ፎቶ~ትግራይ🔝
"የጉዞ አድዋ" የእግር ተጓዦች #በትግራይ! #ጉዞ_ዓድዋ_6! ሰላም፤ ፍቅር፤ አንድነት! #ኢትዮጵያ #ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የጉዞ አድዋ" የእግር ተጓዦች #በትግራይ! #ጉዞ_ዓድዋ_6! ሰላም፤ ፍቅር፤ አንድነት! #ኢትዮጵያ #ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በመኪና አደጋ የሰው ህይወት አለፈ🔝
"ሃይ ፀግሽ በወሊሶ እና ወልቂጤ መሀል እኛ #የነበርንበት መኪና ከሀይሩፍ መኪና ጋር ተጋጭቶ እስካሁን አራት ሰዉ እንደሞተ አይቻለሁ። ነፍስ ይማር።"
.
.
አደጋው የደረሰው #ሀይሩፍ እየተባለ የሚጠራ መኪና ከሌላ የህዝብ ማመላለሻ መኪና ጋር በመጋጨቱ ነው። አደጋው የደረሰው በወልቂጤና ወሊሶ መሃል ነው።
.
.
• ዉዱ የሰው ልጅ ህይወት ዛሬም በትራፊክ አደጋ እየጠፋ ነው፤ ምን ይሻላል?? ምን ይበጀናል?? በነገራችን ላይ ከሚላኩልኝ የትራፊክ አደጋ መልዕክቶች እኔ የማቀርበው ጥቂቱን ብቻ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ሃይ ፀግሽ በወሊሶ እና ወልቂጤ መሀል እኛ #የነበርንበት መኪና ከሀይሩፍ መኪና ጋር ተጋጭቶ እስካሁን አራት ሰዉ እንደሞተ አይቻለሁ። ነፍስ ይማር።"
.
.
አደጋው የደረሰው #ሀይሩፍ እየተባለ የሚጠራ መኪና ከሌላ የህዝብ ማመላለሻ መኪና ጋር በመጋጨቱ ነው። አደጋው የደረሰው በወልቂጤና ወሊሶ መሃል ነው።
.
.
• ዉዱ የሰው ልጅ ህይወት ዛሬም በትራፊክ አደጋ እየጠፋ ነው፤ ምን ይሻላል?? ምን ይበጀናል?? በነገራችን ላይ ከሚላኩልኝ የትራፊክ አደጋ መልዕክቶች እኔ የማቀርበው ጥቂቱን ብቻ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መቐለ🔝
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አድዋ ላይ ለሚገነባው #የፓን_አፍሪካ_ዩኒቨርሲቲ ግንባታ ማስጀመሪያ የ10 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
44ኛው የህወሓት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ ወጣቶችን ቡድን በመመምራት የከተማ አስተዳድር ምክትል ከንቲባ ዶ/ር ሰለሞን ኪዳኔ በመቐለ ከተማ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡
ዶ/ር #ሰለሞን እንዳሉት ለፓን አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ ግንባታ የከተማ አስተዳድሩ አሁን ከሰጠው ድጋፍ በተጨማሪ በቀጣይም ድጋፉን ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አመልክተዋል፡፡ ምክትል ከንቲባው በመቐለ ከተማ ለሰመዓታት የአበባ ጉን ጉን አኑረዋል፡፡
Via ETV
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አድዋ ላይ ለሚገነባው #የፓን_አፍሪካ_ዩኒቨርሲቲ ግንባታ ማስጀመሪያ የ10 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
44ኛው የህወሓት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ ወጣቶችን ቡድን በመመምራት የከተማ አስተዳድር ምክትል ከንቲባ ዶ/ር ሰለሞን ኪዳኔ በመቐለ ከተማ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡
ዶ/ር #ሰለሞን እንዳሉት ለፓን አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ ግንባታ የከተማ አስተዳድሩ አሁን ከሰጠው ድጋፍ በተጨማሪ በቀጣይም ድጋፉን ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አመልክተዋል፡፡ ምክትል ከንቲባው በመቐለ ከተማ ለሰመዓታት የአበባ ጉን ጉን አኑረዋል፡፡
Via ETV
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ🔝
"ጎንደር ዩኒቨርስቲ በዛሬው እለት በቴክኖሎጂ ኢንሰቲትዩት ግቢ የኪነ ሕንፃ (አርክቴክቸር) 5 አመት ከ5 ወር ያስተማራቸውን ተማሪዎችን እያስመረቀ ይገኛል።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ጎንደር ዩኒቨርስቲ በዛሬው እለት በቴክኖሎጂ ኢንሰቲትዩት ግቢ የኪነ ሕንፃ (አርክቴክቸር) 5 አመት ከ5 ወር ያስተማራቸውን ተማሪዎችን እያስመረቀ ይገኛል።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የአውሮፓ ኅብረት ምክር ቤት አባልና የፖርቹጋል ተወላጇ #አና_ጎሜዝ ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ገብተዋል። በምርጫ 97 የአውሮፓ ኅብረት ታዛቢ ልዑክ መሪ የነበሩት እና ጎሜዝ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የአርበኞች ግንቦት ሰባት ሊቀመንበር ፕሮፌሰር #ብርሃኑ_ነጋን ጨምሮ በርካታ ደጋፊዎቻቸው የእርሳቸውን ምስል የታተመበት ቲሸርት ለብሰው ተቀብለዋቸዋል። አና ጎሜዝ በአቀባበል ሥነ ሥርዓቱ ወቅት ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል፤ በኢትዮጵያ እየተደረገ ያለውን ለውጥ አድንቀዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia