#Mekelle
በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ፕሬዚዳንት አቶ አበራ ቶላ የተመራ የማኅበሩ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ ዛሬ መቐለ ከተማ ገባ።
ልዑኩ በመቐለ አሉላ አባ ነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በኢቀመማ የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የቦርድ ሰብሳቢ ረ/ፕሮፌሰር የማነ ዘርዓይን ጨምሮ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የሥራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውለታል።
ልዑኩ በቆይታው ለቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ #የተሽከርካሪዎች_ርክክብን ጨምሮ ማኅበሩ በክልሉ እያከናወነ ባለው ሰብዓዊ አገልግሎትና ቀጣይ ሰብዓዊ ድጋፍ በሚደረግበት ሁኔታ ላይ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት የሚያደርግ ይሆናል።
ምንጭ ፦ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር
@tikvahethiopia
በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ፕሬዚዳንት አቶ አበራ ቶላ የተመራ የማኅበሩ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ ዛሬ መቐለ ከተማ ገባ።
ልዑኩ በመቐለ አሉላ አባ ነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በኢቀመማ የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የቦርድ ሰብሳቢ ረ/ፕሮፌሰር የማነ ዘርዓይን ጨምሮ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የሥራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውለታል።
ልዑኩ በቆይታው ለቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ #የተሽከርካሪዎች_ርክክብን ጨምሮ ማኅበሩ በክልሉ እያከናወነ ባለው ሰብዓዊ አገልግሎትና ቀጣይ ሰብዓዊ ድጋፍ በሚደረግበት ሁኔታ ላይ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት የሚያደርግ ይሆናል።
ምንጭ ፦ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር
@tikvahethiopia