መቐለ🔝
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አድዋ ላይ ለሚገነባው #የፓን_አፍሪካ_ዩኒቨርሲቲ ግንባታ ማስጀመሪያ የ10 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
44ኛው የህወሓት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ ወጣቶችን ቡድን በመመምራት የከተማ አስተዳድር ምክትል ከንቲባ ዶ/ር ሰለሞን ኪዳኔ በመቐለ ከተማ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡
ዶ/ር #ሰለሞን እንዳሉት ለፓን አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ ግንባታ የከተማ አስተዳድሩ አሁን ከሰጠው ድጋፍ በተጨማሪ በቀጣይም ድጋፉን ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አመልክተዋል፡፡ ምክትል ከንቲባው በመቐለ ከተማ ለሰመዓታት የአበባ ጉን ጉን አኑረዋል፡፡
Via ETV
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አድዋ ላይ ለሚገነባው #የፓን_አፍሪካ_ዩኒቨርሲቲ ግንባታ ማስጀመሪያ የ10 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
44ኛው የህወሓት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ ወጣቶችን ቡድን በመመምራት የከተማ አስተዳድር ምክትል ከንቲባ ዶ/ር ሰለሞን ኪዳኔ በመቐለ ከተማ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡
ዶ/ር #ሰለሞን እንዳሉት ለፓን አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ ግንባታ የከተማ አስተዳድሩ አሁን ከሰጠው ድጋፍ በተጨማሪ በቀጣይም ድጋፉን ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አመልክተዋል፡፡ ምክትል ከንቲባው በመቐለ ከተማ ለሰመዓታት የአበባ ጉን ጉን አኑረዋል፡፡
Via ETV
@tsegabwolde @tikvahethiopia