TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ኢትዮጵያ በሁለት ቀን ብቻ 743 ዜጎቿን ከሳዑዲ አረቢያ አስወጥታለች።

ኢትዮጵያ ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ በችግር ላይ ያሉ ወገኖችን በስፋት ወደ ሀገራቸው መመለስ ከጀመረች ወራት ተቆጥረዋል።

አሁንም ዜጎችን ወደሀገራቸው የመመለስ ስራ ተጠባክሮ የቀጠለ ሲሆን በሁለት ቀን ብቻ 743 ዜጎቿን ወደሀገራቸው መልሳለች።

አገራቸው ከተመለሱት ከ 743 ኢትዮጵያውያን መካከል 334ቱ #ከሪያድ ትላንት የተመለሱ ሲሆኑ 409ኙ ደግሞ በዛሬው ዕለት #ከጅዳ የተመለሱ ናቸው።

@tikvahethiopia