TIKVAH-ETHIOPIA
#ነዳጅ ቤንዚን በሊትር 101.47 ብር ሲገባ ናፍጣ በሊትር 98.98 ብር ሆኗል። ዛሬ በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደርጓል። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከዛሬ ታኅሣሥ 29 ቀን 2017 ዓ/ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ተግባራዊ የሚሆን የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ መወሰኑን አሳውቋል። በዚሁ መሰረት ፦ ➡ አንድ ሊትር ቤንዚን 101.47 ብር…
#ነዳጅ
የነዳጅ ምርቶች ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል ተብሏል።
የየካቲት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በጥር ወር በነበረበት የሚቀጥል መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል።
➡ አንድ ሊትር ቤንዚን 101.47 ብር
➡ አንድ ሊትር ናፍጣ 98.98 ብር
➡ አንድ ሊትር ኬሮሲን 98.98 ብር
➡ የአውሮፕላን ነዳጅ 109.56 ብር
➡ አንድ ሊትር ከባድ ጥቁር ናፍጣ 105.97 ብር
➡ አንድ ሊትር ቀላል ጥቁር ናፍጣ 108.30 ብር
#ነዳጅ #ኢትዮጵያ
@tikvahethiopia
የነዳጅ ምርቶች ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል ተብሏል።
የየካቲት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በጥር ወር በነበረበት የሚቀጥል መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል።
➡ አንድ ሊትር ቤንዚን 101.47 ብር
➡ አንድ ሊትር ናፍጣ 98.98 ብር
➡ አንድ ሊትር ኬሮሲን 98.98 ብር
➡ የአውሮፕላን ነዳጅ 109.56 ብር
➡ አንድ ሊትር ከባድ ጥቁር ናፍጣ 105.97 ብር
➡ አንድ ሊትር ቀላል ጥቁር ናፍጣ 108.30 ብር
#ነዳጅ #ኢትዮጵያ
@tikvahethiopia