ላልይበላ ቤተ-ጎልጎታ ሚካኤል🔝
ከቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን በተገኘው መረጃ ከ11 የቅዱስ ላልይበላ ፍልፍል አብያተ ክርስትያናት ውስጥ አንዱ የሆነው ቤተ-ጎልጎታ ሚካኤል ሳይንሳዊ #ጥገና ተደርጎለት ተጠናቅቋል። ረቡዕ ይመቀረቃልም ተብሏል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን በተገኘው መረጃ ከ11 የቅዱስ ላልይበላ ፍልፍል አብያተ ክርስትያናት ውስጥ አንዱ የሆነው ቤተ-ጎልጎታ ሚካኤል ሳይንሳዊ #ጥገና ተደርጎለት ተጠናቅቋል። ረቡዕ ይመቀረቃልም ተብሏል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia