#Breaking⬆️
"Dr Abiy is now in #Zalmbesa and president Esayas Afwerik too."
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"Dr Abiy is now in #Zalmbesa and president Esayas Afwerik too."
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ትግራይ TV Live⬆️መላው ኤርትራዊያን እና ኢትዮጵያዊያን እንኳን ደስ አለን፤ እንኳን ለዚህ ቀን አበቃን!
🌼🌼መልካም አዲስ ዓመት🌼🌼
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🌼🌼መልካም አዲስ ዓመት🌼🌼
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከኮንስትራክሽን ሚኒስቴር⬆️
"የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ሀላፊዎችና ሠራተኞች ለአበበች ጎበና በጎ አድራጎት ድርጅት 1700 ደብተር 800 እስክሪብቶ 130 ቦርሳ ጳጉሜ 5/2010ዓም በስጦታ አበርክቷል። በዚህ ስነ ስርዓት ላይ ክብርት ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ ተገኝተው ነበር።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ሀላፊዎችና ሠራተኞች ለአበበች ጎበና በጎ አድራጎት ድርጅት 1700 ደብተር 800 እስክሪብቶ 130 ቦርሳ ጳጉሜ 5/2010ዓም በስጦታ አበርክቷል። በዚህ ስነ ስርዓት ላይ ክብርት ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ ተገኝተው ነበር።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
እናታችን ጀሚላ አህመድ⬆️ችግር ላይ ወድቀዋል የኢትዮጵያ ልጆች እዲደርሱላቸው በደካማው አቅማቸው ተማፅነዋል። አዲስ አበባ ያላችሁ ይህን ድምፅ ሰምታችሁ የተቻላችሁን በማድረግ ስማችሁን በመልካም ነገር አስጠሩ።
ስልክ፦ 0901168132
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ስልክ፦ 0901168132
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሀዋሳ⬆️
"አለን ኢትዮጵያ" የበጎ አድራጎት ማህበር ጳጉሜ 4 ቀን/2010 ዓ.ም አዲሱን አመት ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካማ እናት እና አባቶች ልዩ የምሳ ግብዣ አድርጓል። እንዲሁም ለ12 ልጆች ለአዲሱ ዓመት የትምህርት ዘመን የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።
© @alen_leethiopia2
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"አለን ኢትዮጵያ" የበጎ አድራጎት ማህበር ጳጉሜ 4 ቀን/2010 ዓ.ም አዲሱን አመት ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካማ እናት እና አባቶች ልዩ የምሳ ግብዣ አድርጓል። እንዲሁም ለ12 ልጆች ለአዲሱ ዓመት የትምህርት ዘመን የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።
© @alen_leethiopia2
@tsegabwolde @tikvahethiopia