#የቅዱስ_ገብርኤል_ንግስ_በዓል_በሀዋሳ
በሲዳማ ክልላዊ መንግስት ሀዋሳ ከተማ የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል በደመቀ ሁኔታ ለማክበር በከተማዋ ውስጥ የሚገኙ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት እንግዶችን መቀበል የሚያስችል ልዩ ዝግጅት ማድረጋቸውን ተገልጿል።
ለበዓሉ ለሚመጡ እንግዶች በፆምና ፃም ባልሆኑ የምግብ አይነት ለማስተናገድ የሰራተኛ ቁጥር በመጨመር በቂ ዝግጅት እንዳደረጉ አሳውቀዋል።
በዓሉን ምክንያት በማድረግ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ እንደማይደረግ የሀዋሳ ንግድና ገበያ ልማት አሳውቋል።
ድንገት ዋጋ የሚጨምር ነጋዴ ከተገኘ በህግ አግባብ ወዲያውኑ በማሸግም ሆነ በመቅጣት እርምጃ ይወሰድበታል ተብሏል።
በሌላ በኩል የሀዋሳ ከተማ የትራፊክ አደጋ መከላከል እና ቁጥጥር ዋና ስራ ሂደት በበዓሉ የትራፊክ አደጋ አንዳይከሰት እና የተሳለጠ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲኖር የተሸከርካሪና የእግረኛ መንገዶች መለየታቸውን አሳውቋል።
የህዝብና የመንግስት ትራንስፖርት በተገቢው ሁኔታ መዘጋጀቱ የተነገረ ሲሆን ምንም አይነት የትራንስፖርት ዋጋ ጭማሪ እንዳይኖር ከወትሮው የተለየ ቁጥጥር ይደረጋል መባሉ ከሀዋሳ ከተማ ኮሚኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በሲዳማ ክልላዊ መንግስት ሀዋሳ ከተማ የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል በደመቀ ሁኔታ ለማክበር በከተማዋ ውስጥ የሚገኙ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት እንግዶችን መቀበል የሚያስችል ልዩ ዝግጅት ማድረጋቸውን ተገልጿል።
ለበዓሉ ለሚመጡ እንግዶች በፆምና ፃም ባልሆኑ የምግብ አይነት ለማስተናገድ የሰራተኛ ቁጥር በመጨመር በቂ ዝግጅት እንዳደረጉ አሳውቀዋል።
በዓሉን ምክንያት በማድረግ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ እንደማይደረግ የሀዋሳ ንግድና ገበያ ልማት አሳውቋል።
ድንገት ዋጋ የሚጨምር ነጋዴ ከተገኘ በህግ አግባብ ወዲያውኑ በማሸግም ሆነ በመቅጣት እርምጃ ይወሰድበታል ተብሏል።
በሌላ በኩል የሀዋሳ ከተማ የትራፊክ አደጋ መከላከል እና ቁጥጥር ዋና ስራ ሂደት በበዓሉ የትራፊክ አደጋ አንዳይከሰት እና የተሳለጠ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲኖር የተሸከርካሪና የእግረኛ መንገዶች መለየታቸውን አሳውቋል።
የህዝብና የመንግስት ትራንስፖርት በተገቢው ሁኔታ መዘጋጀቱ የተነገረ ሲሆን ምንም አይነት የትራንስፖርት ዋጋ ጭማሪ እንዳይኖር ከወትሮው የተለየ ቁጥጥር ይደረጋል መባሉ ከሀዋሳ ከተማ ኮሚኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ሀዋሳ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ፦
ከፊደል ካፌ ወደ ቅዱስ ገብርኤል የሚያስወጣው መንገድ ፣ ከኬራውድ ሆቴል ወደ ቅዱስ ገብርኤል እንዲሁም ከዋርካ አደባባይ ወደ ቅዱስ ገብርኤል ያሉ መንገዶች ለተሸከርካሪ ዝግ ይሆናል።
ለእንግዶች መኪና ማቆሚያ የሚያገለግሉ የተለያዩ ቦታዎች ከበቂ ጥበቃ ጋር መዘጋጀቱ ተገልጿል።
ለየትኛውም ጉዳይ ጥቆማ መስጠት ለሚፈልግ ሰው ካለ በ 0462201046 በመደወል 24 ሰዓት አገልግሎት ማግኘት እንደሚችል ተገልጿል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ከፊደል ካፌ ወደ ቅዱስ ገብርኤል የሚያስወጣው መንገድ ፣ ከኬራውድ ሆቴል ወደ ቅዱስ ገብርኤል እንዲሁም ከዋርካ አደባባይ ወደ ቅዱስ ገብርኤል ያሉ መንገዶች ለተሸከርካሪ ዝግ ይሆናል።
ለእንግዶች መኪና ማቆሚያ የሚያገለግሉ የተለያዩ ቦታዎች ከበቂ ጥበቃ ጋር መዘጋጀቱ ተገልጿል።
ለየትኛውም ጉዳይ ጥቆማ መስጠት ለሚፈልግ ሰው ካለ በ 0462201046 በመደወል 24 ሰዓት አገልግሎት ማግኘት እንደሚችል ተገልጿል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ተፈናቃይ እናቶች በቂ ድጋፍ እንዲደረግላቸው እየጠየቁ ይገኛሉ።
በቻግኒ ከተማ አስተዳደር "ራንች" በተባለ ስፍራ የተጠለሉ ተፈናቃይ እናቶች ናቸው በቂ ድጋፍ እንዲደረግላቸው የጠየቁት።
ተፈናቃይ እናቶች ከባድ በደል እየደረሰባቸው እንደሆነ ገልፀው ህጻን ለያዙ እናቶች በቂ ምግብ፣ መጠለያ እና አልባሳት ድጋፍ እንዲደረግ ጠይቀዋል።
ተፈናቃዮችን በማስተናገድ ላይ የሚገኘው የቻግኒ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ዋናው አይሸሹም ወደ ከተማው በርካታ ቁጥር ያለው ተፈናቃይ እየገባ መሆኑን ለአብመድ ተናግረዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ለተፈናቃዮች የነበረውን ክፍት ቦታ በማዘጋጀት ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ውሃ በታንከር የማቅረብ እና ሌሎች ድጋፎችን ለማድረስ ጥረት እያደረገ መሆኑን አሳውቀዋል።
ድጋፉ ለሁሉም እንዲዳረስ ደግሞ ከተፈናቃዮች የጤና ፣ የውሃ፣ የግብዓት አቅርቦት እና የጥበቃ አባላት ተቋቋሞ ክትትል እየተደረገ ነው ብለዋል።
ለህፃናት ፣ ለእናቶች ፣ ለአዛውንቶች እና ተከታታይ መድኃኒት ለሚወስዱ ተፈናቃዮች ቅድሚያ ድጋፍ እንደሚሰጥም ተናግረዋል፡፡
(AMMA)
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
በቻግኒ ከተማ አስተዳደር "ራንች" በተባለ ስፍራ የተጠለሉ ተፈናቃይ እናቶች ናቸው በቂ ድጋፍ እንዲደረግላቸው የጠየቁት።
ተፈናቃይ እናቶች ከባድ በደል እየደረሰባቸው እንደሆነ ገልፀው ህጻን ለያዙ እናቶች በቂ ምግብ፣ መጠለያ እና አልባሳት ድጋፍ እንዲደረግ ጠይቀዋል።
ተፈናቃዮችን በማስተናገድ ላይ የሚገኘው የቻግኒ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ዋናው አይሸሹም ወደ ከተማው በርካታ ቁጥር ያለው ተፈናቃይ እየገባ መሆኑን ለአብመድ ተናግረዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ለተፈናቃዮች የነበረውን ክፍት ቦታ በማዘጋጀት ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ውሃ በታንከር የማቅረብ እና ሌሎች ድጋፎችን ለማድረስ ጥረት እያደረገ መሆኑን አሳውቀዋል።
ድጋፉ ለሁሉም እንዲዳረስ ደግሞ ከተፈናቃዮች የጤና ፣ የውሃ፣ የግብዓት አቅርቦት እና የጥበቃ አባላት ተቋቋሞ ክትትል እየተደረገ ነው ብለዋል።
ለህፃናት ፣ ለእናቶች ፣ ለአዛውንቶች እና ተከታታይ መድኃኒት ለሚወስዱ ተፈናቃዮች ቅድሚያ ድጋፍ እንደሚሰጥም ተናግረዋል፡፡
(AMMA)
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
የብሉ ናይል ግዛት ዋና አስተዳዳሪ ሞቱ።
የሱዳን ዜና አገልግሎት (ሱና) በሱዳን የብሉ ናይል ግዛት ዋና አስተዳዳሪ የሆኑት አብዱረሃማን ኑረዳኢም ዛሬ ጥዋት በመኪና አደጋ መሞታቸውን ዘግቧል።
የግዛቱ አስተዳዳሪ ህይወታቸውን ያለፈው ዛሬ ወደ ካርቱም በመጓዝ ላይ እያሉ በገጠማቸው የመኪና አደጋ እንደሆነ የሱና ዘገባ ያሳያል።
አብዱረሃማን ኑረዳኢም በቅርቡ የሁለትዮሽ ግንኙነትን ለማጠናከር በሚል ወደ ኢትዮጵያ ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል መጥተው እንደነበር ይታወሳል። (SUNA)
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
የሱዳን ዜና አገልግሎት (ሱና) በሱዳን የብሉ ናይል ግዛት ዋና አስተዳዳሪ የሆኑት አብዱረሃማን ኑረዳኢም ዛሬ ጥዋት በመኪና አደጋ መሞታቸውን ዘግቧል።
የግዛቱ አስተዳዳሪ ህይወታቸውን ያለፈው ዛሬ ወደ ካርቱም በመጓዝ ላይ እያሉ በገጠማቸው የመኪና አደጋ እንደሆነ የሱና ዘገባ ያሳያል።
አብዱረሃማን ኑረዳኢም በቅርቡ የሁለትዮሽ ግንኙነትን ለማጠናከር በሚል ወደ ኢትዮጵያ ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል መጥተው እንደነበር ይታወሳል። (SUNA)
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
በዌራ ወረዳ በደረሰ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ።
በሀላባ ዞን ዌራ ወረዳ ላይኛ በደኔ ቀበሌ በጦሮንቦራ ንዑስ ዛሬ ከረፋዱ 5፡00 ላይ የእሳት አደጋ ተከስቷል፡፡
ለጊዜው የአደጋው ምክንያት አልታወቀም ተብሏል።
በአደጋው 11 መኖሪያ ቤቶች እንደተቃጣሉ እና ንብረት መውደሙ ተገልጿል።
በአደጋው በሰው እና በእንስሳት ላይ እስካሁን ምንም አይነት ጉዳት እንዳልደረሰም።
አደጋውን ለመቆጣጠር የተቀናጀ ርብርብ እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል።
የዌራ ወረዳ አስተዳደር ህብረተሰቡ የበጋ ወቅት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ መሰለ አደጋዎች እንዳይከሰቱ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
(የሀላባ ዞን ኮሚኒኬሽን)
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
በሀላባ ዞን ዌራ ወረዳ ላይኛ በደኔ ቀበሌ በጦሮንቦራ ንዑስ ዛሬ ከረፋዱ 5፡00 ላይ የእሳት አደጋ ተከስቷል፡፡
ለጊዜው የአደጋው ምክንያት አልታወቀም ተብሏል።
በአደጋው 11 መኖሪያ ቤቶች እንደተቃጣሉ እና ንብረት መውደሙ ተገልጿል።
በአደጋው በሰው እና በእንስሳት ላይ እስካሁን ምንም አይነት ጉዳት እንዳልደረሰም።
አደጋውን ለመቆጣጠር የተቀናጀ ርብርብ እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል።
የዌራ ወረዳ አስተዳደር ህብረተሰቡ የበጋ ወቅት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ መሰለ አደጋዎች እንዳይከሰቱ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
(የሀላባ ዞን ኮሚኒኬሽን)
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
TIKVAH-ETHIOPIA
#የእርቀ_ሰላም_ኮንፈረንስ የኮንሶ ዞን ዋና አስተዳደር እንዲሁም ኧሌ ልዩ ወረዳ አስተዳደር በአንድ ላይ ተባብረው የተፈጠረውን ግጭት በእርቅ ለመፍታት የእርቀ ሰላም ኮንፈረንስ አዘጋጅተዋል። ይኸው ኮንፈረንስ ዛሬ ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል። ትላንት ለዚሁ የእርቀ ሰላም ኮንፈረንስ ዝግጅት የክልሉ ማርሽ ባንድ በካራት ከተማ ትዕይንት አቅርቧል። በእርቀ ሰላም ኮንፈረንሱ ላይ ከሁለቱም መዋቅሮች ከሁሉም…
#UPDATE
በኮንሶ ዞን እና በኧሌ ልዩ ወረዳ መካከል ተፈጠሮ የነበረው ግጭት በእርቅ መፈታቱ ተገልጿል።
የሰላም እና የእርቅ ስነ ስርአቱ የተካሄደው በሁለት ህዝቦች አጎራባች በሆነችው ዲመያ ቀበሌ ነው።
የ2ቱ አስተዳደር አካላት በጋራ ጉዳይ ላይ አብረው ለመስራት ስምምነት ተፈራርመዋል።
በእርቅ ስርነስርዓቱ ላይ አቶ ርስቱ ይርዳው (የደቡብ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳደር) ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት ተገኝተው ነበር።
ተመሳሳይ እርቀ ሰላም ኮንፈረንስ በኮንሶ እና ደራሼ ህዝቦች መካከል ሊደረግ እንደሚገባ የክልሉ ም/ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ አሳስበዋል።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
በኮንሶ ዞን እና በኧሌ ልዩ ወረዳ መካከል ተፈጠሮ የነበረው ግጭት በእርቅ መፈታቱ ተገልጿል።
የሰላም እና የእርቅ ስነ ስርአቱ የተካሄደው በሁለት ህዝቦች አጎራባች በሆነችው ዲመያ ቀበሌ ነው።
የ2ቱ አስተዳደር አካላት በጋራ ጉዳይ ላይ አብረው ለመስራት ስምምነት ተፈራርመዋል።
በእርቅ ስርነስርዓቱ ላይ አቶ ርስቱ ይርዳው (የደቡብ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳደር) ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት ተገኝተው ነበር።
ተመሳሳይ እርቀ ሰላም ኮንፈረንስ በኮንሶ እና ደራሼ ህዝቦች መካከል ሊደረግ እንደሚገባ የክልሉ ም/ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ አሳስበዋል።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
#FDREDefenseForce
ሀገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን ዕዝ ደረጃ ሶስት ሆስፒታልን ሙሉ በሙሉ መውደሙን ገለፀ።
መከላከያ ለሆስፒታሉ መውደም የህወሓት ቡድንን ተጠያቂ አድርጓል።
የህወሓት ኃይል የመከላከያን ምት መቋቋም አቅቶት ሲሸሽ በነበረበት ወቅት ሆስፒታሉን አውድሞት ሸሽቷል ብሏል።
ሆስፒታሉ አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ በመውደሙ የመጀመሪያ ርዳታ ብቻ በመስጠት ላይ እንደሚገኝ የመከላከያ ሰራዊት ገልጿል።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
ሀገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን ዕዝ ደረጃ ሶስት ሆስፒታልን ሙሉ በሙሉ መውደሙን ገለፀ።
መከላከያ ለሆስፒታሉ መውደም የህወሓት ቡድንን ተጠያቂ አድርጓል።
የህወሓት ኃይል የመከላከያን ምት መቋቋም አቅቶት ሲሸሽ በነበረበት ወቅት ሆስፒታሉን አውድሞት ሸሽቷል ብሏል።
ሆስፒታሉ አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ በመውደሙ የመጀመሪያ ርዳታ ብቻ በመስጠት ላይ እንደሚገኝ የመከላከያ ሰራዊት ገልጿል።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
#Tigray
በትግራይ የወደሙ እና የተዘረፉ ድርጅቶች ባለሀብቶች መፍትሄ እንዲሰጣቸው እየጠየቁ ይገኛሉ።
ውድመት ከደረሰባቸውና ከተዘረፉ ድርጅቶች መካከል ፦
• ሰማያት እምነ በረድ ፋብሪካ : ውቅሮ ነው የሚገኘው ከ500 በላይ ሰራተኛ አለው።
ፋብሪካው በዘመቻው ወቅት ዘመናዊ ማሽነሪዎቹ ተቃጥለዋል። አንዳንዶቹ ተዘርፈዋል።
ፋብሪካውን እንደገና ለመመለስ ገንዘብ እንደሌለው ተናግሯል።
• ሳባና የእርሻ ድርጅትና የኤጄጄ ወተት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ : ከ500 በላይ የወተት ላሞች እንዲሁም ሌሎች ንብረቶች ተዘርፈዋል ፤ የተረፈው ተቃጥሏል።
ድርጅቶቹ በአዲጉደም እና በራያ ይገኛሉ።
ወደስራ ለመግባት ከፍተኛ የሆነ ዕርዳታ ይፈልጋል።
• ሼባ ሌዘር : ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ ንብረት በዝርፊያ እና በቃጠሎ ወድሞበታል።
ፋብሪካው በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ስራ ለመመለስ የሚያስችል ሁኔታ የለውም። መንግስት ማድረግ የሚችለውን ካላደረገ 900 የሚጠጋ ሰራተኛ ስራ ሊያቆሙ ይችላሉ።
• ቪሎስቲ አፓራሌዝ ጨርቃ ጨርቅ : መቐለ ይገኛል ፤ መንግስት የስም ማጥፋት እንዳደረገበት አሳውቋል።
ከዓለም አቀፍ ገዢዎችና ተቋማት ጋር ያለውን ግንኙነት እንዳበላሸበት ገልጿል። ከህወሓት ጋር ግንኙነት አላቸው ከተባሉት 38 ድርጅቶች ውስጥ ተካቶ ነበር።
በቅርቡ ጠቅላይ አቃቤ ህግ የድርጅቱን ስም ከዝርዝሩ ያወጣው ሲሆን ለተፈፀመው ስህተት ማብራሪያ እና ማስተባበያ አልሰጠም ብለዋል የድርጅቱ ባለቤት ህንዳዊው ባጃጅ ቲያ ደርጃን።
More : telegra.ph/REPORTER-12-27
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
በትግራይ የወደሙ እና የተዘረፉ ድርጅቶች ባለሀብቶች መፍትሄ እንዲሰጣቸው እየጠየቁ ይገኛሉ።
ውድመት ከደረሰባቸውና ከተዘረፉ ድርጅቶች መካከል ፦
• ሰማያት እምነ በረድ ፋብሪካ : ውቅሮ ነው የሚገኘው ከ500 በላይ ሰራተኛ አለው።
ፋብሪካው በዘመቻው ወቅት ዘመናዊ ማሽነሪዎቹ ተቃጥለዋል። አንዳንዶቹ ተዘርፈዋል።
ፋብሪካውን እንደገና ለመመለስ ገንዘብ እንደሌለው ተናግሯል።
• ሳባና የእርሻ ድርጅትና የኤጄጄ ወተት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ : ከ500 በላይ የወተት ላሞች እንዲሁም ሌሎች ንብረቶች ተዘርፈዋል ፤ የተረፈው ተቃጥሏል።
ድርጅቶቹ በአዲጉደም እና በራያ ይገኛሉ።
ወደስራ ለመግባት ከፍተኛ የሆነ ዕርዳታ ይፈልጋል።
• ሼባ ሌዘር : ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ ንብረት በዝርፊያ እና በቃጠሎ ወድሞበታል።
ፋብሪካው በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ስራ ለመመለስ የሚያስችል ሁኔታ የለውም። መንግስት ማድረግ የሚችለውን ካላደረገ 900 የሚጠጋ ሰራተኛ ስራ ሊያቆሙ ይችላሉ።
• ቪሎስቲ አፓራሌዝ ጨርቃ ጨርቅ : መቐለ ይገኛል ፤ መንግስት የስም ማጥፋት እንዳደረገበት አሳውቋል።
ከዓለም አቀፍ ገዢዎችና ተቋማት ጋር ያለውን ግንኙነት እንዳበላሸበት ገልጿል። ከህወሓት ጋር ግንኙነት አላቸው ከተባሉት 38 ድርጅቶች ውስጥ ተካቶ ነበር።
በቅርቡ ጠቅላይ አቃቤ ህግ የድርጅቱን ስም ከዝርዝሩ ያወጣው ሲሆን ለተፈፀመው ስህተት ማብራሪያ እና ማስተባበያ አልሰጠም ብለዋል የድርጅቱ ባለቤት ህንዳዊው ባጃጅ ቲያ ደርጃን።
More : telegra.ph/REPORTER-12-27
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
ታህሳስ 18 ቀን 2013 ዓ.ም
የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት :
• የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 4,639
• በበሽታው የተያዙ - 451
• ህይወታቸው ያለፈ - 8
• ከበሽታው ያገገሙ - 1,024
አጠቃላይ 122,864 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,909 ሰዎች ህይወት አልፏል፤ 109,293 ሰዎች ደግሞ ከበሽታው አገግመዋል።
224 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት :
• የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 4,639
• በበሽታው የተያዙ - 451
• ህይወታቸው ያለፈ - 8
• ከበሽታው ያገገሙ - 1,024
አጠቃላይ 122,864 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,909 ሰዎች ህይወት አልፏል፤ 109,293 ሰዎች ደግሞ ከበሽታው አገግመዋል።
224 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የፈረንጆች 2020 በቁጥሮች ፦
(በAddis Admas)
• 4 ሚሊዮን - በዓመቱ ለረጅም ጊዜ ስራ አጥ የሆኑ አሜሪካውያን ቁጥር
• 115 ሚሊዮን - በዓመቱ በመላው ዓለም ወደ ከፋ ድህነት የገቡ ሰዎች ቁጥር
• 3.2 ሚሊዮን - በዓመቱ በተለያዩ ምክንያቶች ለሞት የተዳረጉ አሜሪካውያን ቁጥር
• 30 - በዓመቱ በመላው ዓለም በስራ ላይ እያሉ የተገደሉ ጋዜጠኞች ቁጥር
• 79.5 ሚሊዮን - በዓመቱ በመላው ዓለም ከመኖሪያቸው የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር
• 1.5 ቢሊዮን - በዓመቱ በዓለማችን በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ከትምህርት ገበታቸው የተፈናቀሉ ህፃናት እና ወጣቶች ቁጥር
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
(በAddis Admas)
• 4 ሚሊዮን - በዓመቱ ለረጅም ጊዜ ስራ አጥ የሆኑ አሜሪካውያን ቁጥር
• 115 ሚሊዮን - በዓመቱ በመላው ዓለም ወደ ከፋ ድህነት የገቡ ሰዎች ቁጥር
• 3.2 ሚሊዮን - በዓመቱ በተለያዩ ምክንያቶች ለሞት የተዳረጉ አሜሪካውያን ቁጥር
• 30 - በዓመቱ በመላው ዓለም በስራ ላይ እያሉ የተገደሉ ጋዜጠኞች ቁጥር
• 79.5 ሚሊዮን - በዓመቱ በመላው ዓለም ከመኖሪያቸው የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር
• 1.5 ቢሊዮን - በዓመቱ በዓለማችን በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ከትምህርት ገበታቸው የተፈናቀሉ ህፃናት እና ወጣቶች ቁጥር
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
TIKVAH-ETHIOPIA
በዌራ ወረዳ በደረሰ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ። በሀላባ ዞን ዌራ ወረዳ ላይኛ በደኔ ቀበሌ በጦሮንቦራ ንዑስ ዛሬ ከረፋዱ 5፡00 ላይ የእሳት አደጋ ተከስቷል፡፡ ለጊዜው የአደጋው ምክንያት አልታወቀም ተብሏል። በአደጋው 11 መኖሪያ ቤቶች እንደተቃጣሉ እና ንብረት መውደሙ ተገልጿል። በአደጋው በሰው እና በእንስሳት ላይ እስካሁን ምንም አይነት ጉዳት እንዳልደረሰም። አደጋውን ለመቆጣጠር…
#UPDATE
በሀላባ ዞን ዌራ ወረዳ ላይኛ በደኔ ቀበሌ በደረሰው አደጋ ቤት ለተቃጠለባቸው እና ንብረት ለወደመባቸው አካላት ጊዜያዊ መጠለያ ውስጥ እንደሚገኙ ተገልጿል።
የአደጋው መንስኤም የተለያዩ እህሎች በተከመሩበት ቦታ በሶላር ባትሪ ቻርጅ የተሰካ የሞይባል ስልክ ፈንድቶ መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡
የዚህ አይነት አደጋዎች ሊከሰቱ እንደሚችሉ በተለያዩ አጋጣሚዎች ግንዛቤ የመፍጠር ስራ የተሰራ ቢሆንም በህብረተሰቡ ዘንድ አሁንም የጥንቃቄ ጉድለቶች እንደሚስተዋሉ ተጠቁሟል፡፡
በመሆኑም በጥንቃቄ ጉድለት ምክንያት መሰል የእሳት አደጋ እንዳይከሰት አስቀድሞ ለመከላከል ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበትም የወረዳው አስተዳደር አሳስቧል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በሀላባ ዞን ዌራ ወረዳ ላይኛ በደኔ ቀበሌ በደረሰው አደጋ ቤት ለተቃጠለባቸው እና ንብረት ለወደመባቸው አካላት ጊዜያዊ መጠለያ ውስጥ እንደሚገኙ ተገልጿል።
የአደጋው መንስኤም የተለያዩ እህሎች በተከመሩበት ቦታ በሶላር ባትሪ ቻርጅ የተሰካ የሞይባል ስልክ ፈንድቶ መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡
የዚህ አይነት አደጋዎች ሊከሰቱ እንደሚችሉ በተለያዩ አጋጣሚዎች ግንዛቤ የመፍጠር ስራ የተሰራ ቢሆንም በህብረተሰቡ ዘንድ አሁንም የጥንቃቄ ጉድለቶች እንደሚስተዋሉ ተጠቁሟል፡፡
በመሆኑም በጥንቃቄ ጉድለት ምክንያት መሰል የእሳት አደጋ እንዳይከሰት አስቀድሞ ለመከላከል ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበትም የወረዳው አስተዳደር አሳስቧል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
* ቀይ መስቀል
በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የሃላባ ዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በዌራ ወረዳ እሳት አደጋ ቤት ንብረታቸው ለተቃጠለባቸው ወገኖች የአልባሳትና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።
ቀይ መስቀል ለተጎጂ ቤተሰቦች ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች ብርድ ልብስ ፥ ከሰፍ ፥ ሸራ እና ሳሙና ነው ድጋፍ ያደረገው።
ማህበሩ እገዛ ለሚያስገልጋቸው ዜጎች የሚደረገውን ድጋፍ እንደሚያጠናክር አሳውቋል።
(ሀላባ ዞን ኮሚኒኬሽን)
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የሃላባ ዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በዌራ ወረዳ እሳት አደጋ ቤት ንብረታቸው ለተቃጠለባቸው ወገኖች የአልባሳትና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።
ቀይ መስቀል ለተጎጂ ቤተሰቦች ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች ብርድ ልብስ ፥ ከሰፍ ፥ ሸራ እና ሳሙና ነው ድጋፍ ያደረገው።
ማህበሩ እገዛ ለሚያስገልጋቸው ዜጎች የሚደረገውን ድጋፍ እንደሚያጠናክር አሳውቋል።
(ሀላባ ዞን ኮሚኒኬሽን)
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia