ይህ ደግሞ የፋና ዘገባ ነው፦
11ኛውን ድርጅታዊ ጉባኤውን በማድረግ ላይ የሚገኘው ኢህአዴግ ሊቀመንበሩንና ምክትል ሊቀመንበሩን #በመምረጥ ላይ ይገኛል። በእስካሁኑ ሂደት ሶስት አመራሮች በእጩነት ተጠቁመዋል። ምርጫውንም የሚመራ 12 አባላት ያሉት ኮሚቴም መዋቀሩ ነው የተመለከተው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
11ኛውን ድርጅታዊ ጉባኤውን በማድረግ ላይ የሚገኘው ኢህአዴግ ሊቀመንበሩንና ምክትል ሊቀመንበሩን #በመምረጥ ላይ ይገኛል። በእስካሁኑ ሂደት ሶስት አመራሮች በእጩነት ተጠቁመዋል። ምርጫውንም የሚመራ 12 አባላት ያሉት ኮሚቴም መዋቀሩ ነው የተመለከተው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia