TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
መቐለ🔝

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አድዋ ላይ ለሚገነባው #የፓን_አፍሪካ_ዩኒቨርሲቲ ግንባታ ማስጀመሪያ የ10 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡

44ኛው የህወሓት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ ወጣቶችን ቡድን በመመምራት የከተማ አስተዳድር ምክትል ከንቲባ ዶ/ር ሰለሞን ኪዳኔ በመቐለ ከተማ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡

ዶ/ር #ሰለሞን እንዳሉት ለፓን አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ ግንባታ የከተማ አስተዳድሩ አሁን ከሰጠው ድጋፍ በተጨማሪ በቀጣይም ድጋፉን ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አመልክተዋል፡፡ ምክትል ከንቲባው በመቐለ ከተማ ለሰመዓታት የአበባ ጉን ጉን አኑረዋል፡፡

Via ETV
@tsegabwolde @tikvahethiopia