TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ይህ ደግሞ የፋና ዘገባ ነው፦

11ኛውን ድርጅታዊ ጉባኤውን በማድረግ ላይ የሚገኘው ኢህአዴግ ሊቀመንበሩንና ምክትል ሊቀመንበሩን #በመምረጥ ላይ ይገኛል። በእስካሁኑ ሂደት ሶስት አመራሮች በእጩነት ተጠቁመዋል። ምርጫውንም የሚመራ 12 አባላት ያሉት ኮሚቴም መዋቀሩ ነው የተመለከተው።

@tsegabwolde @tikvahethiopia