This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት...
#መታጠብ - ሁሌም ቢሆን ከንክኪ በኃላ እጅዎን በሳሙና በሚገባ መታጠብ አይዘንጉ።
#መቆየት - አስገዳጅ ካልሆነ በቀር ለእርሶ ፣ ለቤተሰብዎና ለማህበረሰቡ ጤና ሲሉ 'በቤትዎ ውስጥ መቆየትን' ይምረጡ።
#መራራቅ - ከቤት የሚወጡ ከሆነ በሁሉም ቦታ ሲገኙ አካላዊ ርቀትዎን ይጠብቁ።
#መሸፈን - ከቤትዎ ወጥተው ሲንቀሳቀሱ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማድረግዎን እንዳይዘነጉ።
በተጨማሪ ችግሩ በሀገር ላይ የመጣ ነውና አቅም የሌላቸው ወገኖችን #በመርዳት ይህንን ፈተና በጋራ ማለፍ እንችላለን!
እናመሰግናለን ~ ቲክቫህ ኢትዮጵያ!
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#መታጠብ - ሁሌም ቢሆን ከንክኪ በኃላ እጅዎን በሳሙና በሚገባ መታጠብ አይዘንጉ።
#መቆየት - አስገዳጅ ካልሆነ በቀር ለእርሶ ፣ ለቤተሰብዎና ለማህበረሰቡ ጤና ሲሉ 'በቤትዎ ውስጥ መቆየትን' ይምረጡ።
#መራራቅ - ከቤት የሚወጡ ከሆነ በሁሉም ቦታ ሲገኙ አካላዊ ርቀትዎን ይጠብቁ።
#መሸፈን - ከቤትዎ ወጥተው ሲንቀሳቀሱ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማድረግዎን እንዳይዘነጉ።
በተጨማሪ ችግሩ በሀገር ላይ የመጣ ነውና አቅም የሌላቸው ወገኖችን #በመርዳት ይህንን ፈተና በጋራ ማለፍ እንችላለን!
እናመሰግናለን ~ ቲክቫህ ኢትዮጵያ!
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ በኮቪድ-19 መያዛቸው የተረጋገጠ አጠቃላይ ሰዎች ቁጥር 35,245 ደርሷል።
በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ክፍለ ከተማ ፦
• ቦሌ - 5,708
• ኮልፌ ቀራንዮ - 4,061
• ጉለሌ - 3,552
• የካ - 3,545
• ንፋስ ስልክ ላፍቶ - 3,456
• አዲስ ከተማ - 3,318
• አራዳ - 2,992
• ቂርቆስ -2,634
• ልደታ - 2,623
• አቃቂ ቃሊቲ - 2,517
• ከለይቶ ማቆያ - 514
• አድራሻቸው በመጣራት ላይ ያለ - 325
#መራራቅ #መቆየት #መታጠብ #መሸፈን😷
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ክፍለ ከተማ ፦
• ቦሌ - 5,708
• ኮልፌ ቀራንዮ - 4,061
• ጉለሌ - 3,552
• የካ - 3,545
• ንፋስ ስልክ ላፍቶ - 3,456
• አዲስ ከተማ - 3,318
• አራዳ - 2,992
• ቂርቆስ -2,634
• ልደታ - 2,623
• አቃቂ ቃሊቲ - 2,517
• ከለይቶ ማቆያ - 514
• አድራሻቸው በመጣራት ላይ ያለ - 325
#መራራቅ #መቆየት #መታጠብ #መሸፈን😷
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የኮቪድ-19 አጫጭር መረጃዎች ፦
- ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በህንድ የ1,144 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ፤ 85,919 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
- በብራዚል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 818 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ሲያልፍ 32,129 ሰዎች በቫይረሱ መያቸው ተረጋግጧል።
- ሜክሲኮ ውስጥ በ24 ሰዓት 601 ሰዎች በኮቪድ-19 ህይወታቸው አልፏል።
- በአሜሪካ የኮቪድ-19 ሟቾች ቁጥር 207,538 ደርሷል፤ ባለፉት 24 ሰዓታ 942 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው አልፏል።
- በአፍሪካ በኮሮና የተያዙ ሰዎች 1,444,619 ደርሰዋል። በቫይረሱ በተያዙ ሰዎች ብዛት ደ/አፍሪካ ፣ ሞሮኮ ፣ ግብፅ፣ #ኢትዮጵያ እና ናይጄሪያ ቀዳሚውን ስፍራ ይይዛሉ።
- በመላው ዓለም በኮሮና መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 32,420,147 ደርሷል ፤ 987,815 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል ፤ 23,934,098 ሰዎች አገግመዋል።
#መታጠብ #መቆየት #መራራቅ #መሸፈን😷
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
- ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በህንድ የ1,144 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ፤ 85,919 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
- በብራዚል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 818 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ሲያልፍ 32,129 ሰዎች በቫይረሱ መያቸው ተረጋግጧል።
- ሜክሲኮ ውስጥ በ24 ሰዓት 601 ሰዎች በኮቪድ-19 ህይወታቸው አልፏል።
- በአሜሪካ የኮቪድ-19 ሟቾች ቁጥር 207,538 ደርሷል፤ ባለፉት 24 ሰዓታ 942 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው አልፏል።
- በአፍሪካ በኮሮና የተያዙ ሰዎች 1,444,619 ደርሰዋል። በቫይረሱ በተያዙ ሰዎች ብዛት ደ/አፍሪካ ፣ ሞሮኮ ፣ ግብፅ፣ #ኢትዮጵያ እና ናይጄሪያ ቀዳሚውን ስፍራ ይይዛሉ።
- በመላው ዓለም በኮሮና መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 32,420,147 ደርሷል ፤ 987,815 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል ፤ 23,934,098 ሰዎች አገግመዋል።
#መታጠብ #መቆየት #መራራቅ #መሸፈን😷
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ክስ በመመስረት ሂደት ላይ መሆኗን አሳወቀች። ቤተክርስቲያኗ ይህን ያሳወቀችው ዛሬ ከህግ ባለሙያዎች ጋር በመሆን በሰጠችው መግለጫ ነው። ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ክስ ለመመስረት ጥያቄ የቀርበ ሲሆን ክስ የመመስረት ሂደት ጊዜ ስለሚፈልግ ጊዜያዊ እግድ እንዲሰጥ ጥያቄ መቅርቡ ታውቋል። ክሱ / እግዱ የቀረበው በልደታ ምድብ ሁለተኛ መሰረታዊ…
#Update
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፤ የአርሲ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ያሬድ ዛሬ ምሽት 3:45 አሰላ ከተማ ደብረ ምጽላል ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ከሚገኘው መንበረ ጵጵስናቸው ተወስደው ታስረው እንደነበር ቤተክርስቲያኗ አሳውቃለች።
ብፁዕነታቸው በዛሬው ዕለት ማምሻውን ነበር ከአዲስ አበባ ወደ ሀገረ ስብከታቸው መድረሳቸው የተጠቆመው።
ዘግየት ብለው የቤተክርስቲያኗ መገናኛ ብዙሃን ባወጡት መረጃ ብፁዕ አቡነ ያሬድ በአሰላ #መቆየት_አይችሉም ተብለው በዚህ ሰዓት ወደ አዲስ አበባ እንዲመለሱ መደረጉን አሳውቀዋል።
በሌላ በኩል፤ " በምዕራብ አርሲ ሀገረ ስብከት ሻሸመኔ ከተማ በሕገ ወጥ የተሾመው ቡድን መንበረ ጵጵስናና ቤተ ክርስቲያን ሰብረን እንገባለን በማለት በምእመናን ላይ ስጋት ተፈጥሯል ። " ሲሉ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የሲዳማ፣ ጌዲዮ፣ አማሮ ፣ ቡርጂና ምዕራብ አርሲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተናግረዋል።
ከሰሞኑን የሀገረ ስብከቱ አገልጋዮች ያለምክንያት እየታሰሩ ነው ያሉት ብፁዕነታቸው ይህንንም ለሚመለከተው የዞን ፀጥታ አካል ለማሳወቅና ጥበቃ እንዲያደርጉ ብንደውልም ፣ መልእክት ብንጽፍም ሊመልሱልን አልቻሉም ብለዋል።
በቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ መሠረት ለኦሮምያ ክልል የሚመለከታቸው አካላት በተለይም ጥበቃና ከለላን በተመለከተ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ አስቀድሞ ደብዳቤ ቢጻፍም ምንም አይነት የቃልም ሆነ የተግባር መልስ እንዳልተሰጣቸው ተናግረዋል።
ብፁዕነታቸው ፤ " መንግሥት በሕገ ወጡ ቡድን የሚደረገውን ድርጊት ማስቆም ካልቻለ ምእመናን ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ለመጠበቅ በሚያደርጉት ጥረት ለሚፈጠረው ችግር ኃላፊነቱን ይወስዳል" ብለዋል። ምእመናን ቤተ ክርስቲያናቸውን እንዲጠብቁም መልእክት አስተላልፈዋል።
@tikvahethiopia
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፤ የአርሲ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ያሬድ ዛሬ ምሽት 3:45 አሰላ ከተማ ደብረ ምጽላል ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ከሚገኘው መንበረ ጵጵስናቸው ተወስደው ታስረው እንደነበር ቤተክርስቲያኗ አሳውቃለች።
ብፁዕነታቸው በዛሬው ዕለት ማምሻውን ነበር ከአዲስ አበባ ወደ ሀገረ ስብከታቸው መድረሳቸው የተጠቆመው።
ዘግየት ብለው የቤተክርስቲያኗ መገናኛ ብዙሃን ባወጡት መረጃ ብፁዕ አቡነ ያሬድ በአሰላ #መቆየት_አይችሉም ተብለው በዚህ ሰዓት ወደ አዲስ አበባ እንዲመለሱ መደረጉን አሳውቀዋል።
በሌላ በኩል፤ " በምዕራብ አርሲ ሀገረ ስብከት ሻሸመኔ ከተማ በሕገ ወጥ የተሾመው ቡድን መንበረ ጵጵስናና ቤተ ክርስቲያን ሰብረን እንገባለን በማለት በምእመናን ላይ ስጋት ተፈጥሯል ። " ሲሉ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የሲዳማ፣ ጌዲዮ፣ አማሮ ፣ ቡርጂና ምዕራብ አርሲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተናግረዋል።
ከሰሞኑን የሀገረ ስብከቱ አገልጋዮች ያለምክንያት እየታሰሩ ነው ያሉት ብፁዕነታቸው ይህንንም ለሚመለከተው የዞን ፀጥታ አካል ለማሳወቅና ጥበቃ እንዲያደርጉ ብንደውልም ፣ መልእክት ብንጽፍም ሊመልሱልን አልቻሉም ብለዋል።
በቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ መሠረት ለኦሮምያ ክልል የሚመለከታቸው አካላት በተለይም ጥበቃና ከለላን በተመለከተ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ አስቀድሞ ደብዳቤ ቢጻፍም ምንም አይነት የቃልም ሆነ የተግባር መልስ እንዳልተሰጣቸው ተናግረዋል።
ብፁዕነታቸው ፤ " መንግሥት በሕገ ወጡ ቡድን የሚደረገውን ድርጊት ማስቆም ካልቻለ ምእመናን ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ለመጠበቅ በሚያደርጉት ጥረት ለሚፈጠረው ችግር ኃላፊነቱን ይወስዳል" ብለዋል። ምእመናን ቤተ ክርስቲያናቸውን እንዲጠብቁም መልእክት አስተላልፈዋል።
@tikvahethiopia