TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Update
በጠላፊዎች ተጠልፎ የቆየው ከ 866,000 በላይ ተከታይ ያለው የዋልታ ይፋዊ የፌስቡክ ገፅ ዛሬ ሰኞ ወደ አገልግሎት መመለሱ ተሰምቷል።
ዋልታ ፤ ከዚህ ቀደም ይጠቀምበት የነበረውን የገፁን ስያሜ www.waltainfo.com ወደ #WMCC (Walta Media and Communication Corporate) በመቀየር ወደ አገልግሎት መመለሱን አሳውቋል።
ዋልታ የፌስቡክ ገፁ እንዲመለስ የኢትዮጵያ የኢንፎርሜሽን መረብ አስተዳደር እና በአፍሪካ የፌስቡክ ኩባንያ አስተዋፆ ማድረጋቸውን ገልጿል።
@tikvahethiopia
በጠላፊዎች ተጠልፎ የቆየው ከ 866,000 በላይ ተከታይ ያለው የዋልታ ይፋዊ የፌስቡክ ገፅ ዛሬ ሰኞ ወደ አገልግሎት መመለሱ ተሰምቷል።
ዋልታ ፤ ከዚህ ቀደም ይጠቀምበት የነበረውን የገፁን ስያሜ www.waltainfo.com ወደ #WMCC (Walta Media and Communication Corporate) በመቀየር ወደ አገልግሎት መመለሱን አሳውቋል።
ዋልታ የፌስቡክ ገፁ እንዲመለስ የኢትዮጵያ የኢንፎርሜሽን መረብ አስተዳደር እና በአፍሪካ የፌስቡክ ኩባንያ አስተዋፆ ማድረጋቸውን ገልጿል።
@tikvahethiopia