TIKVAH-ETHIOPIA
#DAWA : በሶማሊ ክልል ዳዋ ዞን (የቦረና አጎራባች) በተከሰተ ድርቅ 25,000 ገደማ የቁም እንስሳት ማሞታቸውን የሶማሊ ክልል አደጋ መከላከል እና ዝግጁነት ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ሳዲቅ አብዱቃድር ለቪኦኤ በሰጡት ቃል ፥ በድርቁ የተነሳ ግመሎች እና የቀንድ ከብቶች መሞታቸውን ተናግረዋል። አስቸኳይ ድጋፍ ካልተገኘ አሁን ከሞቱት በላይ እንስሳት ሊሞቱ ይችላሉ ብለዋል። እስካሁን…
የዳዋ ዞን ነዋሪዎች ያሉበት ሁኔታ ፦
በሶማሊ ክልል ዳዋ ዞን (የቦረና አጎራባች) በተከሰተው ድርቅ የሞቱት የቁም እንስሳት 47,215 መድረሳቸውን ከአንድ ሪፖርት መመልከት ችለናል።
ሪፖርቱ የተዘጋጀው ከጥቅምት 25 እስከ 29 ቀን 2021 ባለው ጊዜ ውስጥ በተካሄደ ዳሰሳ ሲሆን ይህም የተመራው በዳዋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ፣ በዳዋ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት፣ ከዞኑ የአደጋ ስጋት አስተዳደር እና የዞን መንግስት ቢሮ እና የሰብአዊ እርዳታ አጋሮች WFP፣ Save the Childern ፣ VSF-Suisse፣ UNICEF፣ CISP፣ PC፣ PIADO፣ Racida ፣ OWDA፣ PCI እና YAADAP እንዲሁም የወረዳ መምሪያ ቢሮዎች ጋር በመሆን ነው።
በሪፖርቱ ላይ ፦
- በዚህ ወቅት ይዘንባል ተብሎ የሚጠበቀው ዝናብ በመላው ዞኑ አልጀመረም። በሙባረክ ወረዳ ብቻ በሰባት ንኡስ መንደሮች በ31 መንደሮች ትንሽ ዝናብ የዘነበ ሲሆን የቀሩት 3 ወረዳዎች ምንም ዝናብ አላገኙም።
- በዳዋ ዞን ከሁሉም ወረዳ 95% ቀበሌዎች አብዛኛው የውሃ ምንጭ በመድረቁ የውሃ ማጓጓዣ የሚያስፈልጋቸው ሲሆኑ ጥቂቶቹ ደግሞ በጥቅምት ወር መጨረሻ ይደርቃሉ ተብሎ ይጠበቃል።
- የእንስሳት ገበያ ዋጋ በእጅጉ ቀንሷል።
- በአጠቃላይ በዞኑ 47,215 የእንስሳት ሞት ተመዝግቧል።
• ግመሎች - 5,666
• ከብቶች - 4241
• ፍየሎች - 37,057
- በዞኑ በተከሰተው አስከፊ ድርቅ 10 ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል።
- 62,960 አርብቶ አደሮች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል፤ ባለው ድርቅ ምክንያት እንስሳት ማርባት አልቻሉም።
@tikvahethiopia
በሶማሊ ክልል ዳዋ ዞን (የቦረና አጎራባች) በተከሰተው ድርቅ የሞቱት የቁም እንስሳት 47,215 መድረሳቸውን ከአንድ ሪፖርት መመልከት ችለናል።
ሪፖርቱ የተዘጋጀው ከጥቅምት 25 እስከ 29 ቀን 2021 ባለው ጊዜ ውስጥ በተካሄደ ዳሰሳ ሲሆን ይህም የተመራው በዳዋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ፣ በዳዋ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት፣ ከዞኑ የአደጋ ስጋት አስተዳደር እና የዞን መንግስት ቢሮ እና የሰብአዊ እርዳታ አጋሮች WFP፣ Save the Childern ፣ VSF-Suisse፣ UNICEF፣ CISP፣ PC፣ PIADO፣ Racida ፣ OWDA፣ PCI እና YAADAP እንዲሁም የወረዳ መምሪያ ቢሮዎች ጋር በመሆን ነው።
በሪፖርቱ ላይ ፦
- በዚህ ወቅት ይዘንባል ተብሎ የሚጠበቀው ዝናብ በመላው ዞኑ አልጀመረም። በሙባረክ ወረዳ ብቻ በሰባት ንኡስ መንደሮች በ31 መንደሮች ትንሽ ዝናብ የዘነበ ሲሆን የቀሩት 3 ወረዳዎች ምንም ዝናብ አላገኙም።
- በዳዋ ዞን ከሁሉም ወረዳ 95% ቀበሌዎች አብዛኛው የውሃ ምንጭ በመድረቁ የውሃ ማጓጓዣ የሚያስፈልጋቸው ሲሆኑ ጥቂቶቹ ደግሞ በጥቅምት ወር መጨረሻ ይደርቃሉ ተብሎ ይጠበቃል።
- የእንስሳት ገበያ ዋጋ በእጅጉ ቀንሷል።
- በአጠቃላይ በዞኑ 47,215 የእንስሳት ሞት ተመዝግቧል።
• ግመሎች - 5,666
• ከብቶች - 4241
• ፍየሎች - 37,057
- በዞኑ በተከሰተው አስከፊ ድርቅ 10 ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል።
- 62,960 አርብቶ አደሮች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል፤ ባለው ድርቅ ምክንያት እንስሳት ማርባት አልቻሉም።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
የዳዋ ዞን ነዋሪዎች ያሉበት ሁኔታ ፦ በሶማሊ ክልል ዳዋ ዞን (የቦረና አጎራባች) በተከሰተው ድርቅ የሞቱት የቁም እንስሳት 47,215 መድረሳቸውን ከአንድ ሪፖርት መመልከት ችለናል። ሪፖርቱ የተዘጋጀው ከጥቅምት 25 እስከ 29 ቀን 2021 ባለው ጊዜ ውስጥ በተካሄደ ዳሰሳ ሲሆን ይህም የተመራው በዳዋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ፣ በዳዋ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት፣ ከዞኑ የአደጋ ስጋት አስተዳደር እና…
dawa_zone_rapid_draught_assessment_finnal_report_octo_2021_1_1.pdf
2.9 MB
TIKVAH-ETHIOPIA
#AGOA : የጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ከፍተኛ የኢኮኖሚ አማካሪና ዋና የንግድ ተደራዳሪ ማሞ ምህረቱ ኢትዮጵያ ከAGOA እንድትወጣ ከሚሰሩት መካከል የሕወሃት ደጋፊ የሆኑ ሰዎች እንዲሁም አንዳንድ አሜሪካ መንግስት ውስጥ ያሉ ሰዎችም እንደሚገኙበት ተናግረዋል። አቶ ማሞ ይህን ያሉት ከአል ዓይን አማርኛው ክፍል ጋር በነበራቸው ቃለምልልስ ነው። ኢትዮጵያ ከAGOA እንድትወጣ የሚሰሩት እንነማን እንደሆኑ…
#AGOA
ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ተጠቃሚ ከነበረችበት የአሜሪካ የንግድ ችሮታ (AGOA) ማስወጣታቸውን ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ለሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ማሳወቃቸውን ኋይት ሃውስን ዋቢ አድርጎ አል ዓይን ዘግቧል።
ኢትዮጵያ ከንግድ ችሮታው እንዲትወጣ ፕሬዝዳንቱ ደብዳቤ የጻፉት ከሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ጋር ተያይዞ መሆኑንም ኋይት ሃውስ አስታውቋል።
አሜሪካ ፤ ከኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት ጋር ጥልቅ ውይይቶች ተደርገው እንደነበር ገልጻለች።
ጆ ባይደን ከኢትዮጵያ በተጨማሪም ጊኒ እና ማሊም ከአሜሪካ የንግድ ችሮታ (አጉአ) እንዲወጡ ደብዳቤ መጻፋቸውንም ኋይት ሃውስ አስታውቋል።
ሀገራቱ ይህ የተወሰነባቸው #የአሜሪካን_ፍላጎቶች ማሟላት ባለመቻላቸው መሆኑንም አሜሪካ ገልጻለች።
@tikvahethiopia
ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ተጠቃሚ ከነበረችበት የአሜሪካ የንግድ ችሮታ (AGOA) ማስወጣታቸውን ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ለሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ማሳወቃቸውን ኋይት ሃውስን ዋቢ አድርጎ አል ዓይን ዘግቧል።
ኢትዮጵያ ከንግድ ችሮታው እንዲትወጣ ፕሬዝዳንቱ ደብዳቤ የጻፉት ከሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ጋር ተያይዞ መሆኑንም ኋይት ሃውስ አስታውቋል።
አሜሪካ ፤ ከኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት ጋር ጥልቅ ውይይቶች ተደርገው እንደነበር ገልጻለች።
ጆ ባይደን ከኢትዮጵያ በተጨማሪም ጊኒ እና ማሊም ከአሜሪካ የንግድ ችሮታ (አጉአ) እንዲወጡ ደብዳቤ መጻፋቸውንም ኋይት ሃውስ አስታውቋል።
ሀገራቱ ይህ የተወሰነባቸው #የአሜሪካን_ፍላጎቶች ማሟላት ባለመቻላቸው መሆኑንም አሜሪካ ገልጻለች።
@tikvahethiopia
#BREAKING
በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጁን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
የፍትህ ሚኒስትሩ ዶ/ር ጌዴዎን ጢሞቴዎስ አሁን መግለጫ እየሰጡ ነው።
@tikvahethiopia
በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጁን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
የፍትህ ሚኒስትሩ ዶ/ር ጌዴዎን ጢሞቴዎስ አሁን መግለጫ እየሰጡ ነው።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#BREAKING በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ። የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጁን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል። የፍትህ ሚኒስትሩ ዶ/ር ጌዴዎን ጢሞቴዎስ አሁን መግለጫ እየሰጡ ነው። @tikvahethiopia
#BREAKING
በመላ ሀገሪቱ ውስጥ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ ዛሬ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ያሳለፈው ውሳኔ ከዛሬ ጀምሮ ተፈፃሚ የሚሆን ሲሆን በ48 ሰዓታት ውስጥ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይፀድቃል።
@tikvahethiopia
በመላ ሀገሪቱ ውስጥ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ ዛሬ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ያሳለፈው ውሳኔ ከዛሬ ጀምሮ ተፈፃሚ የሚሆን ሲሆን በ48 ሰዓታት ውስጥ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይፀድቃል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#BREAKING በመላ ሀገሪቱ ውስጥ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ ዛሬ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ያሳለፈው ውሳኔ ከዛሬ ጀምሮ ተፈፃሚ የሚሆን ሲሆን በ48 ሰዓታት ውስጥ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይፀድቃል። @tikvahethiopia
* ዝርዝር መረጃ !
ከዛሬ ጀምሮ በመላ አገሪቱ በታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የተከለከሉ ተግባራትና ግዴታዎች ከላይ በዝርዝር ተቀምጠዋል ያንብቡ።
@tikvahethiopia
ከዛሬ ጀምሮ በመላ አገሪቱ በታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የተከለከሉ ተግባራትና ግዴታዎች ከላይ በዝርዝር ተቀምጠዋል ያንብቡ።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ATTENTION
የተከለከሉ ተግባራት እና ግዴታዎች ፦
- ሁሉም ሰው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ በአዋጁ መሰረት የሚያወጣቸውን መመሪያዎችና የሚሰጣቸውን ትዕዛዞች የመቀበል ግዴታ አለበት።
- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዙን እንቅስቃሴ እና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ዓላማ የሚቃረን፣ የሚቃወም እና ለሽብር ቡድኖች ዓላማ መሳካት አስተዋፅዖ የሚያደርግ፣ የሽብር ቡድኖችን የሚያበረታታ፣ ሰላማዊ ዜጎችን የሚያሸብር ንግግር በማንኛውም መንገድ ማድረግ ወይም ማሰራጨት የተከለከለ ነው።
- በየትኛውም መንገድ፣ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ለሽብር ቡድኖች የገንዘብ፣ የመረጃ፣ የቁስም ሆነ የሞራል ድጋፍ ማድረግ የተከለከለ ነው።
- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዙ በተዋረድ ውክልና ከሰጣቸው አካላት ፈቃድ ውጭ ማንኛውንም የአደባባይ ስብሰባ ወይም ሰላማዊ ሰልፍ ማድረግ የተከለከለ ነው።
- ከመከላከያ፣ ከፌዴራል ፖሊስ ወይም ሌሎች ፈቃድ ከሚሰጣቸው የፀጥታ አካላት ወይም ከነዚህ አካላት እውቅናና ፈቃድ ውጭ ማናቸውንም የጦር መሳሪያ ይዞ መንቀሳቀስ የተከለከለ ነው።
- በከተሞች አካባቢ የነዋሪ መታወቂያ፣ የመንጃ ፈቃድ፣ የሰራተኛ መታወቂያ፣ ፓስፖርት ወይም ከነዚህ ተመጣጣኝ የሆነ መታወቂያ ሳይዙ መንቀሳቀስ የተከለከለ ነው።
- ማንኛውም ወሳኝ በሆነ የአገልግሎት ዘርፍም ሆነ በምርት ሂደት ላይ የስራ ማስተጓጎል ወይም የኢኮኖሚ አሻጥር መፈፀም የተከለከለ ነው።
- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን አፈፃፀም ሰበብ በማድረግ የግል ጥቅም ለማግኘት ስልጣንን አላግባብ መጠቀም፣ ምክንያታዊ የሆነ ጥርጣሬ ሳይኖር ሆን ብሎ ዜጎችን ማሰር ወይም መሰል እርምጃ መውሰድ የተከለከለ ነው።
#StateofEmergencyEthiopia
@tikvahethiopia
የተከለከሉ ተግባራት እና ግዴታዎች ፦
- ሁሉም ሰው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ በአዋጁ መሰረት የሚያወጣቸውን መመሪያዎችና የሚሰጣቸውን ትዕዛዞች የመቀበል ግዴታ አለበት።
- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዙን እንቅስቃሴ እና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ዓላማ የሚቃረን፣ የሚቃወም እና ለሽብር ቡድኖች ዓላማ መሳካት አስተዋፅዖ የሚያደርግ፣ የሽብር ቡድኖችን የሚያበረታታ፣ ሰላማዊ ዜጎችን የሚያሸብር ንግግር በማንኛውም መንገድ ማድረግ ወይም ማሰራጨት የተከለከለ ነው።
- በየትኛውም መንገድ፣ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ለሽብር ቡድኖች የገንዘብ፣ የመረጃ፣ የቁስም ሆነ የሞራል ድጋፍ ማድረግ የተከለከለ ነው።
- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዙ በተዋረድ ውክልና ከሰጣቸው አካላት ፈቃድ ውጭ ማንኛውንም የአደባባይ ስብሰባ ወይም ሰላማዊ ሰልፍ ማድረግ የተከለከለ ነው።
- ከመከላከያ፣ ከፌዴራል ፖሊስ ወይም ሌሎች ፈቃድ ከሚሰጣቸው የፀጥታ አካላት ወይም ከነዚህ አካላት እውቅናና ፈቃድ ውጭ ማናቸውንም የጦር መሳሪያ ይዞ መንቀሳቀስ የተከለከለ ነው።
- በከተሞች አካባቢ የነዋሪ መታወቂያ፣ የመንጃ ፈቃድ፣ የሰራተኛ መታወቂያ፣ ፓስፖርት ወይም ከነዚህ ተመጣጣኝ የሆነ መታወቂያ ሳይዙ መንቀሳቀስ የተከለከለ ነው።
- ማንኛውም ወሳኝ በሆነ የአገልግሎት ዘርፍም ሆነ በምርት ሂደት ላይ የስራ ማስተጓጎል ወይም የኢኮኖሚ አሻጥር መፈፀም የተከለከለ ነው።
- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን አፈፃፀም ሰበብ በማድረግ የግል ጥቅም ለማግኘት ስልጣንን አላግባብ መጠቀም፣ ምክንያታዊ የሆነ ጥርጣሬ ሳይኖር ሆን ብሎ ዜጎችን ማሰር ወይም መሰል እርምጃ መውሰድ የተከለከለ ነው።
#StateofEmergencyEthiopia
@tikvahethiopia