TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ያዘጋጀውን የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል የሚደረገው ውይይት የሚመራበት ስርዓትና ደንብ ጥልቅ ውይይት ከተካሄደበት በኋላ በተሳታፊ የፖለቲካ ፓርቲዎች ፊርማ #ፀደቀ

ደንቡ የፖለቲካ ፓርቲዎች በውይይት ወቅት የሚመሩበት መርሆዎች፣ ውይይቱ የሚካሄድበት ስርዓት፣ ከውይይቱ ተሳታፊዎች የሚጠበቅ ኃላፊነት፣ የአወያዮች ኃላፊነትና ግዴታ፣ የመገናኛ ብዙኃን ሚና እና ሌሎች አንቀፆች ያካተተ ነው።

ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia