#ProsperityParty #TPLF
"ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ያቋቋሙት ብልፅግና የሚባለው ፓርቲ የውሸት ፓርቲ ነው፡፡ እስካሁንዋ ደቂቃ በህግ የሚታወቅ ብልፅግና የሚባል ፓርቲ የለም፡፡ ግን በየቦታው የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ የሚባሉ ሰዎች እየሰማን ነው፡፡ እንደ ትግራይ ሳወራ የትግራይ ራስን በራስ የማስተዳደር መብት የሚነካ ውሳኔ ከአራት ኪሎ ይምጣ ፣ ከዋይት ሃውስ ይምጣ ፣ ከባንኪንግሃም ፓላስ ይምጣ ፣ ከዌስት ሚኒስትር አብይ ይምጣ ማንም ሰው ሊቀበለው አይችልም፡፡ እኔ ይሄንን አልቀበልም ፤ እኔ በማውቀው ልክ ይህንን የሚቀበል የትግራት ተወላጅ የለም፡፡ እኔ እንደማውቀው ይህንን የሚቀበል የአማራ ተወላጅ አለ አልልም ፤ መኖርም የለበትም፡፡ ከአራት ኪሎ በሚመጣው ትእዛዝ ራስን በራስ የማስተዳደር መብትህ ለጊዜው ታጥፈዋል የሚባል ኦሮሞ ይኖራል ብየ አላምንም ፤ የሚኖርም አይመስለኝም፡፡”- አቶ ጌታቸው ረዳ (የህወሓት/ኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ አባል)
#TMH
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
"ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ያቋቋሙት ብልፅግና የሚባለው ፓርቲ የውሸት ፓርቲ ነው፡፡ እስካሁንዋ ደቂቃ በህግ የሚታወቅ ብልፅግና የሚባል ፓርቲ የለም፡፡ ግን በየቦታው የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ የሚባሉ ሰዎች እየሰማን ነው፡፡ እንደ ትግራይ ሳወራ የትግራይ ራስን በራስ የማስተዳደር መብት የሚነካ ውሳኔ ከአራት ኪሎ ይምጣ ፣ ከዋይት ሃውስ ይምጣ ፣ ከባንኪንግሃም ፓላስ ይምጣ ፣ ከዌስት ሚኒስትር አብይ ይምጣ ማንም ሰው ሊቀበለው አይችልም፡፡ እኔ ይሄንን አልቀበልም ፤ እኔ በማውቀው ልክ ይህንን የሚቀበል የትግራት ተወላጅ የለም፡፡ እኔ እንደማውቀው ይህንን የሚቀበል የአማራ ተወላጅ አለ አልልም ፤ መኖርም የለበትም፡፡ ከአራት ኪሎ በሚመጣው ትእዛዝ ራስን በራስ የማስተዳደር መብትህ ለጊዜው ታጥፈዋል የሚባል ኦሮሞ ይኖራል ብየ አላምንም ፤ የሚኖርም አይመስለኝም፡፡”- አቶ ጌታቸው ረዳ (የህወሓት/ኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ አባል)
#TMH
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia