TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Update
" አሁንም 10 ሰዎች ታግተዋል ፤ አጋቾቹ ብር ይፈልጋሉ " - አቶ ውብሸት አበራ
ከኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ ወደ አዲስ አበባ ሲመጡ ከታገቱ ዜጎች መካከል እስካሁን 360ዎቹ የክልሉ መንግስት የፀጥታ ኃይሎች በሰሩት ስራ መለቀቃቸውን የደራ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ውብሸት አበራ ለአል ዓይን ኒውስ በሰጡት ቃል ገለፁ።
አጋቾቹ በራሳቸው አንድ ወንድ እና አንድ ሴት መልቀቃቸውን ዋና አስተዳዳሪው ገልፀዋል።
አሁንም 10 ሰዎች መታገታቸውን የገለፁት ዋና አስተዳዳሪው አጋቾቹ ብር እንደሚፈልጉ ገልፀዋል።
ትናንት በስፍራው ከታገቱት ዜጎች ውስጥ ሁለት የደራ ባለሀብቶች እንዳሉበት ተገልጿል። ዋና አስተዳዳሪው የታጋቾችን ብዛት እና ማንነት በተመለከተ መረጃው የተገኘው አምልጠው እና ተለቀው ከመጡ ሰዎች መካከል እንደሆነ አስረድተዋል።
በሌላ በኩል ፤ በአዲስ አበባ ፍቼ ደራ መስመር የፌዴራል የጸጥታ ኃይል እንዲሰማራ ተጠይቋል።
የደራ ወረዳ አስተዳዳሪ ውብሸት አበራ የደራ ፍቼ አዲስ አበባ መስመር ላለፉት ስምንት ወራት ተዘግቶ መቆየቱን አስታውሰዋል። የመኪና መንገዱ በቅርቡ አገልግሎት መስጠት ቢጀምርም ትናንት ሰዎች ግን መታገታቸውን ገልጸዋል።
አሁን ላይ የመከላከያ ሰራዊትና የፌዴራል ፖሊስ በአካባቢው እንዲሰማራ ጠይቀዋል።
ዋና አስተዳዳሪው የፌዴራል ሰራዊት እንዲሰማራ በተደጋጋሚ ጊዜ ለሰላም ሚኒስቴር ጥያቄ ማቅረባቸውን እና ምላሽ እንዳላገኙ ገልፀዋል።
#አልዓይን
@tikvahethiopia
" አሁንም 10 ሰዎች ታግተዋል ፤ አጋቾቹ ብር ይፈልጋሉ " - አቶ ውብሸት አበራ
ከኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ ወደ አዲስ አበባ ሲመጡ ከታገቱ ዜጎች መካከል እስካሁን 360ዎቹ የክልሉ መንግስት የፀጥታ ኃይሎች በሰሩት ስራ መለቀቃቸውን የደራ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ውብሸት አበራ ለአል ዓይን ኒውስ በሰጡት ቃል ገለፁ።
አጋቾቹ በራሳቸው አንድ ወንድ እና አንድ ሴት መልቀቃቸውን ዋና አስተዳዳሪው ገልፀዋል።
አሁንም 10 ሰዎች መታገታቸውን የገለፁት ዋና አስተዳዳሪው አጋቾቹ ብር እንደሚፈልጉ ገልፀዋል።
ትናንት በስፍራው ከታገቱት ዜጎች ውስጥ ሁለት የደራ ባለሀብቶች እንዳሉበት ተገልጿል። ዋና አስተዳዳሪው የታጋቾችን ብዛት እና ማንነት በተመለከተ መረጃው የተገኘው አምልጠው እና ተለቀው ከመጡ ሰዎች መካከል እንደሆነ አስረድተዋል።
በሌላ በኩል ፤ በአዲስ አበባ ፍቼ ደራ መስመር የፌዴራል የጸጥታ ኃይል እንዲሰማራ ተጠይቋል።
የደራ ወረዳ አስተዳዳሪ ውብሸት አበራ የደራ ፍቼ አዲስ አበባ መስመር ላለፉት ስምንት ወራት ተዘግቶ መቆየቱን አስታውሰዋል። የመኪና መንገዱ በቅርቡ አገልግሎት መስጠት ቢጀምርም ትናንት ሰዎች ግን መታገታቸውን ገልጸዋል።
አሁን ላይ የመከላከያ ሰራዊትና የፌዴራል ፖሊስ በአካባቢው እንዲሰማራ ጠይቀዋል።
ዋና አስተዳዳሪው የፌዴራል ሰራዊት እንዲሰማራ በተደጋጋሚ ጊዜ ለሰላም ሚኒስቴር ጥያቄ ማቅረባቸውን እና ምላሽ እንዳላገኙ ገልፀዋል።
#አልዓይን
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ የግል ከፍተኛ ትምህርት እና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተቋማት ማኅበር፣ ከግል ከፍተኛ ተቋማት የሚወጡ ምሩቃን በአንዳንድ የመንግሥትና የግል ቀጣሪዎች ተቀባይነት እንዳላገኙ አስታወቀ፡፡
ማኅበሩ ይህንን ያስታወቀው ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሀብት ልማት፣ ሥራ ሥምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ጋር ረቡዕ ሰኔ 15 ቀን 2014 ዓ.ም. ባካሄደው ውይይት ነው፡፡
የማኅበሩ ፕሬዚዳንት ሞላ ፀጋዬ (ዶ/ር) እንደተናገሩት፣ አንዳንድ የመንግሥትና የግል ቀጣሪዎች ከግል ከፍተኛ ተቋማት የሚወጡ ተማሪዎችን አይቀጥሩም ብለዋል፡፡
በተለያዩ የትምህርት መርሐ ግብሮች ተመርቀው በሥራ ላይ የሚገኙ ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የወጡ ሠራተኞችም፣ ‹‹የደረጃ ዕድገት አንሰጥም›› እንደተባሉም አስረድተዋል፡፡
ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተመረቁ ተማሪዎችን አንቀጥርም የሚሉ የመንግሥትና የግል ድርጅቶች መኖራቸውን፣ ከእነዚህም መካከል ባንኮችና የተለያዩ መሥሪያ ቤቶችም መሆናቸውን ፕሬዚዳንቱ አስረድተዋል፡፡
ከመንግሥት ተቋማት መካከል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አንዱ መሆኑን፣ ሌሎችም የመንግሥትና የግል ተቋማት፣ ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሩ ምሩቃንን አንቀበልም (አንቀጥርም) መባላቸውን ለቋሚ ኮሚቴው ገልጸዋል፡፡
በተለይ በአንዳንድ የክልል ከተሞች ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በትምህርት መርሐ ግብር መሠረት ተመርቀው በሥራ ላይ የሚገኙ ሠራተኞች፣ የደረጃ ዕድገት እንደማያገኙና የማይቀጥሩ ተቋማት እንዳምሉ ተናግረዋል፡፡
ተመራቂ ተማሪዎችን ከማይቀበሉና ለሠራተኞችም የደረጃ ዕድገት ከሚከለክሉ ክልሎች መካከል አማራና ደቡብ ይገኙበታል ብለዋል፡፡
ያንብቡ : https://telegra.ph/Reporter-06-26-2
#ሪፖርተር
@tikvahethiopia
ማኅበሩ ይህንን ያስታወቀው ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሀብት ልማት፣ ሥራ ሥምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ጋር ረቡዕ ሰኔ 15 ቀን 2014 ዓ.ም. ባካሄደው ውይይት ነው፡፡
የማኅበሩ ፕሬዚዳንት ሞላ ፀጋዬ (ዶ/ር) እንደተናገሩት፣ አንዳንድ የመንግሥትና የግል ቀጣሪዎች ከግል ከፍተኛ ተቋማት የሚወጡ ተማሪዎችን አይቀጥሩም ብለዋል፡፡
በተለያዩ የትምህርት መርሐ ግብሮች ተመርቀው በሥራ ላይ የሚገኙ ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የወጡ ሠራተኞችም፣ ‹‹የደረጃ ዕድገት አንሰጥም›› እንደተባሉም አስረድተዋል፡፡
ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተመረቁ ተማሪዎችን አንቀጥርም የሚሉ የመንግሥትና የግል ድርጅቶች መኖራቸውን፣ ከእነዚህም መካከል ባንኮችና የተለያዩ መሥሪያ ቤቶችም መሆናቸውን ፕሬዚዳንቱ አስረድተዋል፡፡
ከመንግሥት ተቋማት መካከል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አንዱ መሆኑን፣ ሌሎችም የመንግሥትና የግል ተቋማት፣ ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሩ ምሩቃንን አንቀበልም (አንቀጥርም) መባላቸውን ለቋሚ ኮሚቴው ገልጸዋል፡፡
በተለይ በአንዳንድ የክልል ከተሞች ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በትምህርት መርሐ ግብር መሠረት ተመርቀው በሥራ ላይ የሚገኙ ሠራተኞች፣ የደረጃ ዕድገት እንደማያገኙና የማይቀጥሩ ተቋማት እንዳምሉ ተናግረዋል፡፡
ተመራቂ ተማሪዎችን ከማይቀበሉና ለሠራተኞችም የደረጃ ዕድገት ከሚከለክሉ ክልሎች መካከል አማራና ደቡብ ይገኙበታል ብለዋል፡፡
ያንብቡ : https://telegra.ph/Reporter-06-26-2
#ሪፖርተር
@tikvahethiopia
#ZH
ያገለገሉ እና አዲስ ካሜራ እና የካሜራ እቃዎችን እንገዛለን እንሸጣለን ከታች ባለው ቴሌግራም ሊንክ ያገኙ https://t.iss.one/joinchat/AAAAAEUTeB3LSYVFukiuQw
ይደውሉልን 0911284905
አድራሻ= ቦሌ ወሎ ሰፈር HMM ህንፃ 2ኛ ፍቅ 205
ያገለገሉ እና አዲስ ካሜራ እና የካሜራ እቃዎችን እንገዛለን እንሸጣለን ከታች ባለው ቴሌግራም ሊንክ ያገኙ https://t.iss.one/joinchat/AAAAAEUTeB3LSYVFukiuQw
ይደውሉልን 0911284905
አድራሻ= ቦሌ ወሎ ሰፈር HMM ህንፃ 2ኛ ፍቅ 205
TIKVAH-ETHIOPIA
ፎቶ / ቪድዮ ፦ በኦሮሚያ ክልል ፤ ምዕራብ ወለጋ ጊምቢ ወረዳ ፤ ቶሌ ቀበሌ ላይ ባለፈው ሰኔ 11 /2014 የተፈፀመውን የንፁሃን ግድያ በማውገዝ ሰልፍ የወጡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ፀጥታ ኃይሎች እንደበተኗቸው ለማወቅ ተችሏል። ተማሪዎቹ " ሞት ይብቃን፣ አትግደሉን...ያልሞትነው ተራችን ገና ስለሆነ ነው ፣ ዛፉ ከሰው ልጅ ያንሳል እንጂ አይበልጥም ፣ አባይን የምንገድበው ለሰው ፣ ለድሃ እንጂ…
#Update
በርካቶች በምዕራብ ወለጋ በንፁሃን በተለይ በህፃናት እና ሴቶች ላይ የተፈፀመውን ጭፍጨፋ እያወገዙ ይገኛሉ።
በተለይ በአማራ ክልል በሚገኙት ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች ፍትህ እንዲሰፍን፣ መንግስት ንፁሃንን የመጠበቅ ኃላፊነቱን እንዲወጣ፣ ተጠያቂነት እንዲሰፍን ሰልፍ በማድረግ ጭምር እየጠየቁ ይገኛሉ።
ዛሬ በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ፣ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተጠያቂነት እንዲሰፍን፣ በአማራ ተወላጆች ላይ የሚፈፀም ዘር ተኮር ግድያ እንዲቆም፣ ፍትህ እንዲሰፍን ጠይቀዋል።
(በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ አመፅ እንደተቀሰቀሰ ፤ ተማሪዎች አመፅ እንዳስነሱ ተደርጎ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የሚሰራጩት መረጃዎች ሀሰተኛ መሆናቸውና ተማሪዎቹ በሰለጠነ መንገድ ተቃውሟቸውን ማሰማታቸውን የወልዲያ ኮሚኒኬሽን አሳውቋል)
ባለፈው በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተመሳሳይ የተቃውሞ ሰልፍ ተደርጎ ተማሪዎች ድምፃቸውን ማሰማታቸው አይዘነጋም ፤ ትላንትና ደግሞ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ድምፃቸውን ለማሰማት ቢወጡም በፀጥታ ኃይሎች ተደብደበው እንዲበተኑ ተደርጓል።
በሌላ በኩል ዛሬ እናት፣ መኢአድና ኢህአፓ ፓርቲዎች በምዕራብ ወለጋ የተፈፀመውን ገድያ በማውገዝ ሻማ በማብራት ሀዘናቸውን ገልፀዋል።
በማህበራዊ ሚዲያ እና በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ዜጎችም ድርጊቱን እያወገዙ የሀዘን ስነስርዓቶች እያደረጉ ይገኛሉ።
@tikvahethiopia
በርካቶች በምዕራብ ወለጋ በንፁሃን በተለይ በህፃናት እና ሴቶች ላይ የተፈፀመውን ጭፍጨፋ እያወገዙ ይገኛሉ።
በተለይ በአማራ ክልል በሚገኙት ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች ፍትህ እንዲሰፍን፣ መንግስት ንፁሃንን የመጠበቅ ኃላፊነቱን እንዲወጣ፣ ተጠያቂነት እንዲሰፍን ሰልፍ በማድረግ ጭምር እየጠየቁ ይገኛሉ።
ዛሬ በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ፣ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተጠያቂነት እንዲሰፍን፣ በአማራ ተወላጆች ላይ የሚፈፀም ዘር ተኮር ግድያ እንዲቆም፣ ፍትህ እንዲሰፍን ጠይቀዋል።
(በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ አመፅ እንደተቀሰቀሰ ፤ ተማሪዎች አመፅ እንዳስነሱ ተደርጎ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የሚሰራጩት መረጃዎች ሀሰተኛ መሆናቸውና ተማሪዎቹ በሰለጠነ መንገድ ተቃውሟቸውን ማሰማታቸውን የወልዲያ ኮሚኒኬሽን አሳውቋል)
ባለፈው በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተመሳሳይ የተቃውሞ ሰልፍ ተደርጎ ተማሪዎች ድምፃቸውን ማሰማታቸው አይዘነጋም ፤ ትላንትና ደግሞ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ድምፃቸውን ለማሰማት ቢወጡም በፀጥታ ኃይሎች ተደብደበው እንዲበተኑ ተደርጓል።
በሌላ በኩል ዛሬ እናት፣ መኢአድና ኢህአፓ ፓርቲዎች በምዕራብ ወለጋ የተፈፀመውን ገድያ በማውገዝ ሻማ በማብራት ሀዘናቸውን ገልፀዋል።
በማህበራዊ ሚዲያ እና በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ዜጎችም ድርጊቱን እያወገዙ የሀዘን ስነስርዓቶች እያደረጉ ይገኛሉ።
@tikvahethiopia
" ... ለዩትዩብ (YouTube) ሽቀላ ተብሎ የሚደረጉ ቅስቀሳዎች መቆም መቻል አለባቸው " - አቶ ጃዋር መሀመድ
የኦፌኮ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጃዋር መሀመድ ፦
" ...በዳይስፖራ ሆነ በተለያዩ ቦታዎች ያሉ ሚዲያዎች ለዩትዩብ ሽቀላ ተብሎ የሚደረጉ ቅስቀሳዎች መቆም መቻል አለባቸው።
ተመልከቱ ሀገር ውስጥ እየሆነ ያለው ነገር እነኚህ ጦርነቶች ካልቆሙ ሩዋንዳን የሚያስንቅ ፣ ሶሪያን የሚያስንቅ በጣም በጣም አስጠሊታ ዘግናኛ የሆነ እልቂት እየመጣ ነው።
nobody will win አማራ አያሸንፍም ፣ ኦሮሞ አያሸንፍም፣ ትግራይ አያሸንፍም it's a lose lose war ስለዚህ በሶሻል ሚዲያ እና በሚዲያው ላይ ያሉ ወንድሞቻችን የራሳቸው ብሄር መሞት እና መገደልን መኮነን አንድ ነገር ነው ከዛ አልፎ revenge የበቀል እርምጃ እንዲወሰድ መቀስቀስ የራስን ብሄር የባሰ ማጋለጥ ነው።
ስለዚህ በተቻለ መጠን የምማፀነው ... እባካችሁ የውጭ ኃይሎች የእግር ኳስ ቡድን እንደምንመስል ያጨበጭቡልናል ዱላ ሲያልቅብን ያቀብሉናል። የኛው ደግሞ safe haven ውስጥ እየተቀመጠ እየነደደ ባለ እሳት ላይ ቤንዚን ያርከፈክፋል።
Syria was one of the fastest growing country in the middle east ዛሬ በእኛ ከተሞች ጎዳና ላይ ይለምናሉ።
የstate መፍረስን ብዙ ትችት ያነሳብኛል ከኦሮሞዎቹ collapse of state በተለይም multinational , multiethnic, multireligious በሆነ ሀገር ውስጥ የማያልቅ የማያባራ micro conflict ይፈጥራል።
አሁን እየሄድንበትን ያለነው በፍጥነት ቀልብ ገዝተን እንዚህን ጦርነቶች አቁመን ወደ ውይይት ካልመጣን ከፍተኛ አደጋ ውስጥ ነው የምንገባው።
ስለዚህ ውጭ ሀገር ያላችሁ ለህዝባቹ መብት ታገሉ፣ የህዝባችሁን መብት ስትታገሉ ግን priority የአንዱን ቡድን አሞግሶ ሌላውን በማንኳሰስ በማሳነስ ሳይሆን የሰዎች ሰብዓዊ መብት እንዲከበር ነው።
ልድገምላችሁ የአማራ ግድያ ቆሞ የኦሮሞ ግድያ ሊቀጥል አይችልም ፣ የኦሮሞ ግድያ ቆሞ የአማራ ግድያ ሊቀጥል አይችልም ገድያ ከቀጠለ ሁላችንም ነው የምንሞተው ሁላችንም ነው የምንገዳደለው እንዚህ ግዳያዎች ላይ ሁላችንም ተሳታፊዎች ነን ይሄን በመረዳት በተቻለ መጠን ሰላም ለሀገራችን እንዲመጣ፣ ሰላም ለህዝባችን እንዲመጣ ሁሉም የጋራ ስራ መስራት አለበት። "
ያንብቡ ⬇️
https://telegra.ph/Jawar-Mohammed-06-26-2
የኦፌኮ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጃዋር መሀመድ ፦
" ...በዳይስፖራ ሆነ በተለያዩ ቦታዎች ያሉ ሚዲያዎች ለዩትዩብ ሽቀላ ተብሎ የሚደረጉ ቅስቀሳዎች መቆም መቻል አለባቸው።
ተመልከቱ ሀገር ውስጥ እየሆነ ያለው ነገር እነኚህ ጦርነቶች ካልቆሙ ሩዋንዳን የሚያስንቅ ፣ ሶሪያን የሚያስንቅ በጣም በጣም አስጠሊታ ዘግናኛ የሆነ እልቂት እየመጣ ነው።
nobody will win አማራ አያሸንፍም ፣ ኦሮሞ አያሸንፍም፣ ትግራይ አያሸንፍም it's a lose lose war ስለዚህ በሶሻል ሚዲያ እና በሚዲያው ላይ ያሉ ወንድሞቻችን የራሳቸው ብሄር መሞት እና መገደልን መኮነን አንድ ነገር ነው ከዛ አልፎ revenge የበቀል እርምጃ እንዲወሰድ መቀስቀስ የራስን ብሄር የባሰ ማጋለጥ ነው።
ስለዚህ በተቻለ መጠን የምማፀነው ... እባካችሁ የውጭ ኃይሎች የእግር ኳስ ቡድን እንደምንመስል ያጨበጭቡልናል ዱላ ሲያልቅብን ያቀብሉናል። የኛው ደግሞ safe haven ውስጥ እየተቀመጠ እየነደደ ባለ እሳት ላይ ቤንዚን ያርከፈክፋል።
Syria was one of the fastest growing country in the middle east ዛሬ በእኛ ከተሞች ጎዳና ላይ ይለምናሉ።
የstate መፍረስን ብዙ ትችት ያነሳብኛል ከኦሮሞዎቹ collapse of state በተለይም multinational , multiethnic, multireligious በሆነ ሀገር ውስጥ የማያልቅ የማያባራ micro conflict ይፈጥራል።
አሁን እየሄድንበትን ያለነው በፍጥነት ቀልብ ገዝተን እንዚህን ጦርነቶች አቁመን ወደ ውይይት ካልመጣን ከፍተኛ አደጋ ውስጥ ነው የምንገባው።
ስለዚህ ውጭ ሀገር ያላችሁ ለህዝባቹ መብት ታገሉ፣ የህዝባችሁን መብት ስትታገሉ ግን priority የአንዱን ቡድን አሞግሶ ሌላውን በማንኳሰስ በማሳነስ ሳይሆን የሰዎች ሰብዓዊ መብት እንዲከበር ነው።
ልድገምላችሁ የአማራ ግድያ ቆሞ የኦሮሞ ግድያ ሊቀጥል አይችልም ፣ የኦሮሞ ግድያ ቆሞ የአማራ ግድያ ሊቀጥል አይችልም ገድያ ከቀጠለ ሁላችንም ነው የምንሞተው ሁላችንም ነው የምንገዳደለው እንዚህ ግዳያዎች ላይ ሁላችንም ተሳታፊዎች ነን ይሄን በመረዳት በተቻለ መጠን ሰላም ለሀገራችን እንዲመጣ፣ ሰላም ለህዝባችን እንዲመጣ ሁሉም የጋራ ስራ መስራት አለበት። "
ያንብቡ ⬇️
https://telegra.ph/Jawar-Mohammed-06-26-2
Telegraph
Jawar Mohammed
አቶ ጃዋር መሀመድ በሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ምንድነው ያሉት ? የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ከፍተኛ አመራሮች በአውሮፓ ሀገራት ሲያደርጉ የቆዩትን ህዝባዊ ስብሰባ አጠናቀው አሁን ላይ በአሜሪካ ከደጋፊዎቻቸዳው ጋር እየተወያዩ ይገኛሉ። በእነዚህ መድረኮች ላይ ሀገራዊ ጉዳዮች፣ አሁን ያሉት ችግሮችን በተመለከተ ጥያቄዎች እየተነሱ ምላሽ እየተሰጠባቸው ይገኛል። በቴክሳስ በነበረ ህዝባዊ ስብሰባ ላይ አቶ ጃዋር…
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ጥንቃቄ_አይለያችሁ !
የ " FIAS 777 " ጉዳይ ከተነሳ በኃላ በርካታ የቤተሰባችን አባላት ልክ እንደ " FIAS 777 " ተመሳሳይ ስራ የሚሰሩ አካላት መኖራቸውን እየጠቆሙ ይገኛሉ።
እነዚህ አካላት ያለብንን የኢኮኖሚ ችግር ተገን አድርገው " በአጭር መንገድ ትርፋማ የሚሆኑበት የማለፋ ስራ " እያሉ በርካታ ወጣቶችን እየቀሰቀሱ ገንዘባቸውን ላፍ እያደረጉ ናቸው።
ውድ ቤተሰቦቻችን ተጠያቂ የምታደርጉት ሰው በሌለበት፣ ቢሮ ሆነ አድራሻ በሌላቸው ሰዎች ፣ ነገ ይቀጥል አይቀጥል የሚለውን በማታውቁት ሂደት በአሰቸጋሪ ሁኔታ ደክማችሁ ለፍታችሁ ያገኛችሁትን ገንዘብ፣ ተበድራችሁ ያገኛችሁትን ገንዘብ ፣ ተማሪዎችም ከቤተሰብ የተቀበላችሁትን ገንዘብ ለቀማኞች እንዳታውሉት አደራ እንላለን።
ብዙሃንን ተጠቃሚ የሚያደርግ ስራ በሚስጥር አይሰራምና ገንዘባችሁን ከሚያሳጣ ማንኛውም የአጭበርባሪዎች እንቅስቃሴ ራቁ።
ሌላው ደግሞ የስልክ ቀፎ፣ ቴሌቪዥን፣ ላፕቶፕ... የመሳሳሉ እቃዎችን በርካሽ ከደቡብ አፍሪካ ፣ ከኬንያ በሞያሌ በኩፓ እናስመጣለን እያሉ ቅድመ ክፍያ እየተቀበሉ እብስ የሚሉ አሉና ተጠንቀቁ።
ሰዎችን ማታለያ መንገዶች አይነታቸውን እየቀያየሩ እየበዙ ነውና ህጋዊ ተጠያቂነት ያለባቸው ስራዎች ላይ ብቻ ትኩረት አድርጉ።
ሁሌም ጥንቃቄ ማደረጋችሁን አትዘንጉ።
@tikvahethiopia
የ " FIAS 777 " ጉዳይ ከተነሳ በኃላ በርካታ የቤተሰባችን አባላት ልክ እንደ " FIAS 777 " ተመሳሳይ ስራ የሚሰሩ አካላት መኖራቸውን እየጠቆሙ ይገኛሉ።
እነዚህ አካላት ያለብንን የኢኮኖሚ ችግር ተገን አድርገው " በአጭር መንገድ ትርፋማ የሚሆኑበት የማለፋ ስራ " እያሉ በርካታ ወጣቶችን እየቀሰቀሱ ገንዘባቸውን ላፍ እያደረጉ ናቸው።
ውድ ቤተሰቦቻችን ተጠያቂ የምታደርጉት ሰው በሌለበት፣ ቢሮ ሆነ አድራሻ በሌላቸው ሰዎች ፣ ነገ ይቀጥል አይቀጥል የሚለውን በማታውቁት ሂደት በአሰቸጋሪ ሁኔታ ደክማችሁ ለፍታችሁ ያገኛችሁትን ገንዘብ፣ ተበድራችሁ ያገኛችሁትን ገንዘብ ፣ ተማሪዎችም ከቤተሰብ የተቀበላችሁትን ገንዘብ ለቀማኞች እንዳታውሉት አደራ እንላለን።
ብዙሃንን ተጠቃሚ የሚያደርግ ስራ በሚስጥር አይሰራምና ገንዘባችሁን ከሚያሳጣ ማንኛውም የአጭበርባሪዎች እንቅስቃሴ ራቁ።
ሌላው ደግሞ የስልክ ቀፎ፣ ቴሌቪዥን፣ ላፕቶፕ... የመሳሳሉ እቃዎችን በርካሽ ከደቡብ አፍሪካ ፣ ከኬንያ በሞያሌ በኩፓ እናስመጣለን እያሉ ቅድመ ክፍያ እየተቀበሉ እብስ የሚሉ አሉና ተጠንቀቁ።
ሰዎችን ማታለያ መንገዶች አይነታቸውን እየቀያየሩ እየበዙ ነውና ህጋዊ ተጠያቂነት ያለባቸው ስራዎች ላይ ብቻ ትኩረት አድርጉ።
ሁሌም ጥንቃቄ ማደረጋችሁን አትዘንጉ።
@tikvahethiopia
#DoubleA
የ “Double A QR Ethiopia” የሞባይል መተግበርያን በስልክዎ በመጫን በትክክለኛው የ Double A ወረቀት ካርቶን ላይ የሚገኘውን የ QR ኮድ የሞባይል መተግበሪያውን ተጠቅመው ስካን በማድረግ ልዩ ልዩ ስጦታዎችን ይሸለሙ::
መተግበርያውን ለማውረድ:
Link: https://bit.ly/3KGYCxC Or
https://da-cloud.advanceagro.net/index.php/s/WYovIsmE4u2Kz6y
ለተጨማሪ መረጃ: https://DoubleArewards.com/Ethiopia
የ “Double A QR Ethiopia” የሞባይል መተግበርያን በስልክዎ በመጫን በትክክለኛው የ Double A ወረቀት ካርቶን ላይ የሚገኘውን የ QR ኮድ የሞባይል መተግበሪያውን ተጠቅመው ስካን በማድረግ ልዩ ልዩ ስጦታዎችን ይሸለሙ::
መተግበርያውን ለማውረድ:
Link: https://bit.ly/3KGYCxC Or
https://da-cloud.advanceagro.net/index.php/s/WYovIsmE4u2Kz6y
ለተጨማሪ መረጃ: https://DoubleArewards.com/Ethiopia
#ጥንቃቄ | ዩኒቨርሲቲዎች፣ ተማሪዎችና አጠቃላይ ዩኒቨርሲቲ ማህበረስብ አባላት ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መልዕክት ተላለፈ !
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል።
ግብረ ኃይሉ ሽብርተኛ ተብሎ የተፈረጀው ህውሃት ቡድን ፋይናንስ ያደርጋቸዋል ያላቸው ሚዲያዎች የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት ለማደናቀፍ ተማሪዎች በብሄርና በሀይማኖት በመከፋፈል ግጭት እንዲፈጠር ለማነሳሳት ሌት ተቀን እሰሩ እንደሆነ ደርሼበታለሁ ብሏል።
እነዚሁ ሚዲያዎች ሰሞኑን «በአማራ ክልል ዩኒቨርስቲዎች የሚማሩ የኦሮሞ እና የሌሎች ብሄር ተማሪዎችን ለማጥቃት የተደራጀ የደህንነት ቡድን ወደ አማራ ክልል ተልኳል» የሚል በዩኒቨርሲቲዎች ግጭት ለማስነሳት መልዕክት አስተላልፈዋል ብሏል።
የዩኒቨርሲቲዎችን ሰላም ለማናጋት እና ተማሪዎች በሰላም እንዳይማሩ የሚያደርጉ አካላትን ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ ያሳሰበው ግብረኃይሉ ይህን ተላልፈው በሚገኙት ላይ ጥብቅ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወድ አስጠንቅቋል።
ዩኒቨርሲቲዎች፣ ተማሪዎችና ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ሆን ተብሎ ግጭት ለማስነሳት እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን በመገንዘብ እራሳቸውን በመጠብቅ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይሉ አሳስቧል።
(የግብረ ኃይሉ ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል።
ግብረ ኃይሉ ሽብርተኛ ተብሎ የተፈረጀው ህውሃት ቡድን ፋይናንስ ያደርጋቸዋል ያላቸው ሚዲያዎች የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት ለማደናቀፍ ተማሪዎች በብሄርና በሀይማኖት በመከፋፈል ግጭት እንዲፈጠር ለማነሳሳት ሌት ተቀን እሰሩ እንደሆነ ደርሼበታለሁ ብሏል።
እነዚሁ ሚዲያዎች ሰሞኑን «በአማራ ክልል ዩኒቨርስቲዎች የሚማሩ የኦሮሞ እና የሌሎች ብሄር ተማሪዎችን ለማጥቃት የተደራጀ የደህንነት ቡድን ወደ አማራ ክልል ተልኳል» የሚል በዩኒቨርሲቲዎች ግጭት ለማስነሳት መልዕክት አስተላልፈዋል ብሏል።
የዩኒቨርሲቲዎችን ሰላም ለማናጋት እና ተማሪዎች በሰላም እንዳይማሩ የሚያደርጉ አካላትን ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ ያሳሰበው ግብረኃይሉ ይህን ተላልፈው በሚገኙት ላይ ጥብቅ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወድ አስጠንቅቋል።
ዩኒቨርሲቲዎች፣ ተማሪዎችና ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ሆን ተብሎ ግጭት ለማስነሳት እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን በመገንዘብ እራሳቸውን በመጠብቅ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይሉ አሳስቧል።
(የግብረ ኃይሉ ሙሉ መግለጫ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update በርካቶች በምዕራብ ወለጋ በንፁሃን በተለይ በህፃናት እና ሴቶች ላይ የተፈፀመውን ጭፍጨፋ እያወገዙ ይገኛሉ። በተለይ በአማራ ክልል በሚገኙት ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች ፍትህ እንዲሰፍን፣ መንግስት ንፁሃንን የመጠበቅ ኃላፊነቱን እንዲወጣ፣ ተጠያቂነት እንዲሰፍን ሰልፍ በማድረግ ጭምር እየጠየቁ ይገኛሉ። ዛሬ በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ፣ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተጠያቂነት እንዲሰፍን፣ በአማራ…
ፎቶ / ቪድዮ ፦ ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለወገናችን ድምፃችንን ለማሰማት ሰልፍ ብናደርግም ፀጥታ ኃይሎች የአስለቃሽ ጭስ በመተኮስ በተኑን ሲሉ የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጥበበ ጊዎን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የህክምናና ጤና ሳይንስ ተማሪዎች እንደሁም አንዳንድ ሰራተኞች ቅሬታቸውን አቀረቡ።
ምዕራብ ወለጋ ላይ የተከሰተውን አጸያፊ ተግባር የሚያወግዙ መልዕክቶችን ይዘን ነበር ሰላማዊ በሆነ መንገድ ድምፃችንን እያሰማን ነበረው ግን በኃይል ተበትነናል ብለዋል።
" አማራ ተኮር ዘር ጭፍጨፋ ይቁም ፤ ያለማቋረጥ ለሚፈሰው ለአማራ ደም ጆሮ ዳባ ልበስ ብሎ የተኛው መንግስት አካል ተጠያቂ ሊሆን ይገባል፤ እኛ የጤና ባለሙያዎች የታመሙትን የሚያድን እንጂ ጤነኞችን የሚገድል ሀይላትን አንቃወማለን የሚሉ መልዕክቶችን አስተገጋብተናል ነገር ግን ድምፃችንን አሰምተን ሳይጨርስ ፀጥታ ኃይሎች አስለቃሽ ጭስ በመጠቀም በኃይል በትነውናል " ሲሉ አስረድተዋል።
አንዳንድ የወደቁና በመጠኑ የቆሰሉ ቢኖሩም ሌላ ተጨማሪ ጉዳት እንዳልነበር አመልክተዋል።
ፎቶ / ቪድዮ ፦ NAT. (Tikvah Family)
@tikvahethiopia
ምዕራብ ወለጋ ላይ የተከሰተውን አጸያፊ ተግባር የሚያወግዙ መልዕክቶችን ይዘን ነበር ሰላማዊ በሆነ መንገድ ድምፃችንን እያሰማን ነበረው ግን በኃይል ተበትነናል ብለዋል።
" አማራ ተኮር ዘር ጭፍጨፋ ይቁም ፤ ያለማቋረጥ ለሚፈሰው ለአማራ ደም ጆሮ ዳባ ልበስ ብሎ የተኛው መንግስት አካል ተጠያቂ ሊሆን ይገባል፤ እኛ የጤና ባለሙያዎች የታመሙትን የሚያድን እንጂ ጤነኞችን የሚገድል ሀይላትን አንቃወማለን የሚሉ መልዕክቶችን አስተገጋብተናል ነገር ግን ድምፃችንን አሰምተን ሳይጨርስ ፀጥታ ኃይሎች አስለቃሽ ጭስ በመጠቀም በኃይል በትነውናል " ሲሉ አስረድተዋል።
አንዳንድ የወደቁና በመጠኑ የቆሰሉ ቢኖሩም ሌላ ተጨማሪ ጉዳት እንዳልነበር አመልክተዋል።
ፎቶ / ቪድዮ ፦ NAT. (Tikvah Family)
@tikvahethiopia