TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Update

በጠላፊዎች ተጠልፎ የቆየው ከ 866,000 በላይ ተከታይ ያለው የዋልታ ይፋዊ የፌስቡክ ገፅ ዛሬ ሰኞ ወደ አገልግሎት መመለሱ ተሰምቷል።

ዋልታ ፤ ከዚህ ቀደም ይጠቀምበት የነበረውን የገፁን ስያሜ www.waltainfo.com ወደ #WMCC (Walta Media and Communication Corporate) በመቀየር ወደ አገልግሎት መመለሱን አሳውቋል።

ዋልታ የፌስቡክ ገፁ እንዲመለስ የኢትዮጵያ የኢንፎርሜሽን መረብ አስተዳደር እና በአፍሪካ የፌስቡክ ኩባንያ አስተዋፆ ማድረጋቸውን ገልጿል።

@tikvahethiopia