TIKVAH-ETHIOPIA
#BaankiiRaammis ራሚስ ባንክ በቂ ሃብት በማሰባሰቡ ወደ ምስረታ ተሸጋገረ። በምስረታ ሂደት ሁለት አመታትን ያስቆጠረው ራሚስ ባንክ ብሄራዊ ባንክ ያስቀመጠውን ቀነ ገደብ ባገናዘበ መልኩ ወደ ምስረታ ሂደት መሸጋገሩን አስታወቀ። ባለፈው ሚያዝያ ብሄራዊ ባንክ ባስተላለፈው ትእዛዝ በምስረታ ላይ የሚገኙ ባንኮች 500 ሚሊየን ብር የተከፈለ ካፒታል ይዘው እና የመስራች ጉባኤ አድርገው እስከ ጥቅምት…
#BaankiiRaammis
ትላንት መስከረም 22 ቀን 2013 ዓ.ም ራሚስ ባንክ የመስራች ጉባኤውን በኢሊሊ ሆቴል አካሂዷል።
በጉባኤው ላይ 13 የቦርድ አባላት ምርጫ የተካሄደ መሆኑ ታውቋል።
ብሄራዊ ባንክ 500 ሚሊየን ብር የተከፈለ ካፒታል በማሟላት በምስረታ ላይ ያሉ ባንኮች ተገቢውን የመስራች ሂደት አልፈው በ6 ወር ውስጥ ማለትም እስክ ጥቅምት 2 ድረስ ማመልከቻ እንዲያቀርቡ መግለፁ ይታወቃል።
ከወለድ ነፃ አገልግሎት የሚያቀርበው ራሚስ ከ700 ሚሊየን ብር በላይ የተከፈለ ካፒታል አለው።
በቀነ ገደቡ የማይመጡ አዳዲስ ባንኮች የመመስረቻ ካፒታል 5 ቢሊየን ይሆናል።
Credit : Capital Newspaper
@tikvahethiopia
ትላንት መስከረም 22 ቀን 2013 ዓ.ም ራሚስ ባንክ የመስራች ጉባኤውን በኢሊሊ ሆቴል አካሂዷል።
በጉባኤው ላይ 13 የቦርድ አባላት ምርጫ የተካሄደ መሆኑ ታውቋል።
ብሄራዊ ባንክ 500 ሚሊየን ብር የተከፈለ ካፒታል በማሟላት በምስረታ ላይ ያሉ ባንኮች ተገቢውን የመስራች ሂደት አልፈው በ6 ወር ውስጥ ማለትም እስክ ጥቅምት 2 ድረስ ማመልከቻ እንዲያቀርቡ መግለፁ ይታወቃል።
ከወለድ ነፃ አገልግሎት የሚያቀርበው ራሚስ ከ700 ሚሊየን ብር በላይ የተከፈለ ካፒታል አለው።
በቀነ ገደቡ የማይመጡ አዳዲስ ባንኮች የመመስረቻ ካፒታል 5 ቢሊየን ይሆናል።
Credit : Capital Newspaper
@tikvahethiopia
ነገ የሚዘጉ መንገዶች !
ነገ የኢፌዲሪ የመንግስት ምስረታ ፕሮግራም ይካሄዳል።
የመንግስት ምስረታው ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፡-
1. ከሚያዚያ 27 አደባባይ ወደ ውጪ ጉዳይ ሚ/ር
2. ከአዋሬ በአዋሬ ገበያ ወደ ፓርላማ
3. ከሴቶች አደባባይ ወደ ካሳንቺስ
4. ከሴቶች አደባባይ በእንድራሴ ሆቴል ወደ ካሳንቺስ ቶታል
5. ከ22 ወደ ቅዱስ ኡራኤል እንዲሁም ከኤድናሞል በአትላስ ሆቴል ወደ ቅዱስ ኡራኤል ቤተ-ክርስቲያን
6. ከአትላስ ሆቴል በደሳለኝ ሆቴል ሩዋንዳ
7. ከኤምፔሪያል ሆቴል ወደ ብራስ ሆስፒታል
8. ከገርጂ ኮሪያ ሆስፒታል ውስጥ ውስጡን ወደ ብራስ ሆስፒታል
9. ከጎሮ አዲሱ መንገድ መሄጃ ወደ ብራስ ሆስፒታል
10. ከቦሌ ሚካኤል ወደ ቀለበት መንገድ እንዲሁም ከቦሌ ሚካኤል ወደ ሩዋንዳ ማዞሪያ
11. ከካዲስኮ አደባባይ ወደ ቦሌ ሚካኤል ዋናው ቀለበት መንገድ
12. ከቡልቡላ ወደ ቦሌ ሚካኤል
13. ከመስቀል ፍላውር ወደ ጎርጎሪዮስ አደባባይ
14. ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ እንዲሁም ከጎተራ ወደ ወሎ ሰፈር አጎና ሲኒማ
15. ከጎፋ ማዛሪያ አዲሱ መንገድ መስቀለኛ ወደ ቅዱስ ቂርቆስ ቤተክርስቲያ ለገሃር
16. ከቡልጋርያ ማዞሪያ ወደ ገንት ሆቴል እንዲሁም ከቡልጋርያ ማዞሪያ ወደ አፍሪካ ህብረት አደባባይ
17. ከልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሜክሲኮ አደባባይ ወደ ለገሃር እንዲሁም ከከፍተኛ ፍርድ ቤት ኑር ህንፃ በባልቻ መስቀለኛ ወደ አረቄ ፋብሪካ
18. ከሞላ ማሩ ወደ ቅድስት ልደታ ቤተ-ክርስቲያን
19. ከተክለ ሃይማኖት በርበሬ በረንዳ ወደ ዲ-አፍሪክ ሆቴል
20. ከተክለ ሃይማኖት ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል
21. ከአብነት ፈረሳኛ በቀድሞ 5ኛ ፖሊስ ጣቢያ ጎማ ቁጠባ ወደ ብሔራዊ ቴአትር
22. ወሎ ሰፈር፣ ኦሎምፒያ፣ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ- መንግስት ግቢ ገብርኤል መታጠፊያ ሸራተን አዲስ አራት ኪሎ
23. ጎርጎሪዮስ አደባባይ መንገዶች ለትራፊክ ዝግ ይሆናሉ።
መንገዶቹ ፕሮግራሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቅ ድረስ ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ ነው ለትራፊክ ዝግ የሚሆኑት።
ፕሮግራሙ በሚካሄድበት መስቀል አደባባይ አካባቢ ከዛሬ መስከረም 23 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ በሁለቱም አቅጣጫዎች ግራና ቀኝ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ጊዜ ተሸከርካሪን አቁሞ መሄድ ፍፁም የተከለከለ ነው ተብሏል።
እንግዶች በአጀብ ሆነ ለልዩ ልዩ ጉዳይ በሚንቀሳቀሱበት ወቅት ህብረተሰቡ በተለይ ደግሞ አሽከርካሪዎች ቅድሚያ በመስጠት ትብብር እንዲያደርጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ መልዕክቱን አስተላልፏል።
@tikvahethiopia
ነገ የኢፌዲሪ የመንግስት ምስረታ ፕሮግራም ይካሄዳል።
የመንግስት ምስረታው ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፡-
1. ከሚያዚያ 27 አደባባይ ወደ ውጪ ጉዳይ ሚ/ር
2. ከአዋሬ በአዋሬ ገበያ ወደ ፓርላማ
3. ከሴቶች አደባባይ ወደ ካሳንቺስ
4. ከሴቶች አደባባይ በእንድራሴ ሆቴል ወደ ካሳንቺስ ቶታል
5. ከ22 ወደ ቅዱስ ኡራኤል እንዲሁም ከኤድናሞል በአትላስ ሆቴል ወደ ቅዱስ ኡራኤል ቤተ-ክርስቲያን
6. ከአትላስ ሆቴል በደሳለኝ ሆቴል ሩዋንዳ
7. ከኤምፔሪያል ሆቴል ወደ ብራስ ሆስፒታል
8. ከገርጂ ኮሪያ ሆስፒታል ውስጥ ውስጡን ወደ ብራስ ሆስፒታል
9. ከጎሮ አዲሱ መንገድ መሄጃ ወደ ብራስ ሆስፒታል
10. ከቦሌ ሚካኤል ወደ ቀለበት መንገድ እንዲሁም ከቦሌ ሚካኤል ወደ ሩዋንዳ ማዞሪያ
11. ከካዲስኮ አደባባይ ወደ ቦሌ ሚካኤል ዋናው ቀለበት መንገድ
12. ከቡልቡላ ወደ ቦሌ ሚካኤል
13. ከመስቀል ፍላውር ወደ ጎርጎሪዮስ አደባባይ
14. ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ እንዲሁም ከጎተራ ወደ ወሎ ሰፈር አጎና ሲኒማ
15. ከጎፋ ማዛሪያ አዲሱ መንገድ መስቀለኛ ወደ ቅዱስ ቂርቆስ ቤተክርስቲያ ለገሃር
16. ከቡልጋርያ ማዞሪያ ወደ ገንት ሆቴል እንዲሁም ከቡልጋርያ ማዞሪያ ወደ አፍሪካ ህብረት አደባባይ
17. ከልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሜክሲኮ አደባባይ ወደ ለገሃር እንዲሁም ከከፍተኛ ፍርድ ቤት ኑር ህንፃ በባልቻ መስቀለኛ ወደ አረቄ ፋብሪካ
18. ከሞላ ማሩ ወደ ቅድስት ልደታ ቤተ-ክርስቲያን
19. ከተክለ ሃይማኖት በርበሬ በረንዳ ወደ ዲ-አፍሪክ ሆቴል
20. ከተክለ ሃይማኖት ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል
21. ከአብነት ፈረሳኛ በቀድሞ 5ኛ ፖሊስ ጣቢያ ጎማ ቁጠባ ወደ ብሔራዊ ቴአትር
22. ወሎ ሰፈር፣ ኦሎምፒያ፣ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ- መንግስት ግቢ ገብርኤል መታጠፊያ ሸራተን አዲስ አራት ኪሎ
23. ጎርጎሪዮስ አደባባይ መንገዶች ለትራፊክ ዝግ ይሆናሉ።
መንገዶቹ ፕሮግራሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቅ ድረስ ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ ነው ለትራፊክ ዝግ የሚሆኑት።
ፕሮግራሙ በሚካሄድበት መስቀል አደባባይ አካባቢ ከዛሬ መስከረም 23 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ በሁለቱም አቅጣጫዎች ግራና ቀኝ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ጊዜ ተሸከርካሪን አቁሞ መሄድ ፍፁም የተከለከለ ነው ተብሏል።
እንግዶች በአጀብ ሆነ ለልዩ ልዩ ጉዳይ በሚንቀሳቀሱበት ወቅት ህብረተሰቡ በተለይ ደግሞ አሽከርካሪዎች ቅድሚያ በመስጠት ትብብር እንዲያደርጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ መልዕክቱን አስተላልፏል።
@tikvahethiopia
" ... በምርጫ ክልል ደረጃ ያለው የውጤት ድመራ እነዲቋረጥ እና የድመራ ሂደቱ በቦርዱ ኦፕሬሽን መዕከል በአዲስ አበባ እንዲከናወን ተወስኗል " - ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መስከረም 20 ድምጽ አሰጣጥ ሂደት ካከናወነባቸው ቦታዎች መካከል ድጋሚ ምርጫ እንዲከናወን የተወሰነበት የምስቃን እና ማረቆ 2 ምርጫ ክልል አንዱ ነው።
በዚሁ ምርጫ ክልል የመራጮች ድምጽ አሰጣጥ በሰላም የተጠናቀቀ ቢሆንም ቦርዱ በእለቱ የተለያዩ አቤቱታዎችን ሲቀበል የዋለ መሆኑን ገልጿል።
በተጨማሪ ምርጫ ጣቢያዎች ላይ ድምጽ ቆጠራ ተጠናቆ ለምርጫ ክልል ከደረሰ በኋላ ምርጫ ክልሉ ሃላፊዎች #በጸጥታ_ስጋት የተነሳ ውጤት ድመራን ማከናወን እንደሚቸግራቸው ሪፓርት አድርገዋል።
ምርጫ ቦርድም ሁኔታውን ገምግሞ የምርጫ ክልል ላይ የውጤት ድመራን ማከናወን አስቸጋሪ ሊሆን እንደሚችል ተረድቻለሁ ብሏል።
በምርጫ ክልል ደረጃ ያለው የውጤት ድመራ እነዲቋረጥ እና የድመራ ሂደቱ በቦርዱ ኦፕሬሽን መአከል በአዲስ አበባ እንዲከናወን መወሰኑንም ቦርዱ ይፋ አድርጓል።
ቦርዱ ፤ ከፌደራል የጸጥታ አካላት ጋር በመተባበር የድምጽ አሰጣጥ ቁሳቁሶችን በሙሉ ወደ ማእከል እንደሚጓጓዙ ገልጿ ይህ ተግባራዊ እስኪደረግ ድረስ ቁሳቁሶች በህጉ መሰረት ታሽገው እንዲቀመጡ መመሪያ አስተላልፏል።
የእጩዎች ወኪሎች እና የፓርቲ ወኪሎች ውጤት ድመራው በማእከል በሚከናወንበት ወቅት ወኪሎቻቸውን በመላክ መታዘብ እንደሚችሉም ተገልጿል።
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መስከረም 20 ድምጽ አሰጣጥ ሂደት ካከናወነባቸው ቦታዎች መካከል ድጋሚ ምርጫ እንዲከናወን የተወሰነበት የምስቃን እና ማረቆ 2 ምርጫ ክልል አንዱ ነው።
በዚሁ ምርጫ ክልል የመራጮች ድምጽ አሰጣጥ በሰላም የተጠናቀቀ ቢሆንም ቦርዱ በእለቱ የተለያዩ አቤቱታዎችን ሲቀበል የዋለ መሆኑን ገልጿል።
በተጨማሪ ምርጫ ጣቢያዎች ላይ ድምጽ ቆጠራ ተጠናቆ ለምርጫ ክልል ከደረሰ በኋላ ምርጫ ክልሉ ሃላፊዎች #በጸጥታ_ስጋት የተነሳ ውጤት ድመራን ማከናወን እንደሚቸግራቸው ሪፓርት አድርገዋል።
ምርጫ ቦርድም ሁኔታውን ገምግሞ የምርጫ ክልል ላይ የውጤት ድመራን ማከናወን አስቸጋሪ ሊሆን እንደሚችል ተረድቻለሁ ብሏል።
በምርጫ ክልል ደረጃ ያለው የውጤት ድመራ እነዲቋረጥ እና የድመራ ሂደቱ በቦርዱ ኦፕሬሽን መአከል በአዲስ አበባ እንዲከናወን መወሰኑንም ቦርዱ ይፋ አድርጓል።
ቦርዱ ፤ ከፌደራል የጸጥታ አካላት ጋር በመተባበር የድምጽ አሰጣጥ ቁሳቁሶችን በሙሉ ወደ ማእከል እንደሚጓጓዙ ገልጿ ይህ ተግባራዊ እስኪደረግ ድረስ ቁሳቁሶች በህጉ መሰረት ታሽገው እንዲቀመጡ መመሪያ አስተላልፏል።
የእጩዎች ወኪሎች እና የፓርቲ ወኪሎች ውጤት ድመራው በማእከል በሚከናወንበት ወቅት ወኪሎቻቸውን በመላክ መታዘብ እንደሚችሉም ተገልጿል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#EZEMA : በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ጠቅላላ ጉባዔ የመጀመሪያ አስቸኳይ ስብሰባ እያካሄደ ይገኛል። ጉባዔው በዛሬ ውሎው ፦ 1. የፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ ላይ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማሻሻያ የተጠየቀባቸው አንቀፆች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ያሳልፋል። 2. በፓርቲው ፕሮግራም ላይ የቀረቡ የማሻሻያ ሀሳቦች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ያሳልፋል። 3. ከግጭት ቀጠና የመጡ…
#EZEMA : የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ጠቅላላ ጉባዔ የመጀመሪያ አስቸኳይ ስብሰባ ዛሬም ቀጥሎ እያካሄደ ይገኛል።
በዛሬው መርሃ ግብር ጉባኤው በፓርቲው መሪ [ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ] ሪፖርት እና ምክረ ሀሳብ ቀርቦለት ካዳመጠ በኋላ ከብልፅግና ፓርቲ የቀረበው «የአብረን እንሥራ» ጥያቄ ላይ ውይይት እያደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ውይይቱን ተከትሎ ፓርቲው የሚወስነው ውሳኔ እየተጠበቀ ነው።
@tikvahethiopia
በዛሬው መርሃ ግብር ጉባኤው በፓርቲው መሪ [ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ] ሪፖርት እና ምክረ ሀሳብ ቀርቦለት ካዳመጠ በኋላ ከብልፅግና ፓርቲ የቀረበው «የአብረን እንሥራ» ጥያቄ ላይ ውይይት እያደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ውይይቱን ተከትሎ ፓርቲው የሚወስነው ውሳኔ እየተጠበቀ ነው።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA pinned «ነገ የሚዘጉ መንገዶች ! ነገ የኢፌዲሪ የመንግስት ምስረታ ፕሮግራም ይካሄዳል። የመንግስት ምስረታው ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፡- 1. ከሚያዚያ 27 አደባባይ ወደ ውጪ ጉዳይ ሚ/ር 2. ከአዋሬ በአዋሬ ገበያ ወደ ፓርላማ 3. ከሴቶች አደባባይ ወደ ካሳንቺስ 4. ከሴቶች አደባባይ በእንድራሴ ሆቴል ወደ ካሳንቺስ ቶታል 5. ከ22 ወደ ቅዱስ ኡራኤል እንዲሁም ከኤድናሞል በአትላስ ሆቴል ወደ ቅዱስ ኡራኤል…»
TIKVAH-ETHIOPIA
#EZEMA : የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ጠቅላላ ጉባዔ የመጀመሪያ አስቸኳይ ስብሰባ ዛሬም ቀጥሎ እያካሄደ ይገኛል። በዛሬው መርሃ ግብር ጉባኤው በፓርቲው መሪ [ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ] ሪፖርት እና ምክረ ሀሳብ ቀርቦለት ካዳመጠ በኋላ ከብልፅግና ፓርቲ የቀረበው «የአብረን እንሥራ» ጥያቄ ላይ ውይይት እያደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል። ውይይቱን ተከትሎ ፓርቲው የሚወስነው ውሳኔ እየተጠበቀ…
#EZEMA : ኢዜማ ከገዢው ፓርቲ ብልፅግና የቀረበለትን "የአብረን እንስራ" ጥያቄ ተቀብሏል።
ጉባዔው ውይይት ካደረገ በኃላ አሁን ሀገሪቱ ካለችበት ወቅታዊ ሁኔታ አንፃር ጥያቄውን ተቀብሎ አብሮ ለመስራት በ536 ድጋፍ፣ 79 ተቃውሞ እና 25 ድምጸ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምጽ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ጠቅላላ ጉባዔ የመጀመሪያ አስቸኳይ ስብሰባ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቋል። መግለጫው ከላይ ተያይዟል።
@tikvahethiopia
ጉባዔው ውይይት ካደረገ በኃላ አሁን ሀገሪቱ ካለችበት ወቅታዊ ሁኔታ አንፃር ጥያቄውን ተቀብሎ አብሮ ለመስራት በ536 ድጋፍ፣ 79 ተቃውሞ እና 25 ድምጸ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምጽ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ጠቅላላ ጉባዔ የመጀመሪያ አስቸኳይ ስብሰባ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቋል። መግለጫው ከላይ ተያይዟል።
@tikvahethiopia
ኢትዮጵያ 🇪🇹 ነገ አዲስ መንግስት ትመሰርታለች።
ከሰሞኑን የተለያዩ የክልል መንግስታት እንዲሁም ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች አዲስ መንግስት መመስረታቸው ይታወቃል።
ነገ የኢፌዴሪ መንግስት ይመሰረታል።
በዚሁ የመንግስት ምስረታ ላይ ለመታደም የተለያዩ ሀገራት መሪዎች ኢትዮጵያ እንደሚገቡ የሚጠበቅ ሲሆን ዛሬ ማምሻውን የሴኔጋሉ ፕሬዝዳንት ማኪ ሳል አዲስ አበባ ገብተዋል።
ፕሬዝዳንቱ ቦሌ ኤርፖርት ሲደርሱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ ከፍተኛ የፌዴራል መንግስት ባለስልጣናት ተቀብለዋቸዋል።
የሌሎችም ሀገራት መሪዎች እንዲሁም እንግዶች ኢትዮጵያ ይገባሉ ተብሎ እየተጠበቀ ነው።
@tikvahethiopia
ከሰሞኑን የተለያዩ የክልል መንግስታት እንዲሁም ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች አዲስ መንግስት መመስረታቸው ይታወቃል።
ነገ የኢፌዴሪ መንግስት ይመሰረታል።
በዚሁ የመንግስት ምስረታ ላይ ለመታደም የተለያዩ ሀገራት መሪዎች ኢትዮጵያ እንደሚገቡ የሚጠበቅ ሲሆን ዛሬ ማምሻውን የሴኔጋሉ ፕሬዝዳንት ማኪ ሳል አዲስ አበባ ገብተዋል።
ፕሬዝዳንቱ ቦሌ ኤርፖርት ሲደርሱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ ከፍተኛ የፌዴራል መንግስት ባለስልጣናት ተቀብለዋቸዋል።
የሌሎችም ሀገራት መሪዎች እንዲሁም እንግዶች ኢትዮጵያ ይገባሉ ተብሎ እየተጠበቀ ነው።
@tikvahethiopia
#ETHIOPIA😷
ሀገራችን ኢትዮጵያ 🇪🇹 ተጨማሪ 47 ዜጎችን በኮቪድ-19 ሳቢያ አጥታለች።
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የጤና ሚኒስቴር ይፋ ባደረገው ሪፖርት ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 47 ሰዎች ሲሞቱ ከተደረገው 6,025 የላብራቶሪ ምርመራ ደግሞ 697 ሰዎች ለቫይረሱ ተጋላጭ ሆነው ተገኝተዋል።
የዛሬው ሪፖርት እንደሚያሳየን 771 ሰዎች በፅኑ ታመዋል።
ውድ ቤተሰቦቻችን በየዕለቱ በበሽታው ሳቢያ የሚሞተው የሰው ቁጥር በእጅጉ እየጨመረ በመሆኑ ጥንቃቄያችሁን ከመቼውም ጊዜ በላይ #እንድታጠናክሩ አደራ እንላለን።
#ጥንቃቄ 😷 #TikvahFamily
@tikvahethiopia
ሀገራችን ኢትዮጵያ 🇪🇹 ተጨማሪ 47 ዜጎችን በኮቪድ-19 ሳቢያ አጥታለች።
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የጤና ሚኒስቴር ይፋ ባደረገው ሪፖርት ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 47 ሰዎች ሲሞቱ ከተደረገው 6,025 የላብራቶሪ ምርመራ ደግሞ 697 ሰዎች ለቫይረሱ ተጋላጭ ሆነው ተገኝተዋል።
የዛሬው ሪፖርት እንደሚያሳየን 771 ሰዎች በፅኑ ታመዋል።
ውድ ቤተሰቦቻችን በየዕለቱ በበሽታው ሳቢያ የሚሞተው የሰው ቁጥር በእጅጉ እየጨመረ በመሆኑ ጥንቃቄያችሁን ከመቼውም ጊዜ በላይ #እንድታጠናክሩ አደራ እንላለን።
#ጥንቃቄ 😷 #TikvahFamily
@tikvahethiopia
' ጋዜጠኛው የት እንዳለ ማወቅ አልተቻለም '
የኢትዮጵያ ኢንሳይደር መስራች እና ጋዜጠኛ የሆነው ተስፋለም ወልደየስ ከትላንት ጀምሮ የት እንዳለ አይታወቅም።
ጓደኞቹ እና የስራ ባልደረቦቹ በአዲስ አበባ የነበረውን የሆራ ፊንፌኔ የኢሬቻ በዓል ከዘገበ በኃላ ሊያገኙት እንዳልቻሉ አሳውቀዋል።
ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ዛሬ በቢሾፍቱ የተከበረውን የሆራ ሀርሰዲ ኢሬቻ በዓል ለመዘገብ እቅድ እንደነበረውም ገልፀዋል።
Credit : Befekadu Z. H.T
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ኢንሳይደር መስራች እና ጋዜጠኛ የሆነው ተስፋለም ወልደየስ ከትላንት ጀምሮ የት እንዳለ አይታወቅም።
ጓደኞቹ እና የስራ ባልደረቦቹ በአዲስ አበባ የነበረውን የሆራ ፊንፌኔ የኢሬቻ በዓል ከዘገበ በኃላ ሊያገኙት እንዳልቻሉ አሳውቀዋል።
ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ዛሬ በቢሾፍቱ የተከበረውን የሆራ ሀርሰዲ ኢሬቻ በዓል ለመዘገብ እቅድ እንደነበረውም ገልፀዋል።
Credit : Befekadu Z. H.T
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ኢትዮጵያ 🇪🇹 ነገ አዲስ መንግስት ትመሰርታለች። ከሰሞኑን የተለያዩ የክልል መንግስታት እንዲሁም ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች አዲስ መንግስት መመስረታቸው ይታወቃል። ነገ የኢፌዴሪ መንግስት ይመሰረታል። በዚሁ የመንግስት ምስረታ ላይ ለመታደም የተለያዩ ሀገራት መሪዎች ኢትዮጵያ እንደሚገቡ የሚጠበቅ ሲሆን ዛሬ ማምሻውን የሴኔጋሉ ፕሬዝዳንት ማኪ ሳል አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዝዳንቱ ቦሌ ኤርፖርት ሲደርሱ…
#Update
የአሁኑ የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት እንዲሁም የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ኢትዮጵያ ገብተዋል።
የነገውን የአዲስ መንግስት ምስረታ ተከትሎ የናይጄሪያው ፕሬዝዳንት ሙሃሙድ ቡሃሪ ዛሬ ምሽት አዲስ አበባ ገብተዋል።
ከዚህ በተጨማሪ የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ኦሊሴንጎ ኦባሳንጆ አዲስ አበባ ገብተዋል።
@tikvahethiopia
የአሁኑ የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት እንዲሁም የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ኢትዮጵያ ገብተዋል።
የነገውን የአዲስ መንግስት ምስረታ ተከትሎ የናይጄሪያው ፕሬዝዳንት ሙሃሙድ ቡሃሪ ዛሬ ምሽት አዲስ አበባ ገብተዋል።
ከዚህ በተጨማሪ የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ኦሊሴንጎ ኦባሳንጆ አዲስ አበባ ገብተዋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#EZEMA : ኢዜማ ከገዢው ፓርቲ ብልፅግና የቀረበለትን "የአብረን እንስራ" ጥያቄ ተቀብሏል። ጉባዔው ውይይት ካደረገ በኃላ አሁን ሀገሪቱ ካለችበት ወቅታዊ ሁኔታ አንፃር ጥያቄውን ተቀብሎ አብሮ ለመስራት በ536 ድጋፍ፣ 79 ተቃውሞ እና 25 ድምጸ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምጽ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ጠቅላላ ጉባዔ የመጀመሪያ አስቸኳይ ስብሰባ የአቋም መግለጫ በማውጣት…
#EZEMA : የኢዜማ መሪ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፥ ፓርቲያቸው ከከፍተኛ የፌዴራል ቦታዎች ጀምሮ እስከ ወረዳ መዋቅር ድረስ በመግባት እንደሚሰራ ገልፀዋል።
ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ይህንን ያሳወቁት ዛሬ በተጠናቀቀው የፓርታያቸው ጠቅላላይ ጉባኤ የመጀመሪያ አስቸኳይ ጉባኤ ላይ ነው።
" ብልፅግና ፓርቲ ያቀረበውን ጥሪ ተቀብለን ወደ ተግባር ስንሄድ ብዙ ክርክር ይኖራል" ያሉት የፓርቲው መሪ ፥ " አብሮ መሥራት ከተቻለ እነሱ ውስጥ ካሉ ከጥቂቶቹም ጋር ቢኾን በመተባበር ሰንኮፉን መንቀል ይቻላል" ብለዋል። አክለውም " አሁን ላይ ያለውን ችግር ለማስተካከል ጊዜ ይፈጃል፣ ሁኔታውን ዓይተን የማይስተካከል ከሆነ ለቀን እንወጣለን" ሲሉ ተናግረዋል።
ኢዜማ ከከፍተኛ የፌዴራል ቦታዎች ጀምሮ እስከ ወረዳ መዋቅር ድረስ ባሉት በመግባት እንደሚሰራም መሪው አክለው ገልጸዋል።
የኢዜማ አባል የሆኑ ሰዎች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና በደቡብ ክልል ካቢኔ ውስጥ ሹመት ተሰጥቷቸዋል፤ ሹመታቸውም ፀድቆላቸዋል።
* ኢዜማ ከብልፅግና ፓርቲ የቀረበለትን የአብረን እንስራ ጥያቄ ሲቀበል ሰባት የጋራ መግባቢያ የሚጠይቁ መሠረታዊ ጉዳዮችን አቅርቦ ተቀባይነት እንዳገኘ ገልጿል ፤ ፓርቲው የጋራ መግባቢያ ብሎ ያቀረባቸው ጉዳዮች ከላይ ተያይዟል።
@tikvahethiopia
ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ይህንን ያሳወቁት ዛሬ በተጠናቀቀው የፓርታያቸው ጠቅላላይ ጉባኤ የመጀመሪያ አስቸኳይ ጉባኤ ላይ ነው።
" ብልፅግና ፓርቲ ያቀረበውን ጥሪ ተቀብለን ወደ ተግባር ስንሄድ ብዙ ክርክር ይኖራል" ያሉት የፓርቲው መሪ ፥ " አብሮ መሥራት ከተቻለ እነሱ ውስጥ ካሉ ከጥቂቶቹም ጋር ቢኾን በመተባበር ሰንኮፉን መንቀል ይቻላል" ብለዋል። አክለውም " አሁን ላይ ያለውን ችግር ለማስተካከል ጊዜ ይፈጃል፣ ሁኔታውን ዓይተን የማይስተካከል ከሆነ ለቀን እንወጣለን" ሲሉ ተናግረዋል።
ኢዜማ ከከፍተኛ የፌዴራል ቦታዎች ጀምሮ እስከ ወረዳ መዋቅር ድረስ ባሉት በመግባት እንደሚሰራም መሪው አክለው ገልጸዋል።
የኢዜማ አባል የሆኑ ሰዎች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና በደቡብ ክልል ካቢኔ ውስጥ ሹመት ተሰጥቷቸዋል፤ ሹመታቸውም ፀድቆላቸዋል።
* ኢዜማ ከብልፅግና ፓርቲ የቀረበለትን የአብረን እንስራ ጥያቄ ሲቀበል ሰባት የጋራ መግባቢያ የሚጠይቁ መሠረታዊ ጉዳዮችን አቅርቦ ተቀባይነት እንዳገኘ ገልጿል ፤ ፓርቲው የጋራ መግባቢያ ብሎ ያቀረባቸው ጉዳዮች ከላይ ተያይዟል።
@tikvahethiopia
#Ethiopia ነገ ምን ይጠበቃል ?
• ነገ ጥዋት ከ2:30 ጀምሮ 6ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት የምስረታና የመክፈቻ ጉባኤ ይካሄዳል።
• በሁለቱም ምክር ቤቶች አፈ ጉባኤ እና ምክትል አፈ ጉባኤ ይሰየማሉ።
• የምርጫ 2013 አሸናፊው የሆነው " ብልፅግና ፓርቲ " እጩ አድርጎ የሚያቀርባቸው የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ይሾማሉ።
• የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአፈ ጉባኤ፣ ምክትል አፈ ጉባኤ እንዲሁም እጩ ሆነው የሚቀርቡትን ጠቅላይ ሚኒስትር ሹመት ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
• ሹመቱ የሚፀድቅላቸው ጠቅላይ ሚኒስትር በምክር ቤቱ ንግግር ያደርጋሉ።
• ምናልባትም ተደራራቢ ፕሮግራም ከሌለ የሚሾሙት ጠቅላይ ሚኒስትር ካቢኔያቸውን ያዋቅራሉ ፤ ይፋ ያደርጋሉ [ ይህ ፕሮግራም ምናልባት በቀጣይ ቀናት ሊሆን ይችላል ተብሏል ]
• በመስቀል አደባባይ ልዩ የመንግስት ምስረታ እና የተሿሚው ጠቅላይ ሚኒስትር በዓለ ሲመት ስነስርዓት ይካሄዳል።
ነገ ኢትዮጵያ 🇪🇹 ለምትመሰርተው አዲስ መንግስት ስነስርዓት ላይ ለመታደም የተለያዩ ሀገራት መሪዎች እና ባለስልጣናት አዲስ አበባ የገቡ ሲሆን እስካሁን ባለው መረጃ ፦
- የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ሙሀመድ ቡሃሪ
- የሴኔጋል ፕሬዝዳንት ማኪ ሳል
- የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዜዳንት ኦሌሴንጎ ኦቦሳንጆ
- የአልጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራማታን ላማምራ አዲስ አበባ ገብተዋል።
@tikvahethiopia
• ነገ ጥዋት ከ2:30 ጀምሮ 6ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት የምስረታና የመክፈቻ ጉባኤ ይካሄዳል።
• በሁለቱም ምክር ቤቶች አፈ ጉባኤ እና ምክትል አፈ ጉባኤ ይሰየማሉ።
• የምርጫ 2013 አሸናፊው የሆነው " ብልፅግና ፓርቲ " እጩ አድርጎ የሚያቀርባቸው የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ይሾማሉ።
• የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአፈ ጉባኤ፣ ምክትል አፈ ጉባኤ እንዲሁም እጩ ሆነው የሚቀርቡትን ጠቅላይ ሚኒስትር ሹመት ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
• ሹመቱ የሚፀድቅላቸው ጠቅላይ ሚኒስትር በምክር ቤቱ ንግግር ያደርጋሉ።
• ምናልባትም ተደራራቢ ፕሮግራም ከሌለ የሚሾሙት ጠቅላይ ሚኒስትር ካቢኔያቸውን ያዋቅራሉ ፤ ይፋ ያደርጋሉ [ ይህ ፕሮግራም ምናልባት በቀጣይ ቀናት ሊሆን ይችላል ተብሏል ]
• በመስቀል አደባባይ ልዩ የመንግስት ምስረታ እና የተሿሚው ጠቅላይ ሚኒስትር በዓለ ሲመት ስነስርዓት ይካሄዳል።
ነገ ኢትዮጵያ 🇪🇹 ለምትመሰርተው አዲስ መንግስት ስነስርዓት ላይ ለመታደም የተለያዩ ሀገራት መሪዎች እና ባለስልጣናት አዲስ አበባ የገቡ ሲሆን እስካሁን ባለው መረጃ ፦
- የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ሙሀመድ ቡሃሪ
- የሴኔጋል ፕሬዝዳንት ማኪ ሳል
- የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዜዳንት ኦሌሴንጎ ኦቦሳንጆ
- የአልጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራማታን ላማምራ አዲስ አበባ ገብተዋል።
@tikvahethiopia
#ማሻሻያ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ብድር ላይ ጥሎት በነበረው ገደብ ላይ ማሻሻያ አደርጓል።
ብሔራዊ ባንክ በቅርቡ ከብድር አቅርቦት ጋር በተያያዘ የጣለውን ገደብ ታሳቢ ያደረገ ማሻሻያ በማድረግ፣ ባንኮች አምስት የብድር ዓይነቶችን መፍቀድ እንደሚችሉ አስታውቋል።
ብሔራዊ ባንክ አርብ መስከረም 21 ቀን 2014 ዓ.ም. ለባንኮች ባስተላለፈው መልዕክት እንዳስታወቀው፣ ባንኮች የሰጡትን ብድር ለማስመለስ ሐራጅ ያወጧቸውን ንብረቶች ለመግዛት ለሚጠይቁ ገዥዎች ብድር መስጠት ይችላሉ፡፡
ብሔራዊ ባንክ ብድር ይፈቀዱ ያላቸው በሁለተኛና በሦስተኛ ወገኖች መካከል የሚደረግ ግብይትና ለባንክ ሠራተኞች የሚሰጥ አስቸኳይ ብድር መሆኑንም አስታውቋል፡፡
ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልተው የመኖርያ ቤት ለመግዛት ወይም ለመገንባት ከታመነባቸውና ከፀደቁ ድርጅቶችና ከተቋም ሠራተኞች ለሚቀርቡ የብድር ጥያቄዎች፣ አዎንታዊ ምላሽ መስጠት የሚችሉ መሆኑን ብሔራዊ ባንክ ለባንኮች የላከው ማሻሻያ ያመለክታል፡፡
Credit : ሪፖርተር ጋዜጣ
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ብድር ላይ ጥሎት በነበረው ገደብ ላይ ማሻሻያ አደርጓል።
ብሔራዊ ባንክ በቅርቡ ከብድር አቅርቦት ጋር በተያያዘ የጣለውን ገደብ ታሳቢ ያደረገ ማሻሻያ በማድረግ፣ ባንኮች አምስት የብድር ዓይነቶችን መፍቀድ እንደሚችሉ አስታውቋል።
ብሔራዊ ባንክ አርብ መስከረም 21 ቀን 2014 ዓ.ም. ለባንኮች ባስተላለፈው መልዕክት እንዳስታወቀው፣ ባንኮች የሰጡትን ብድር ለማስመለስ ሐራጅ ያወጧቸውን ንብረቶች ለመግዛት ለሚጠይቁ ገዥዎች ብድር መስጠት ይችላሉ፡፡
ብሔራዊ ባንክ ብድር ይፈቀዱ ያላቸው በሁለተኛና በሦስተኛ ወገኖች መካከል የሚደረግ ግብይትና ለባንክ ሠራተኞች የሚሰጥ አስቸኳይ ብድር መሆኑንም አስታውቋል፡፡
ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልተው የመኖርያ ቤት ለመግዛት ወይም ለመገንባት ከታመነባቸውና ከፀደቁ ድርጅቶችና ከተቋም ሠራተኞች ለሚቀርቡ የብድር ጥያቄዎች፣ አዎንታዊ ምላሽ መስጠት የሚችሉ መሆኑን ብሔራዊ ባንክ ለባንኮች የላከው ማሻሻያ ያመለክታል፡፡
Credit : ሪፖርተር ጋዜጣ
@tikvahethiopia
#Egypt : ትላንት የግብፁ ፕሬዝዳንት አብደል ፋታህ አልሲሲ የኮንጎ ፕሬዝዳንት ልዩ መልዕክተኛ እና በአፍሪካ ህብርት የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ቋሚ ተወካይ የሆኑትን አምባሳደር ዣን ሌዮን ንጋንዱ ሉንጋን ተቀብለው አነጋግረዋል።
በስብሰባው ላይ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሜህ ሹክሪ እና በካይሮ የሚገኘው የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ኤምባሲ ተወካይም ተገኝተው ነበር።
ስብሰባው በአፍሪካ ውስጥ በጋራ ጥቅም ጉዳዮች ላይ ባተኮሩ በበርካታ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር ተሰምቷል።
ኮንጎ የአሁኑ የአፍሪካ ህብረት ፕሬዝዳንት ስትሆን ፤ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በግብፅ ፣ በሱዳን እና በኢትዮጵያ 🇪🇹 መካከል የሚደረገውን ድርድር እያስተባበረች እንደሆነ ይታወቃል።
@tikvahethiopia
በስብሰባው ላይ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሜህ ሹክሪ እና በካይሮ የሚገኘው የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ኤምባሲ ተወካይም ተገኝተው ነበር።
ስብሰባው በአፍሪካ ውስጥ በጋራ ጥቅም ጉዳዮች ላይ ባተኮሩ በበርካታ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር ተሰምቷል።
ኮንጎ የአሁኑ የአፍሪካ ህብረት ፕሬዝዳንት ስትሆን ፤ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በግብፅ ፣ በሱዳን እና በኢትዮጵያ 🇪🇹 መካከል የሚደረገውን ድርድር እያስተባበረች እንደሆነ ይታወቃል።
@tikvahethiopia