#Russia #Africa #Ethiopia
ኢትዮጵያ የነበረባት 163.6 ሚሊዮን ዶላር ዕዳ ተሰረዘላት!
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ኢትዮጵያ የነበረባትን 163.6 ሚሊዮን ዶላር ዕዳ መሰረዛቸውን ሞስኮ ታይምስ ዘግቧል። እንደዘገባው ሞዛምቢክ 40 ሚሊዮን ዶላር፣ ማዳጋስካር 89 ሚሊዮን ዶላር እንዲሁም ታንዛኒያ መጠኑ ያልታወቀ የብድር መጠን ተሰርዞላቸዋል።
ምንጭ፦ እሸት በቀለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኢትዮጵያ የነበረባት 163.6 ሚሊዮን ዶላር ዕዳ ተሰረዘላት!
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ኢትዮጵያ የነበረባትን 163.6 ሚሊዮን ዶላር ዕዳ መሰረዛቸውን ሞስኮ ታይምስ ዘግቧል። እንደዘገባው ሞዛምቢክ 40 ሚሊዮን ዶላር፣ ማዳጋስካር 89 ሚሊዮን ዶላር እንዲሁም ታንዛኒያ መጠኑ ያልታወቀ የብድር መጠን ተሰርዞላቸዋል።
ምንጭ፦ እሸት በቀለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#AFRICA
በአፍሪካ 46 ሀገራት የኮሮና ቫይረስ [ኮቪድ-19] ተጠቂዎች ቁጥር 3,778 ደርሷል። 109 ሰዎች በቫይረሱ ሞተዋል። በተጠቂዎች ቁጥር ደቡብ አፍሪካ የቀዳሚውን ስፍራ ይዛለች በሀገሯ 1,170 ደርሷል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በአፍሪካ 46 ሀገራት የኮሮና ቫይረስ [ኮቪድ-19] ተጠቂዎች ቁጥር 3,778 ደርሷል። 109 ሰዎች በቫይረሱ ሞተዋል። በተጠቂዎች ቁጥር ደቡብ አፍሪካ የቀዳሚውን ስፍራ ይዛለች በሀገሯ 1,170 ደርሷል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#AFRICA
የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ በቀጣዮቹ 12 ወራት 190 ሺ ሰዎችን በአፍሪካ ሊገድል እንደሚችል የዓለም ጤና ድርጅት /WHO/ አስጠንቅቋል፡፡
የዓለም ጤና ድርጅት በአፍሪካ የ47 ሃገራት ነባራዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ በማስገባት አስጠናሁ ባለው ጥናት ለወረርሽኙ አፋጣኝ ምላሽ እና ተገቢው ትኩረት ካልተሰጠ ስርጭቱ ሙሉ በሙሉ ሳይጠፋ ረጅም አመታትን ሊቆይ እንደሚችልም አስታውቋል፡፡
ከአሁን ቀደምም እንደ መንግስታት የዝግጁነት እና የምላሽ ሁኔታ ቢለያይም እስከ 10 ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሊያዙ እንደሚችሉ አስጠንቅቆ ነበር፡፡
በያዝነው ሳምንት ይፋ የሆነው የድርጅቱ ጥናት የቁጥጥር ስራዎች በታሰበው ልክ ውጤት የማያመጡ ከሆነ ወረርሽኙ በተከሰተበት በዚህ ዓመት ብቻ ከ29 እስከ 44 ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች በቫይረሱ ሊያዙ ይችላሉ - #AlAin
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ በቀጣዮቹ 12 ወራት 190 ሺ ሰዎችን በአፍሪካ ሊገድል እንደሚችል የዓለም ጤና ድርጅት /WHO/ አስጠንቅቋል፡፡
የዓለም ጤና ድርጅት በአፍሪካ የ47 ሃገራት ነባራዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ በማስገባት አስጠናሁ ባለው ጥናት ለወረርሽኙ አፋጣኝ ምላሽ እና ተገቢው ትኩረት ካልተሰጠ ስርጭቱ ሙሉ በሙሉ ሳይጠፋ ረጅም አመታትን ሊቆይ እንደሚችልም አስታውቋል፡፡
ከአሁን ቀደምም እንደ መንግስታት የዝግጁነት እና የምላሽ ሁኔታ ቢለያይም እስከ 10 ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሊያዙ እንደሚችሉ አስጠንቅቆ ነበር፡፡
በያዝነው ሳምንት ይፋ የሆነው የድርጅቱ ጥናት የቁጥጥር ስራዎች በታሰበው ልክ ውጤት የማያመጡ ከሆነ ወረርሽኙ በተከሰተበት በዚህ ዓመት ብቻ ከ29 እስከ 44 ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች በቫይረሱ ሊያዙ ይችላሉ - #AlAin
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia