#update-ታማኝ በየነ በአራት ቀናት ውስጥ ከሶስት ከተማዎችና ከአከባቢው ነዋሪዎች ጋር ይገናኛል፡፡
📌ሐሙስ መስከረም 3 ቀን 2011 ዓም #ድሬ፤
📌ቅዳሜ መስከረም 5 ቀን 2011 ዓም #ሐዋሳ፤
📌እሁድ መስከረም 6 ቀን 2011 ዓም #ደሴ ከተማ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል፡፡
©Dani
@tsegabwolde
📌ሐሙስ መስከረም 3 ቀን 2011 ዓም #ድሬ፤
📌ቅዳሜ መስከረም 5 ቀን 2011 ዓም #ሐዋሳ፤
📌እሁድ መስከረም 6 ቀን 2011 ዓም #ደሴ ከተማ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል፡፡
©Dani
@tsegabwolde
#COVID19ETHIOPIA
በደሴ ከተማ 30 ሰዎች ወደ ለይቶ ማቆያ ገብተዋል!
በደሴ ከተማ በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) የተያዘ ግለሰብ መገኘቱን ተከትሎ ንክኪ እንዳላቸው የተጠረጠሩ 30 ሰዎች ወደ ለይቶ ማቆያ መግባታቸውን የከተማ አስተዳደሩ ጤና መምሪያ #ለአብመድ አሳውቋል።
የጅቡቲ የጉዞ ታሪክ ያለው ድንበር ተሻጋሪ አሽከርካሪ የናሙና ምርመራ ተደርጎለት ግንቦት 15/2012 ዓ.ም የኮሮና ቫይረስ እንዳለበት ተረጋግጧል፡፡
አሽከርካሪው አማራ ክልል ከገባ በኋላ መጋቢት 10/2012 ዓ.ም ጋሼና ከተማ ጭነት አራግፎ፣ ወልድያ አድሮ በማግስቱ ወደ #ደሴ ከተማ አስተዳደር መሄዱ ታውቋል፡፡
ወደ ከተማ አስተዳደሩ በገባ በማግስቱ የጤና ባለሙያዎች ጥቆማ ደርሷቸው ወደ ቤቱ ቢሄዱም ስላላገኙት ለሁለት ቀናት ሲንቀሳቀስ ቆይቷል።
ግንቦት 11/9/2012 ዓ.ም ወደ ከተማው የገባው ግለሰቡ በ13/2012 ማለዳ በግል ሆስፒታል ለህክምና በሄደበት ተገኝቶ ነበር ወደ ለይቶ ማቆያ የገባው፡፡
በዕለቱ አሽከርካሪውን ጨምሮ ንክኪ እንዳላቸው የተጠረጠሩ አምስት (5) የሆስፒታሉ ሰራተኞች ወደ ለይቶ ማቆያ ገብተዋል https://telegra.ph/AMMA-05-25
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
በደሴ ከተማ 30 ሰዎች ወደ ለይቶ ማቆያ ገብተዋል!
በደሴ ከተማ በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) የተያዘ ግለሰብ መገኘቱን ተከትሎ ንክኪ እንዳላቸው የተጠረጠሩ 30 ሰዎች ወደ ለይቶ ማቆያ መግባታቸውን የከተማ አስተዳደሩ ጤና መምሪያ #ለአብመድ አሳውቋል።
የጅቡቲ የጉዞ ታሪክ ያለው ድንበር ተሻጋሪ አሽከርካሪ የናሙና ምርመራ ተደርጎለት ግንቦት 15/2012 ዓ.ም የኮሮና ቫይረስ እንዳለበት ተረጋግጧል፡፡
አሽከርካሪው አማራ ክልል ከገባ በኋላ መጋቢት 10/2012 ዓ.ም ጋሼና ከተማ ጭነት አራግፎ፣ ወልድያ አድሮ በማግስቱ ወደ #ደሴ ከተማ አስተዳደር መሄዱ ታውቋል፡፡
ወደ ከተማ አስተዳደሩ በገባ በማግስቱ የጤና ባለሙያዎች ጥቆማ ደርሷቸው ወደ ቤቱ ቢሄዱም ስላላገኙት ለሁለት ቀናት ሲንቀሳቀስ ቆይቷል።
ግንቦት 11/9/2012 ዓ.ም ወደ ከተማው የገባው ግለሰቡ በ13/2012 ማለዳ በግል ሆስፒታል ለህክምና በሄደበት ተገኝቶ ነበር ወደ ለይቶ ማቆያ የገባው፡፡
በዕለቱ አሽከርካሪውን ጨምሮ ንክኪ እንዳላቸው የተጠረጠሩ አምስት (5) የሆስፒታሉ ሰራተኞች ወደ ለይቶ ማቆያ ገብተዋል https://telegra.ph/AMMA-05-25
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot