#FakePage የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ከህጋዊው የፌስቡክ ገፅ ውጪ የቴሌግራም ገፅ የለውም። የተለያዩ አካላት ሀሰተኛ ገፆችን በመክፈት ተማሪዎችንና የተማሪ ወላጆችን ሀሰተኛ መረጃ በማቀበል እያወዛገቡ ይገኛሉ። ስለሆነም ጥንቃቄ እድታደርጉ እንላለን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#FakePage በሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ስም በርካታ ሀሰተኛ ገፆች አሉ። ትክክለኛውና የኤጀንሲው የፌስቡክ ገፅ የሆነው ከ114 ሺህ በላይ የላይክ ቁጥር ያለው ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#FakePage ይህ ከ260,000 በላይ ተከታይ ያለውና በገጣሚ ሜሮን ጌትነት ስም ታየተከፈተ የፌስቡክ ገፅ ሀሰተኛ ነው። እጅግ በሚገርም ሁኔታ በገፁ የሚሰራጩት መልእክቶችን በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ላይክ እና ሼር ያደርጉታል። ፖስት የሚደረጉት ፎቶዎችም ከኢንስታግራም ገጿን የሚወሰዱ ናቸው።
Meron Getnet❌
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Meron Getnet❌
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#FakePage ይህ በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ስም የተከፈተ የፌስቡክ ገፅ ሃሰተኛ ነው። ትክክለኛው የፋና ብሮድካስቲንግ ገፅ verify የተደረገ ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#FakePage
ይህ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ስም የተከፈተ እና ከ4,000 በላይ ተከታዮች ያሉት የፌስቡክ ገፅ ሃሰተኛ ነው። ገፁ ላይም እየተላለፉ የሚገኙት መልዕክቶች የጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳልሆኑ አረጋግጠናል። ትክክለኛው የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ አሊ የግል የፌስቡክ ገፅ በፌስቡክ Verify የተደረገና ከ300,000 በላይ ተከታይ ያለው ብቻ ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ይህ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ስም የተከፈተ እና ከ4,000 በላይ ተከታዮች ያሉት የፌስቡክ ገፅ ሃሰተኛ ነው። ገፁ ላይም እየተላለፉ የሚገኙት መልዕክቶች የጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳልሆኑ አረጋግጠናል። ትክክለኛው የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ አሊ የግል የፌስቡክ ገፅ በፌስቡክ Verify የተደረገና ከ300,000 በላይ ተከታይ ያለው ብቻ ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia