#ጥንቃቄ
"የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ #ቆቃን አለፍ ብሎ በሚገኘው የአስፓልት መንገድ ላይ ውሐው የተኛ ሲሆን በአከባቢው ከፍተኛ የትራፊክ መጨናነቅ አለ። ባለመኪኖች በመጣደፋቸው ስለተደራረቡና በቂ የትራፊክ ፖሊስ ባለመኖሩ ከአንድ ሰዓት በላይ ለመቆም ተገደናል። ስለሆነም በርከት ያለ የትራፊክ ፖሊስ እንዲመደብና ሹፌሮች #እንዳይደርቡ መልዕክት አስተላልፍልኝ። ከአዲስ አበባ ወደ ሻሽመኔ ለመጓዝ የሚያስቡ ተጓዦችም እንዳይመሽባቸው ይህንን ታሳቢ ያደረገ የጊዜ ሰሌዳ ቢያበጁ መልካም ነው።"
Via ቢኒያም አቡራ/TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopi
"የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ #ቆቃን አለፍ ብሎ በሚገኘው የአስፓልት መንገድ ላይ ውሐው የተኛ ሲሆን በአከባቢው ከፍተኛ የትራፊክ መጨናነቅ አለ። ባለመኪኖች በመጣደፋቸው ስለተደራረቡና በቂ የትራፊክ ፖሊስ ባለመኖሩ ከአንድ ሰዓት በላይ ለመቆም ተገደናል። ስለሆነም በርከት ያለ የትራፊክ ፖሊስ እንዲመደብና ሹፌሮች #እንዳይደርቡ መልዕክት አስተላልፍልኝ። ከአዲስ አበባ ወደ ሻሽመኔ ለመጓዝ የሚያስቡ ተጓዦችም እንዳይመሽባቸው ይህንን ታሳቢ ያደረገ የጊዜ ሰሌዳ ቢያበጁ መልካም ነው።"
Via ቢኒያም አቡራ/TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopi