም እመጣለሁ ብለው ነበር፡፡
እነሆ ፕሬዚዳንት ኤርዶጋን የምርጫ ቅስቀሳ እያላቸው ቃላቸውን አክብረው ከሁለቱ ሙሽሮች ጎን ቁመው በጋብቻ አስተሳስረዋል፡፡
ትዳራችሁ በፈጣሪ የተባረከ፤ ለወግ ለማዕረግ ያብቃችሁ በማለትም መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል፡፡
የሜሱት ኦዚል ቤተሰቦች የዘር ሀረግ ከቱርክ የሚመዘዝ ቢሆንም እርሱ ግን የተጫወተው ለተወለደባት እና ለአደገባት ሀገር የጀርመን ብሔራዊ ቡድን ነው፡፡
ቢቢሲ
ይህ የ30 ዓመት ኮከብ በባለፈው ዓመት የሩሲያ ዓለም ዋንጫ መዳረሻ ላይ ከፕሬዚዳንት ኤርዶጋን ጋር ፎቶ መነሳቱን ተከትሎ ከጀርመናውያኑ ጋር አቃቅሮታል፡፡
በዚህ የተነሳ ኦዚል ከዓለም ዋንጫው በኋላ ብሔራዊ ቡድኑ ከውድድሩ በጊዜ መሰናበቱን ተከትሎ ኦዚል ከአቅም በታች ተጫውቷል በማለት በጀርመናውያኑ ዘንድ የስድብ እና ትችት ደርሶበታል፡፡
እርሱም ስናሸንፍ እንደ ጀርመናዊ ስንሸነፍ ደግሞ እንደ ስደተኛ የምቆጠር ከሆነ ሁሉም ይቅር፤ በማለት በደጋፊዎቹ የዘረኝነት ትንኮሳ እንደደረሰበት እና እንዳልተከበረ ተናግሮ ከብሔራዊ ቡድኑ ራሱን ማግለሉን አስታውቋል፡፡
በሰማኒያ የተሳሰሩት ሁለቱ ባለትዳሮች ከ2017 ጀምሮ ግንኙነት የጀመሩ ሲሆን በ2018 ሰኔ ወር ቀለበት አስረዋል፡፡
ከወራት በፊትም ሁለቱ ጥንዶች በሰርጋቸው ዕለት የሚታደሙ ወዳጆቻቸውን ጥሪ ሲያደርጉ የመጀመሪያው የሆኑት ከተለያዩ ሀገራት መሪዎች ጋር በፖለቲካዊ ጉዳዮች ቃላት ከመሰነዛዘር የማይቆጠቡት የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን ናቸው፡፡ እሳቸው የጥሪ ካርዱን ከተቀበሉ በኋላ ለአንተ የሰርግ እና የደስታ ቀን የሚሆን ጊዜ አላጣም እመጣለሁ ብለው ነበር፡፡
እነሆ ፕሬዚዳንት ኤርዶጋን የምርጫ ቅስቀሳ እያላቸው ቃላቸውን አክብረው ከሁለቱ ሙሽሮች ጎን ቁመው በጋብቻ አስተሳስረዋል፡፡
ትዳራችሁ በፈጣሪ የተባረከ፤ ለወግ ለማዕረግ ያብቃችሁ በማለትም መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል፡፡
የሜሱት ኦዚል ቤተሰቦች የዘር ሀረግ ከቱርክ የሚመዘዝ ቢሆንም እርሱ ግን የተጫወተው ለተወለደባት እና ለአደገባት ሀገር የጀርመን ብሔራዊ ቡድን ነው፡፡
ቢቢሲ
#UpdateSport የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ እና የመቀሌ 70 እንደርታ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ ባደረጉት ጨዋታ ያለምንም ግብ ሲለያዩ ደጋፊዎች አላስፈላጊ ምልክቶችን በማሳየት ከጨዋታው በፊትም መጠነኛ ግጭት መከሰቱ ተገልጧል። የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ እና የመቀሌ 70 እንደርታ እግር ኳስ ቡድኖች ጨዋታ ከዚህ ቀደም በጸጥታ ስጋት የተነሳ ተሰርዞ የፕሬሚየር ሊጉም ላልተወሰነ ጊዜ እንዲቋረጥ ተደርጎ ነበር።
Via #DW
@tikvahethsport
Via #DW
@tikvahethsport
ፕላቲኒ ታሠሩ...
የቀድሞው የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር ፕሬዝዳንት ሚሼል ፕላቲኒ ፈረንሳይ ውስጥ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተሰምቷል።
ፕላቲኒ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ለጥያቄ በመፈለጋቸው ነው ለእሥር የበቁት ተብሏል።
ፕላቲኒ የማህበሩ ፕሬዝዳንት በነበሩበት ወቅት ኳታር ያለአግባብ የዓለም ዋንጫ አዘጋጅ ሆና እንድትመረጥ አግዘዋል በሚል ነው በፖሊስ ቁጥጥር ሥር የዋሉት።
የ63 ዓመቱ የቀድሞ የፈረንሳይ መሃል መስመር ተጫዋች ፕላቲኒ ከአውሮፓ ኳስ መሪነታቸው የተወገዱት 2015 ላይ ነበር።
Via bbc
የቀድሞው የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር ፕሬዝዳንት ሚሼል ፕላቲኒ ፈረንሳይ ውስጥ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተሰምቷል።
ፕላቲኒ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ለጥያቄ በመፈለጋቸው ነው ለእሥር የበቁት ተብሏል።
ፕላቲኒ የማህበሩ ፕሬዝዳንት በነበሩበት ወቅት ኳታር ያለአግባብ የዓለም ዋንጫ አዘጋጅ ሆና እንድትመረጥ አግዘዋል በሚል ነው በፖሊስ ቁጥጥር ሥር የዋሉት።
የ63 ዓመቱ የቀድሞ የፈረንሳይ መሃል መስመር ተጫዋች ፕላቲኒ ከአውሮፓ ኳስ መሪነታቸው የተወገዱት 2015 ላይ ነበር።
Via bbc
ፈርናንዶ ቶሬስ የእግር ኳስ ጨዋታ ማቆሙን አስታወቀ
የስፔን፣ የቼልሲ፣ የሊቨርፑል እና የአትሌቲኮ ማድሪድ አጥቂ ሆኖ ሲጫወት የኖረው ፈርናንዶ ቶሬስ እግር ኳስ ጨዋታ ማቆሙን አስታውቋል።
የ35 ዓመቱ ቶሬስ ላለፉት 18 ዓመታት አግር ኳስ የተጫወተ ሲሆኑ በአሁኑ ወቅት በጃፓን ጄ1 ሊግ ሳጋን ቶሱ እየተጫወተ ሲሆን በመጪው እሁድ እግር ኳስ ስላቆመበት አጠቃላይ ሁኔታ ዝርዝር መግለጫ እንደሚሰጥ ገልጿል።
ቶሬስ የዓለም፣ የአውሮፓ፣ እና የሊግ ዋንጫዎችን ከሀገሩ ስፔንና ከተለያዩ ክለቦች ጋር አንስቷል።
ምንጭ፦ቢቢሲ
የስፔን፣ የቼልሲ፣ የሊቨርፑል እና የአትሌቲኮ ማድሪድ አጥቂ ሆኖ ሲጫወት የኖረው ፈርናንዶ ቶሬስ እግር ኳስ ጨዋታ ማቆሙን አስታውቋል።
የ35 ዓመቱ ቶሬስ ላለፉት 18 ዓመታት አግር ኳስ የተጫወተ ሲሆኑ በአሁኑ ወቅት በጃፓን ጄ1 ሊግ ሳጋን ቶሱ እየተጫወተ ሲሆን በመጪው እሁድ እግር ኳስ ስላቆመበት አጠቃላይ ሁኔታ ዝርዝር መግለጫ እንደሚሰጥ ገልጿል።
ቶሬስ የዓለም፣ የአውሮፓ፣ እና የሊግ ዋንጫዎችን ከሀገሩ ስፔንና ከተለያዩ ክለቦች ጋር አንስቷል።
ምንጭ፦ቢቢሲ
የአፍሪካ ዋንጫ ዛሬ በግብፅ ካይሮ ይጀመራል!
ለመጀመሪያ ግዜ 24 ቡድኖችን ያሳተፈው ሰላሳ ሁለተኛው የአፍሪካ ዋንጫ በግብጽ ካይሮ ዛሬ ይጀመራል፡፡ በመክፈቻው ጨዋታ አዘጋጇ ግብፅ ዙንባቤውን ከምሽቱ አምስት ሰአት ላይ የምታስተናግድ ይሆናል፡፡
የዘንድሮ የአፍሪካ ዋንጫ ካሜሮን በጸጥታና በዝግጅት ችግር ምክንያት አዘጋጅነቷ ተነጥቆ ለግብጽ የተሰጣት መሆኑ ይታወቃል፡፡ የአፍሪካ ዋንጫ ኪዘህ ቀደም በጥር ወር ላይ የሚካሄድ ሲሆን ዘንድሮ ግን በሰኔ ወር እንዲካሄድ ተወስኗል፡፡
በግብጹ አፍሪካ ዋንጫ ካለው ሙቀት አንጻር በ32 ተኛውና በ75 ተኛው ደቂቃ የውሀ እረፍት የሚኖረው ይሆናል፡፡ ውድድሩ ከሰኔ 14 እስከ ሃምሌ 14 የሚካሄድ ሲሆን በስድስት ምድብ ተከፍሎ የሚካሄድ ይሆናል፡፡
የአፍሪካ ዋንጫ እኤአ በ19 57 በሱዳን አዘጋጅነት የተጀመረ ሲሆን ግብጽ አሸናፊ መሆኗ ይታወሳል፡፡ በአፍሪካ ዋንጫ ሳሙሄል ኤቶ አስራ ስምንት ጎል በማግባት የአፍሪካ ዋንጫ የምንግዜም ጎል አግቢ ነው፡፡
የ2019 አፍሪካ ዋንጫ አዘጋጇ ግብጽ ሰባት ግዜ በማሸነፍ የአፍሪካ ዋንጫን ብዙ ግዜ በማንሳት ቀዳሚ ነች፡፡
ምንጭ:- ቢቢሲ
🗞ቀን 14/10/2011 ዓ/ም
@tikvahethsport
ለመጀመሪያ ግዜ 24 ቡድኖችን ያሳተፈው ሰላሳ ሁለተኛው የአፍሪካ ዋንጫ በግብጽ ካይሮ ዛሬ ይጀመራል፡፡ በመክፈቻው ጨዋታ አዘጋጇ ግብፅ ዙንባቤውን ከምሽቱ አምስት ሰአት ላይ የምታስተናግድ ይሆናል፡፡
የዘንድሮ የአፍሪካ ዋንጫ ካሜሮን በጸጥታና በዝግጅት ችግር ምክንያት አዘጋጅነቷ ተነጥቆ ለግብጽ የተሰጣት መሆኑ ይታወቃል፡፡ የአፍሪካ ዋንጫ ኪዘህ ቀደም በጥር ወር ላይ የሚካሄድ ሲሆን ዘንድሮ ግን በሰኔ ወር እንዲካሄድ ተወስኗል፡፡
በግብጹ አፍሪካ ዋንጫ ካለው ሙቀት አንጻር በ32 ተኛውና በ75 ተኛው ደቂቃ የውሀ እረፍት የሚኖረው ይሆናል፡፡ ውድድሩ ከሰኔ 14 እስከ ሃምሌ 14 የሚካሄድ ሲሆን በስድስት ምድብ ተከፍሎ የሚካሄድ ይሆናል፡፡
የአፍሪካ ዋንጫ እኤአ በ19 57 በሱዳን አዘጋጅነት የተጀመረ ሲሆን ግብጽ አሸናፊ መሆኗ ይታወሳል፡፡ በአፍሪካ ዋንጫ ሳሙሄል ኤቶ አስራ ስምንት ጎል በማግባት የአፍሪካ ዋንጫ የምንግዜም ጎል አግቢ ነው፡፡
የ2019 አፍሪካ ዋንጫ አዘጋጇ ግብጽ ሰባት ግዜ በማሸነፍ የአፍሪካ ዋንጫን ብዙ ግዜ በማንሳት ቀዳሚ ነች፡፡
ምንጭ:- ቢቢሲ
🗞ቀን 14/10/2011 ዓ/ም
@tikvahethsport