TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ላለፉት አመታት የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽንን በሃላፊነት ሲመሩ የቆዩት ብ/ጄኔራል #ክንፈ_ዳኘውና የኢንሳ ዳይሬክተር ብ/ጄኔራል ተ/ብርሃን ወ/አረጋይ ትናንት ምሽት በቁጥጥር ስር ውለዋል። ሱዳን ድንበር አካባቢ የተያዙት ሁለቱ #ተጠርጣሪ ግለሰቦች ዛሬ ከሰአት ወደ አዲስ አበባ እንደሚገቡ ተሰምቷል።

ምንጭ፦ አሀዱ ሬድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia