Audio
AudioLab
#ምርጫ2013
ምርጫውን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ሕብረት ለምርጫ (CECOE) ተጠባባቂ ዳይሬክተር አበራ ኃይለማርያም የሰጡን አጭር ገለፃ።
@tikvahethiopia
ምርጫውን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ሕብረት ለምርጫ (CECOE) ተጠባባቂ ዳይሬክተር አበራ ኃይለማርያም የሰጡን አጭር ገለፃ።
@tikvahethiopia
#ምርጫ2013
በዘንድሮ ምርጫ የመገናኛ ብዙሃን ባለሞያዎች ተሳትፎ ምን ይመስላል ?
በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ መገናኛ ብዙኃን ባለሞያዎች ተሳትፎና የሚዲያዎች ሚና ምን እንደሚመስል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሞያዎች ማህበር ሥራ አስፈጻሚዎች ለቲክቫህ ቤተሰብ አባላት በቀጥታ በVoice Chat አጭር ገለፃ ያደርጋሉ።
ገለፃ የሚያደርጉት ፡
- ጋዜጠኛ ሲሳይ ሳህሉ
- ጋዜጠኛ ደመቀ ከበደ
- ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት ናቸው።
(ከምሽት 2:10 - 2:40 ድረስ)
@tikvahethiopia
በዘንድሮ ምርጫ የመገናኛ ብዙሃን ባለሞያዎች ተሳትፎ ምን ይመስላል ?
በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ መገናኛ ብዙኃን ባለሞያዎች ተሳትፎና የሚዲያዎች ሚና ምን እንደሚመስል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሞያዎች ማህበር ሥራ አስፈጻሚዎች ለቲክቫህ ቤተሰብ አባላት በቀጥታ በVoice Chat አጭር ገለፃ ያደርጋሉ።
ገለፃ የሚያደርጉት ፡
- ጋዜጠኛ ሲሳይ ሳህሉ
- ጋዜጠኛ ደመቀ ከበደ
- ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት ናቸው።
(ከምሽት 2:10 - 2:40 ድረስ)
@tikvahethiopia