#update አርባ ምንጭ⬆️
በነጭ ሳር ብሄራዊ ፓርክ የሚገኙትን አርባዎቹ ምንጮች ተፈጥሯዊ ውበት፣ ንጽህናና ደህንነት ለመጠበቅ የሚያስችል የግንባታ ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ። ሰሞኑን ምንጮች እየደረቁ ነው ተብሎ በሚዲያ የቀረበው ዘገባ #ስህተት መሆኑ ተጠቁሟል የጋሞ ጎፋ ዞን ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ መምሪያ ኃላፊ አቶ መኮንን ንጋቱ አርባ ምንጮቹ ለአርባምንጭ ከተማ ነዋሪዎች ህልውና መሆኑን ተናግረው እነዚህ ምንጮችን ከቆሻሻ፣ ከአፈር እና ከመሳሰሉ ነገሮች በመከላከል ተፈጥሯዊ ውበታቸው ሳይነካ ንጽህናቸውንና ደህንነታቸውን ለመጠበቅ የሚያስችል የግንባታ ስራ በመካሄድ ላይ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
ምንጭ፦ የጋሞ ጎፋ ዞን መንግስት ኮሚ.
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በነጭ ሳር ብሄራዊ ፓርክ የሚገኙትን አርባዎቹ ምንጮች ተፈጥሯዊ ውበት፣ ንጽህናና ደህንነት ለመጠበቅ የሚያስችል የግንባታ ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ። ሰሞኑን ምንጮች እየደረቁ ነው ተብሎ በሚዲያ የቀረበው ዘገባ #ስህተት መሆኑ ተጠቁሟል የጋሞ ጎፋ ዞን ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ መምሪያ ኃላፊ አቶ መኮንን ንጋቱ አርባ ምንጮቹ ለአርባምንጭ ከተማ ነዋሪዎች ህልውና መሆኑን ተናግረው እነዚህ ምንጮችን ከቆሻሻ፣ ከአፈር እና ከመሳሰሉ ነገሮች በመከላከል ተፈጥሯዊ ውበታቸው ሳይነካ ንጽህናቸውንና ደህንነታቸውን ለመጠበቅ የሚያስችል የግንባታ ስራ በመካሄድ ላይ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
ምንጭ፦ የጋሞ ጎፋ ዞን መንግስት ኮሚ.
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA via @like
ለሚመለከታቹ‼️
(ከፂዮን ግርማ)
ለመምከር አይደለም-የተሰማችኝን ለማካፈል ነው። ዕድሜ ብዙ ነገር ያስተምራል። በዕድሜያችን ላይ የሚጨምረው ሰዓትና የተጓዝንበት ሂደት ለሚቀጥለው ጊዜ #ስህተት እንዳንሠራ ሊታደገን ይገባል።
ጤናማ ባልሆነ ውድድርና #በብሽሽቅ ውስጥ፤ ከተወዳዳሪውና ከተበሻሻቂው ውጪ በማያውቀው ነገር በፅኑ #የሚጎዳ አካል (ሕዝብ) አለ።
ከችግርና ችጋር ጋር እየታገለ ምንም በማያውቀው ነገር ድንገት መከራ የሚወርድበትን አካል ለመታደግ የምታስፈልገው ነገር “ትንሽ” ናት "ጨዋ" #ቃላትን መጠቀም።
ስድብ፣ ማዋረድና ማንቋሸሽ ከታከለበት ውድድርና በብሽሽቅ ወጥቶ በሐሳብና በጉዳይ ላይ ብቻ ያተኮረ አስተያየት መስጠት። #በጨዋ ቋንቋ እየታገዙ የሐሳብ ድርና ማግን መሸመን ከልካይ አይኖረውም።
አንደበታችን ለበጎ፣ ጣቶቻችንን ደግሞ #ለመልካም ሥራ እናውላቸው። ተመልሰን #ለማንመጣባት ምድር መጥፎ ነገር ጥለን አንለፍ። #ጤናማ የአደባባይ ላይ ክርክርና የውይይት ባህልን እናዳብር፣ #ቴክኖሎጂን ከመጥፎ ነገር ይልቅ ለጥሩ ነገር እንጠቀም። እጆቻችንን #ለስድብ አናታትራቸው።
#ሼር - በፌስቡክ ገፃቹ ላይ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
(ከፂዮን ግርማ)
ለመምከር አይደለም-የተሰማችኝን ለማካፈል ነው። ዕድሜ ብዙ ነገር ያስተምራል። በዕድሜያችን ላይ የሚጨምረው ሰዓትና የተጓዝንበት ሂደት ለሚቀጥለው ጊዜ #ስህተት እንዳንሠራ ሊታደገን ይገባል።
ጤናማ ባልሆነ ውድድርና #በብሽሽቅ ውስጥ፤ ከተወዳዳሪውና ከተበሻሻቂው ውጪ በማያውቀው ነገር በፅኑ #የሚጎዳ አካል (ሕዝብ) አለ።
ከችግርና ችጋር ጋር እየታገለ ምንም በማያውቀው ነገር ድንገት መከራ የሚወርድበትን አካል ለመታደግ የምታስፈልገው ነገር “ትንሽ” ናት "ጨዋ" #ቃላትን መጠቀም።
ስድብ፣ ማዋረድና ማንቋሸሽ ከታከለበት ውድድርና በብሽሽቅ ወጥቶ በሐሳብና በጉዳይ ላይ ብቻ ያተኮረ አስተያየት መስጠት። #በጨዋ ቋንቋ እየታገዙ የሐሳብ ድርና ማግን መሸመን ከልካይ አይኖረውም።
አንደበታችን ለበጎ፣ ጣቶቻችንን ደግሞ #ለመልካም ሥራ እናውላቸው። ተመልሰን #ለማንመጣባት ምድር መጥፎ ነገር ጥለን አንለፍ። #ጤናማ የአደባባይ ላይ ክርክርና የውይይት ባህልን እናዳብር፣ #ቴክኖሎጂን ከመጥፎ ነገር ይልቅ ለጥሩ ነገር እንጠቀም። እጆቻችንን #ለስድብ አናታትራቸው።
#ሼር - በፌስቡክ ገፃቹ ላይ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ቦንጋ⬆️ዛሬም ለተከታታይ ቀን በቦንጋ ከተማ የተቃውሞ #ሰልፍ ሲደረግ ተስተውሏል። በከተማይቱ የንግድ አገልግሎት እንደቆም እንዲሁም የትራንስፖርት እንቅስቃሴ እንደተቋረጠ ነው። የቡና መገኛነታችን ይከበር በሚል ነው ተቃውሞው እየተካሄድ ያለው። ከአንድ የከተማይቱ ነዋሪ ጋር በስልክ ባደረኩት ቆይታ በቡና መገኛነት ዙሪያ የተሰራጨው መረጃ #ስህተት በመሆኑ የሚመለከተው አካል በሚዲያ ወጥቶ በግልፅ #ይቅርታ ሊጠይቅ ይገባል ብሎኛል። ችግሩ ከዚህ ሳይሰፋም የክልሉም ሆነ የፌደራሉ መንግስት ሊፈቱት ይገባል ሲል አክሏል።
©ESA(TIKVAH-ETH)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©ESA(TIKVAH-ETH)
@tsegabwolde @tikvahethiopia