TIKVAH-ETHIOPIA
#የክልል_አደረጃጀት የከምባታ ፣ የሀዲያ፣ የሀላባ ዞኖችና የም ልዩ ወረዳ ከጉራጌ እና ስልጤ ዞኖች በጋራ በመሆን የጋራ ክልል ለመመሥረት በየም/ ቤቶቻቸው በአብላጫ ድምፅ መወሰናቸው ተገልጿል። የጉራጌ እንዲሁም ስልጤ ዞኖች የክልል አደረጃጀቱን በየምክር ቤቶቻቸው ገና አላፀደቁም። @tikvahethiopia
ደቡብ ክልል ?
እስካሁን የክልልን አደረጃጀትን በምክር ቤቶች የፀደቁ እነማን ናቸው ?
- ወላይታ
- ጋሞ
- ጌዴኦ
- የም ልዩ ወረዳ
- ቡርጂ ልዩ ወረዳ
- ኮንሶ
- ባስኬቶ ልዩ ወረዳ
- ኧሌ ልዩ ወረዳ
- ደቡብ ኦሞ
- አማሮ ልዩ ወረዳ በአንድ የክልል ስር ለመሆን በየምክር ቤቶቻቸው አፅድቀዋል።
- ከምባታ
- ሀላባ
- ሀዲያ
- የም ልዩ ወረዳ ምክር ቤቶች ከጉራጌ እና ስልጤ ዞኖች ጋር በአንድ ላይ በመሆን በአንድ ክልል ስር ለመጠቃለል በምክር ቤቶቻቸው ወስነዋል።
ጉራጌና ስልጤ ዞኖች እስካሁን በም/ ቤቶቻቸውን የክልል አደረጃጀቱን #አላፀደቁም።
@tikvahethiopia
እስካሁን የክልልን አደረጃጀትን በምክር ቤቶች የፀደቁ እነማን ናቸው ?
- ወላይታ
- ጋሞ
- ጌዴኦ
- የም ልዩ ወረዳ
- ቡርጂ ልዩ ወረዳ
- ኮንሶ
- ባስኬቶ ልዩ ወረዳ
- ኧሌ ልዩ ወረዳ
- ደቡብ ኦሞ
- አማሮ ልዩ ወረዳ በአንድ የክልል ስር ለመሆን በየምክር ቤቶቻቸው አፅድቀዋል።
- ከምባታ
- ሀላባ
- ሀዲያ
- የም ልዩ ወረዳ ምክር ቤቶች ከጉራጌ እና ስልጤ ዞኖች ጋር በአንድ ላይ በመሆን በአንድ ክልል ስር ለመጠቃለል በምክር ቤቶቻቸው ወስነዋል።
ጉራጌና ስልጤ ዞኖች እስካሁን በም/ ቤቶቻቸውን የክልል አደረጃጀቱን #አላፀደቁም።
@tikvahethiopia