TIKVAH-ETHIOPIA
የዛሬው የምንዛሬ ዋጋ ስንት ነው ? 💵 US Dollar #CASH Buying ➡️ 74.7364 Selling ➡️ 76.2311 #TRANSACTION Buying ➡️ 74.7364 Selling ➡️ 76.2311 💷 Pound Sterling #CASH Buying ➡️ 91.8787 Selling ➡️ 93.7162 #TRANSACTION Buying ➡️ 96.2081 Selling ➡️ 98.1322 💶 Euro #CASH…
#Ethiopia የግል ባንኮች የውጭ ምንዛሪ ተመን ምን ይመስላል ?
እካሁን በርካታ የግል ባንኮች የዕለቱን የምንዛሪ ተመን ይፋ አልደረጉም።
ከግል ባንኮች መካከል የሆኑት አዋሽ ባንክና የኦሮሚያ ሕብረት ስራ ባንክ ግን ተግባራዊ በተደረገው የፖሊሲ ማሻሻያ መሰረት ዕለታዊ የውጪ ምንዛሬ ተመኑን ይፋ አድርገዋል።
ባንኮቹ ጥዋት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይፋ ካደረገው የምንዛሪ ተመን ጋር ተመሳሳይ አይነት ነው።
በዚህም ፤ ባንኮቹ አንዱን የአሜሪካ ዶላር በ74 ብር ከ7394 ሳንቲም እየገዙ በ76 ብር 2342 እየሸጡ ነው።
ፓውንድ በ91 ብር ከ8824 ሳንቲም እየገዙ በ93 ብር ከ7201 ሳንቲም እየሸጡ ይገኛል።
ዩሮ በ81 ብር ከ0401 ሳንቲም እየገዙ በ82 ብር 6608 ሳንቲም እየሸጡ ነው።
#Ethiopia #Dollar #EUR #GBP
@tikvahethiopia
እካሁን በርካታ የግል ባንኮች የዕለቱን የምንዛሪ ተመን ይፋ አልደረጉም።
ከግል ባንኮች መካከል የሆኑት አዋሽ ባንክና የኦሮሚያ ሕብረት ስራ ባንክ ግን ተግባራዊ በተደረገው የፖሊሲ ማሻሻያ መሰረት ዕለታዊ የውጪ ምንዛሬ ተመኑን ይፋ አድርገዋል።
ባንኮቹ ጥዋት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይፋ ካደረገው የምንዛሪ ተመን ጋር ተመሳሳይ አይነት ነው።
በዚህም ፤ ባንኮቹ አንዱን የአሜሪካ ዶላር በ74 ብር ከ7394 ሳንቲም እየገዙ በ76 ብር 2342 እየሸጡ ነው።
ፓውንድ በ91 ብር ከ8824 ሳንቲም እየገዙ በ93 ብር ከ7201 ሳንቲም እየሸጡ ይገኛል።
ዩሮ በ81 ብር ከ0401 ሳንቲም እየገዙ በ82 ብር 6608 ሳንቲም እየሸጡ ነው።
#Ethiopia #Dollar #EUR #GBP
@tikvahethiopia
#Dollar
💵 " ዶላርን በሌላ የመገበያያ ገንዘብ መተካት አይታሰብም፤ ይህን ባደረጉ አካላት ላይ 100% ታሪፍ እጥላለሁ '' - ትራምፕ
➡️ "አሜሪካ ሌሎች ሀገራት ዶላርን ብቻ እንዲጠቀሙ ለማስገደድ መሞከሯ ያለፈበት እሳቤ ነው '' - ሩሲያ
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የBRICS+ አባል ሀገራት የአሜሪካን ዶላር ትተዉ በሌላ ገንዘብ ለመገበያየት ከወሰኑ ለአሜሪካ ገበያ በሚያቀርቡት ሸቀጦቻቸዉ ላይ የ100% የቀረጥ ጭማሪ እንደሚያደርጉ ዛቱ።
ትራምፕ ባሰራጩት ማስጠንቀቂያ የBRICS+ አባል ሐገራት ከዶላር ለማፈንገጥ ማሰባቸዉ " ማብቃት አለበት " ብለዋል።
" ዶላርን በሌላ የመገበያያ ገንዘብ መተካት አይታሰብም " ሲሉ ገልጻዋል።
የBRICS+ አባል መንግሥታትን ለአሜሪካ " የጠላትነት አዝማሚያ " የሚታይባቸዉ በማለት ወርፈዋል።
ትራም እነዚህ ሀገራት " ግዙፍ " ያሉትን የአሜሪካን ዶላር ለመተካት አዲስ ገንዘብ ካሳተሙ ወይም በሌላ ገንዘብ ለመጠቀም ከወሰኑ ከአሜሪካ ገበያ መሰናበት አለባቸዉ ብለዋል።
ትራምፕ እንደሚሉት የBRICS+ ሀገራት አዲስ ዶላር ትተው በሌላ ገንዘብ ለመገበያየት ከወሰኑ አስተዳደራቸው ወደ አሜሪካ በሚገቡ የየሀገራቱ ሸቀጦች ላይ የ100% የቀረጥ ጭማሪ ያደርጋል።
ሩሲያ ለዚሁ የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ዛቻ ምላሽ ሰጥታለች።
" አሜሪካ ሌሎች ሀገራት ዶላርን ብቻ እንዲጠቀሙ ለማስገደድ መሞከሯ ያለፈበት እሳቤ ነው " ብላለች።
የBRICS+ ቡድን ባሁኑ ወቅት #ኢትዮጵያን ጨምሮ 10 አባል መንግስታትን ያስተናብራል።
በኢንዲስትሪ የበለፀጉትን 6 ምዕራባዉያን ሀገራትና ጃፓንን የሚያስተናብረዉ ቡድን 7 የሚያደርሰዉን ተፅዕኖ ለመቋቋም ያለመ ነዉ።
ሩሲያና ቻይናን የመሳሰሉ የBRICS ጠንካራ አባላትና መሥራቾች የአሜሪካ ዶላር በዓለም ገበያ ላይ የሚያደርሰዉን ጫና አጥብቀዉ ይተቻሉ።
ማሕበራቸዉ አማራጭ መገበያያ እንደሚያስፈልገዉም ያሳስባሉ።
የአሜሪካዉ ፕሬዝደንት ግን ዶላርን መተካት " አስደናቂ " ከሚሉት ከአሜሪካ ምጣኔ ሐብት መሰናበት ነዉ።
መረጃው የዶቼቨለና ቴሌግራፍ ነው።
@tikvahethiopia
💵 " ዶላርን በሌላ የመገበያያ ገንዘብ መተካት አይታሰብም፤ ይህን ባደረጉ አካላት ላይ 100% ታሪፍ እጥላለሁ '' - ትራምፕ
➡️ "አሜሪካ ሌሎች ሀገራት ዶላርን ብቻ እንዲጠቀሙ ለማስገደድ መሞከሯ ያለፈበት እሳቤ ነው '' - ሩሲያ
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የBRICS+ አባል ሀገራት የአሜሪካን ዶላር ትተዉ በሌላ ገንዘብ ለመገበያየት ከወሰኑ ለአሜሪካ ገበያ በሚያቀርቡት ሸቀጦቻቸዉ ላይ የ100% የቀረጥ ጭማሪ እንደሚያደርጉ ዛቱ።
ትራምፕ ባሰራጩት ማስጠንቀቂያ የBRICS+ አባል ሐገራት ከዶላር ለማፈንገጥ ማሰባቸዉ " ማብቃት አለበት " ብለዋል።
" ዶላርን በሌላ የመገበያያ ገንዘብ መተካት አይታሰብም " ሲሉ ገልጻዋል።
የBRICS+ አባል መንግሥታትን ለአሜሪካ " የጠላትነት አዝማሚያ " የሚታይባቸዉ በማለት ወርፈዋል።
ትራም እነዚህ ሀገራት " ግዙፍ " ያሉትን የአሜሪካን ዶላር ለመተካት አዲስ ገንዘብ ካሳተሙ ወይም በሌላ ገንዘብ ለመጠቀም ከወሰኑ ከአሜሪካ ገበያ መሰናበት አለባቸዉ ብለዋል።
ትራምፕ እንደሚሉት የBRICS+ ሀገራት አዲስ ዶላር ትተው በሌላ ገንዘብ ለመገበያየት ከወሰኑ አስተዳደራቸው ወደ አሜሪካ በሚገቡ የየሀገራቱ ሸቀጦች ላይ የ100% የቀረጥ ጭማሪ ያደርጋል።
ሩሲያ ለዚሁ የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ዛቻ ምላሽ ሰጥታለች።
" አሜሪካ ሌሎች ሀገራት ዶላርን ብቻ እንዲጠቀሙ ለማስገደድ መሞከሯ ያለፈበት እሳቤ ነው " ብላለች።
የBRICS+ ቡድን ባሁኑ ወቅት #ኢትዮጵያን ጨምሮ 10 አባል መንግስታትን ያስተናብራል።
በኢንዲስትሪ የበለፀጉትን 6 ምዕራባዉያን ሀገራትና ጃፓንን የሚያስተናብረዉ ቡድን 7 የሚያደርሰዉን ተፅዕኖ ለመቋቋም ያለመ ነዉ።
ሩሲያና ቻይናን የመሳሰሉ የBRICS ጠንካራ አባላትና መሥራቾች የአሜሪካ ዶላር በዓለም ገበያ ላይ የሚያደርሰዉን ጫና አጥብቀዉ ይተቻሉ።
ማሕበራቸዉ አማራጭ መገበያያ እንደሚያስፈልገዉም ያሳስባሉ።
የአሜሪካዉ ፕሬዝደንት ግን ዶላርን መተካት " አስደናቂ " ከሚሉት ከአሜሪካ ምጣኔ ሐብት መሰናበት ነዉ።
መረጃው የዶቼቨለና ቴሌግራፍ ነው።
@tikvahethiopia