TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የደምቢዶሎ ዩንቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር #ደላሳ_ቡልቻ ከደምቢዶሎ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዙ ባልታወቁ ሰዎች #መታገታቸው ተሰማ። ከስፍራው የሚወጡ መረጃዎች እንዳመለከቱት ፕሬዝዳንቱ በጉዞ ላይ ሳሉ ድንገት ተሰውረዋል።

ምንጭ፦ ዋዜማ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia