TIKVAH-ETHIOPIA
#SouthSudan የደቡብ ሱዳን የኢንፎርሜሽን ሚኒስትር ሚካኤል ማኩዪና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ማርቲን ኤሊያ ሎሞሮ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ከተረጋገጠ ከፍተኛ ባለስልጣናት መካከል እንደሚገኙበት #SSNN ይፋ አድርጓል። 2ቱም ሚኒስትሮች ባለፈው ወር ናሙና ለመስጠት ፍቃደኛ ሳይሆኑ ቀርተው ነበር የተባለ ሲሆን በዚህ ወር ግን ምርመራ ሲደረግላቸው ሁለቱም በቫይረሱ መያዛቸው መረጋገጡን #SSNN ስማቸው…
ሚካኤል ማኩዪ በቫይረሱ መያዛቸውን አረጋግጠዋል!
የደቡብ ሱዳን የኢንፎርሜሽን ሚኒስትር የሆኑት ሚካኤል ማኩዪ በተደረገላቸው የኮሮና ቫይረስ የላብራቶሪ ምርመራ #በቫይረሱ መያዛቸውን በይፋ አሳውቀዋል።
ሚኒስትሩ ለቪኦኤ እንደተናገሩት የቀድሞ 'የኮቪድ-19 ታስክ ፎርስ' አባላት በሙሉ በኮሮና ቫይረስ ስለመያዛቸው መረጃው እንዳላቸው ተናግረዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የደቡብ ሱዳን የኢንፎርሜሽን ሚኒስትር የሆኑት ሚካኤል ማኩዪ በተደረገላቸው የኮሮና ቫይረስ የላብራቶሪ ምርመራ #በቫይረሱ መያዛቸውን በይፋ አሳውቀዋል።
ሚኒስትሩ ለቪኦኤ እንደተናገሩት የቀድሞ 'የኮቪድ-19 ታስክ ፎርስ' አባላት በሙሉ በኮሮና ቫይረስ ስለመያዛቸው መረጃው እንዳላቸው ተናግረዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia