#ባህርዳር
በኢትጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የባሕር ዳር ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በህገ ወጦች ሲንቀሳቀስ የነበረ ንብረትን በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን አስታውቋል፡፡የተለያዩ አልባሳት እና ህገ ወጥ የአሳ ማስገሪያ መረቦች ናቸው በፖሊስ የተያዙት፡፡ በሁለት አይሱዙ መኪናዎች ተጭነው ከሁመራ ወደ ጎንደር ከተማ ሊገቡ እያለ ትክል ድንጋይ ላይ እንደተያዙ ጽህፈት ቤቱ ለአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ዛሬ በላከው መረጃ አስታውቋል፡፡
የንብረቶቹ ግምታዊ ዋጋ ከ 2 ሚሊዮን 170 ሺህ ብር በላይ እደሚሆንም ነው የተገለጸው፡፡ ንብረቶቹን የያዙት የአማራ ክልል ፖሊስ አባላት ናቸው ብሏል ጽህፈት ቤቱ፡፡ ንብረቶቹም ለጎንደር ጉምሩክ መቅረጫ ጣቢያ ገቢ እንደተደረጉ ነው የተገለጸው፡፡ ከተያዙት ንብረቶች ውስጥ 3 ሺህ 480 ህገ ወጥ የአሳ ማስገሪያ መረብ ይገኝበታል፡፡ ይህም መጠኑ ለማስገሪያነት ከሚያገለግለው መረብ ያነሰ በመሆኑ የአሳ ጫጩቶች ለምግነብነት ከመድረሳቸው እና ከመራባታቸው በፊት እንዲያዙ፣ የአሳ ምርትም እንዲቀንስ ያደርጋል፡፡
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በኢትጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የባሕር ዳር ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በህገ ወጦች ሲንቀሳቀስ የነበረ ንብረትን በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን አስታውቋል፡፡የተለያዩ አልባሳት እና ህገ ወጥ የአሳ ማስገሪያ መረቦች ናቸው በፖሊስ የተያዙት፡፡ በሁለት አይሱዙ መኪናዎች ተጭነው ከሁመራ ወደ ጎንደር ከተማ ሊገቡ እያለ ትክል ድንጋይ ላይ እንደተያዙ ጽህፈት ቤቱ ለአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ዛሬ በላከው መረጃ አስታውቋል፡፡
የንብረቶቹ ግምታዊ ዋጋ ከ 2 ሚሊዮን 170 ሺህ ብር በላይ እደሚሆንም ነው የተገለጸው፡፡ ንብረቶቹን የያዙት የአማራ ክልል ፖሊስ አባላት ናቸው ብሏል ጽህፈት ቤቱ፡፡ ንብረቶቹም ለጎንደር ጉምሩክ መቅረጫ ጣቢያ ገቢ እንደተደረጉ ነው የተገለጸው፡፡ ከተያዙት ንብረቶች ውስጥ 3 ሺህ 480 ህገ ወጥ የአሳ ማስገሪያ መረብ ይገኝበታል፡፡ ይህም መጠኑ ለማስገሪያነት ከሚያገለግለው መረብ ያነሰ በመሆኑ የአሳ ጫጩቶች ለምግነብነት ከመድረሳቸው እና ከመራባታቸው በፊት እንዲያዙ፣ የአሳ ምርትም እንዲቀንስ ያደርጋል፡፡
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Art and #Architectural Exhibition
አዲስ አበባ የምትገኙ ኦሮሚያ ባህል ማዕከል ብቅ በሉ ብለዋችኃል አዘጋጆቹ!! #UTOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አዲስ አበባ የምትገኙ ኦሮሚያ ባህል ማዕከል ብቅ በሉ ብለዋችኃል አዘጋጆቹ!! #UTOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#New⬆️ "...ወደ ክቡር ስራችሁ ትመለሱ ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን!!" #ድሬዳዋ_ናሽናል_ሲሚንቶ #DIREDAWA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#DIREDAWA ሰራተኞቹ አሁንም ወደስራ አልተመለሱም። በተለጠፈው ማስታወቂያ ላይ ቀነ ገደብ አልተገለጠም፤ መቼ ተፈፃሚ እንደሚደረግ ድርጅቱ ያለው ነገር የለም በማለት አሁንም ወደስራ ገበታቸው እንዳልተመለሱ ለማወቅ ተችሏል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#DIREDAWA ከሰራተኞች ጋር መግባባት ላይ በመደረሱ ሁሉም ሰራተኛ በዓሁን ሰዓት ወደስራ ገበታው እየተመለሰ ይገኛል።
#ናሽናል_ሲሚንቶ
@tikvahethiopia @tikvahethiopia
#ናሽናል_ሲሚንቶ
@tikvahethiopia @tikvahethiopia
#NEW
ASTU/AASTU የመምዝገቢያ መስፈርቶች!
በ2012 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገብተው በአፕላይድ ሳይንስና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ትምህርታቸውን መከታተል ለሚፈልጉ በ2011 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የወሰዱና ከታች የተጠቀሱትን ዝርዝር መስፈርቶች የሚያሟሉ ተማሪዎችን ተጨማሪ የመግቢያ ፈተና በቀጥታ (online) በመስጠት መቀበል ይፈልጋሉ፡፡
የምዝገባ ጊዜ፡-
ከጳጉሜ 2 / 2011 ዓ.ም እስከ መስከረም 5 ቀን 2012 ዓ.ም
ምዝገባው የሚጠናቀቀው፡-
💫መስከረም 5 ቀን 2012 ዓ.ም ከሌሊቱ 6፡00 ሰዓት ይሆናል፡፡
የምዝገባ ቦታ፡
💫የምዝገባ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች በማንኛውም ስፍራ በኢንተርኔት (online) በ www.aastu.edu.et www.astu.edu.et ድህረ ገፅ በመጠቀም መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ፈተናው የሚሰጥበት ቀን፡-
💫መስከረም 9 ቀን 2012 ዓ.ም ( ከጠዋቱ 1፡30 እስከ 11፡00 ድረስ ይሆናል)
ፈተናው የሚሰጥበት ቦታ፡-
💫በምዝገባ ወቅት በመረጡት የፈተና ጣቢያ በአካል በመቅረብ ይሆናል፡፡
ማሳሰቢያ👇
https://telegra.ph/ETH-09-07-2
#ሼር #share
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ASTU/AASTU የመምዝገቢያ መስፈርቶች!
በ2012 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገብተው በአፕላይድ ሳይንስና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ትምህርታቸውን መከታተል ለሚፈልጉ በ2011 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የወሰዱና ከታች የተጠቀሱትን ዝርዝር መስፈርቶች የሚያሟሉ ተማሪዎችን ተጨማሪ የመግቢያ ፈተና በቀጥታ (online) በመስጠት መቀበል ይፈልጋሉ፡፡
የምዝገባ ጊዜ፡-
ከጳጉሜ 2 / 2011 ዓ.ም እስከ መስከረም 5 ቀን 2012 ዓ.ም
ምዝገባው የሚጠናቀቀው፡-
💫መስከረም 5 ቀን 2012 ዓ.ም ከሌሊቱ 6፡00 ሰዓት ይሆናል፡፡
የምዝገባ ቦታ፡
💫የምዝገባ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች በማንኛውም ስፍራ በኢንተርኔት (online) በ www.aastu.edu.et www.astu.edu.et ድህረ ገፅ በመጠቀም መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ፈተናው የሚሰጥበት ቀን፡-
💫መስከረም 9 ቀን 2012 ዓ.ም ( ከጠዋቱ 1፡30 እስከ 11፡00 ድረስ ይሆናል)
ፈተናው የሚሰጥበት ቦታ፡-
💫በምዝገባ ወቅት በመረጡት የፈተና ጣቢያ በአካል በመቅረብ ይሆናል፡፡
ማሳሰቢያ👇
https://telegra.ph/ETH-09-07-2
#ሼር #share
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#SUDAN
በሱዳን የዳቦ ዋጋ መናርን ተከትሎ በተቀሰቀሰው የፖለቲካ ቀውስ ምክንያት የቀድሞውን ፕሬዘዳንት ኦማር ሃሰን አልበሽርን ከስልጣን በማውረድ ብቻ አልተጠናቀቀም ነበር።
ተቃውሞን ተከትሎም የአገሪቱ ወታደራዊ ጦር ስልጣን መቆጣጠሩን ተከትሎ በሱዳን ድጋሚ የፖለቲካ ቀውስ ተከስቶ ነበር። በዚህ ምክንያት ነበር የአፍሪካ ህብረት በወቅቱ የአገሪቱን ስልጣን ተቆጣጥሮ የነበረው ወታደራዊ የሽግግር መንግስት ስልጣኑን ለሲቪል እንዲያስረክብ ያዘዋል። ይሁንና የሽግግር መንግስቱ ስልጣኑን በተባለው ጊዜ ባለማስረከቡ ምክንያት ህብረቱ ሱዳንን በጊዜያዊነት አገደ።
አሁን ላይ የሽግግር መንግስቱና #የተቃዋሚ ሃይሎች በመስማማታቸው የፕሬዘዳንትነቱን ስልጣን ወታደራዊ የሽግግር ምክር ቤት የጠቅላይ ሚኒስትርነትና የተወሰኑ የሚኒስትርነት ቦታዎችን ከተቃዋሚዎች በሚመረጡ ሹመኞች እንዲያዝ ተስማምተዋል።
የቀድሞው የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ምክትል ሃላፊ የነበሩት ኢኮኖሚስቱ ዶክተር አብደላ ሃምዶክ የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ተደርገው የተሾሙ ሲሆን ካቢኔያቸውን ከትናንት በስቲያ አዋቅረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሱዳን የፖለቲካ ታሪክ የመጀመሪያዋን ሴት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርም ሾመዋል። በሱዳን የነበረው የፖለቲካ ቀውስ እየረገበ በመምጣቱና ወታደራዊ ጦሩ ስልጣኑን በከፊል በማስረከቡ የአፍሪካ ህብረት በሱዳን ላይ ጥሎት የነበረውን እገዳ ማንሳቱን አስታውቋል።
Via #ETHIO_FM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሱዳን የዳቦ ዋጋ መናርን ተከትሎ በተቀሰቀሰው የፖለቲካ ቀውስ ምክንያት የቀድሞውን ፕሬዘዳንት ኦማር ሃሰን አልበሽርን ከስልጣን በማውረድ ብቻ አልተጠናቀቀም ነበር።
ተቃውሞን ተከትሎም የአገሪቱ ወታደራዊ ጦር ስልጣን መቆጣጠሩን ተከትሎ በሱዳን ድጋሚ የፖለቲካ ቀውስ ተከስቶ ነበር። በዚህ ምክንያት ነበር የአፍሪካ ህብረት በወቅቱ የአገሪቱን ስልጣን ተቆጣጥሮ የነበረው ወታደራዊ የሽግግር መንግስት ስልጣኑን ለሲቪል እንዲያስረክብ ያዘዋል። ይሁንና የሽግግር መንግስቱ ስልጣኑን በተባለው ጊዜ ባለማስረከቡ ምክንያት ህብረቱ ሱዳንን በጊዜያዊነት አገደ።
አሁን ላይ የሽግግር መንግስቱና #የተቃዋሚ ሃይሎች በመስማማታቸው የፕሬዘዳንትነቱን ስልጣን ወታደራዊ የሽግግር ምክር ቤት የጠቅላይ ሚኒስትርነትና የተወሰኑ የሚኒስትርነት ቦታዎችን ከተቃዋሚዎች በሚመረጡ ሹመኞች እንዲያዝ ተስማምተዋል።
የቀድሞው የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ምክትል ሃላፊ የነበሩት ኢኮኖሚስቱ ዶክተር አብደላ ሃምዶክ የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ተደርገው የተሾሙ ሲሆን ካቢኔያቸውን ከትናንት በስቲያ አዋቅረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሱዳን የፖለቲካ ታሪክ የመጀመሪያዋን ሴት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርም ሾመዋል። በሱዳን የነበረው የፖለቲካ ቀውስ እየረገበ በመምጣቱና ወታደራዊ ጦሩ ስልጣኑን በከፊል በማስረከቡ የአፍሪካ ህብረት በሱዳን ላይ ጥሎት የነበረውን እገዳ ማንሳቱን አስታውቋል።
Via #ETHIO_FM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከኦሮሚያ ቤተክህነት ኣደራጅ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ!
የኦሮሚያ ቤተክሀነት ፅ/ቤት እንዲቋቋም በመጠየቅ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሂዶ ቤተ ክተርስትያን ቅዱስ ሲኖዶስን በመጠየቅ የሰጠው መግለጫ ጥፋት ነው በማለት የኮሚቴው አባላት ይቅርታ እንዲጠይቁ ብፁሃን አባቶች ለማስገደድ ብሞክሩም የኮሚቴው አባላት ያጠፋነው ነገር የለም በማለት ይቅርታ መጠየቅ አይገባንም በማለት ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ምክኒያቱም መግለጫ የተሰጠው፡-
1ኛ. የቤተ ክርስትያኗን ቀናኢ ልጆችን ብሶትና ፍላጎትን ለመግለፅ ነው
2ኛ. ላለፉት 27 አመታትና ከዚያ በፊት ባሉ ጊዜያት ለህዝቡ በተለይም ለኦሮሞ ህዝብ ተደራሽ ያልሆነ መዋቅርና የአገልግሎት አሰጣጠት ችግር ፋታ የማይሰጥ በመሆኑ
3ኛ. ቋሚ ሲኖዶሱ መግለጫ እንዳይሰጥ ከልክሏል ብለን ስለማናምን
4ኛ. ህዝቡ መግለጫውን በከፍተኛ ተነሳሽነት የሚጠብቅ ስለሆነ መግለጫው በመቅረቱ ምክኒያት የሀገሪቱ ሰላም እንዳይደፈርስ
5ኛ. እንዲያውም ይቅርታ መጠየቅ ተገቢ ከሆነ መጠየቅ ያለባቸው ላለፉት አመታት ስር የሰደደውን የቤተ ክርስትያኗን ችግር ከመቅረፍ ይልቅ ቤተ ክርስትያኗን የፖሊትካዊና ኢኮኖሚያዊ ፍላጎቶቻቸው ሎሌ ያደረጉ ብፁሃን አባቶች በመሆናቸው ህዝቡን ይቅርታ በይፋ ጠይቀው ህዝቡን እንዲክሱ በትህትና በዚህ አጋጣሚ እንጠይቃለን:: በአጠቃላይ በእነዚህና አያሌ አሳማኝ ምክኒያቶች ያለጥፋታችን ይቅርታ ጠይቁ የተባልነውን አስገዳጅ ኣካሄድ አልተቀበልንም፡፡
የኦሮሚያ ቤተክህነት ኣደራጅ ኮሚቴ
ጳጉሜ 2፣ 2011 ዓ.ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኦሮሚያ ቤተክሀነት ፅ/ቤት እንዲቋቋም በመጠየቅ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሂዶ ቤተ ክተርስትያን ቅዱስ ሲኖዶስን በመጠየቅ የሰጠው መግለጫ ጥፋት ነው በማለት የኮሚቴው አባላት ይቅርታ እንዲጠይቁ ብፁሃን አባቶች ለማስገደድ ብሞክሩም የኮሚቴው አባላት ያጠፋነው ነገር የለም በማለት ይቅርታ መጠየቅ አይገባንም በማለት ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ምክኒያቱም መግለጫ የተሰጠው፡-
1ኛ. የቤተ ክርስትያኗን ቀናኢ ልጆችን ብሶትና ፍላጎትን ለመግለፅ ነው
2ኛ. ላለፉት 27 አመታትና ከዚያ በፊት ባሉ ጊዜያት ለህዝቡ በተለይም ለኦሮሞ ህዝብ ተደራሽ ያልሆነ መዋቅርና የአገልግሎት አሰጣጠት ችግር ፋታ የማይሰጥ በመሆኑ
3ኛ. ቋሚ ሲኖዶሱ መግለጫ እንዳይሰጥ ከልክሏል ብለን ስለማናምን
4ኛ. ህዝቡ መግለጫውን በከፍተኛ ተነሳሽነት የሚጠብቅ ስለሆነ መግለጫው በመቅረቱ ምክኒያት የሀገሪቱ ሰላም እንዳይደፈርስ
5ኛ. እንዲያውም ይቅርታ መጠየቅ ተገቢ ከሆነ መጠየቅ ያለባቸው ላለፉት አመታት ስር የሰደደውን የቤተ ክርስትያኗን ችግር ከመቅረፍ ይልቅ ቤተ ክርስትያኗን የፖሊትካዊና ኢኮኖሚያዊ ፍላጎቶቻቸው ሎሌ ያደረጉ ብፁሃን አባቶች በመሆናቸው ህዝቡን ይቅርታ በይፋ ጠይቀው ህዝቡን እንዲክሱ በትህትና በዚህ አጋጣሚ እንጠይቃለን:: በአጠቃላይ በእነዚህና አያሌ አሳማኝ ምክኒያቶች ያለጥፋታችን ይቅርታ ጠይቁ የተባልነውን አስገዳጅ ኣካሄድ አልተቀበልንም፡፡
የኦሮሚያ ቤተክህነት ኣደራጅ ኮሚቴ
ጳጉሜ 2፣ 2011 ዓ.ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ተጠናቆ ጋዜጣዊ መግለጫ እየተሰጠ ይገኛል!
ዝርዝር መረጃ ከደቂቃዎች በኋላ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዝርዝር መረጃ ከደቂቃዎች በኋላ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ያንብቡ⬆️
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ የተሰጠ መግለጫ! #ETH
Via ETHIOPIA LIVE UPDATE
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ የተሰጠ መግለጫ! #ETH
Via ETHIOPIA LIVE UPDATE
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሙሉ_መግለጫ
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በወቅታዊ የቤተ ክርስቲያኒቱ ጉዳዮች ላይ የተሰጠ የአቋም መግለጫ!
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጥንታዊት፣ ታሪካዊትና ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን እንደመሆኗ መጠን አገራችን ኢትዮጵያ አሁን ከደረሰችበት የሥልጣኔና የእድገት ደረጃ ከመድረሷ በፊት ብራና ዳምጣ፣ ቀለም በጥብጣና ፊደል ቀርጻ ትምህርትና ሥልጣኔን ያስጀመረች፣ የመጀመሪያው ዩኒቨርሲቲና የትምህርት ሚኒስቴር፣ የፍትሕ ሥርዓቱ በሀገር አቀፍ ደረጃ መዋቅራዊ አደረጃጀት ገና ሳይኖረው ፍርድ እንዳይጓደልና ደሃ እንዳይበደል በማሰብ የፍትሐ-ነገሥት መምህራኖቿን በዳኝነት መድባ የፍትሕ ሥርዓትን የመሠረተች፣ ዜጎችን በሥነ-ምግባርና በግብረ-ገብነት ትምህርት ኮትኩታ በማሳደግ ሀገር ወዳድ ትውልድ በማፍራት መሠረት የጣለች፣ በውጭ ወራሪ ኃይል የሀገር ሉዓላዊነት በተደፈረ ወቅት የእምነቱ ተከታይ ምእመናኖቿና አገልጋይ ካህናቶቿ እንዲሁም ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የእምነታችን መገለጫ የሆነውን የቃልኪዳኑን ታቦት ይዘው በየጦር ግንባሩ በመሰለፍና በመሰዋት እንኳንስ ሕዝቦቿ ምድሪቱም ለወራሪ ጠላት እንዳትገዛ በማውገዝ የሀገር ሉዓላዊነት ያስከበረችና ኢትዮጵያ ሀገራችን ከሌሎች አፍሪካ አገራት በብቸኝነት ቅኝ ገዥዎች ያልደፈሯት አገር ተብላ በታሪክ ድርሳናት እንድትመዘገብ ግንባር ቀደም ሚና የተጫወተች የሀገር ባለውለታ እናት ቤተ ክርስቲያን መሆኗን እንኳንስ እኛ ልጆቿ ይቅርና የታሪክ ምሁራን ዘወትር በየአደባባዩ የሚመሰክሩት በብዕር ሳይሆን ለነጻነት በተከፈለ በአበው አባቶቻችን ደም የተጻፈ አኲሪ ታሪካችን ነው፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-07-3
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በወቅታዊ የቤተ ክርስቲያኒቱ ጉዳዮች ላይ የተሰጠ የአቋም መግለጫ!
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጥንታዊት፣ ታሪካዊትና ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን እንደመሆኗ መጠን አገራችን ኢትዮጵያ አሁን ከደረሰችበት የሥልጣኔና የእድገት ደረጃ ከመድረሷ በፊት ብራና ዳምጣ፣ ቀለም በጥብጣና ፊደል ቀርጻ ትምህርትና ሥልጣኔን ያስጀመረች፣ የመጀመሪያው ዩኒቨርሲቲና የትምህርት ሚኒስቴር፣ የፍትሕ ሥርዓቱ በሀገር አቀፍ ደረጃ መዋቅራዊ አደረጃጀት ገና ሳይኖረው ፍርድ እንዳይጓደልና ደሃ እንዳይበደል በማሰብ የፍትሐ-ነገሥት መምህራኖቿን በዳኝነት መድባ የፍትሕ ሥርዓትን የመሠረተች፣ ዜጎችን በሥነ-ምግባርና በግብረ-ገብነት ትምህርት ኮትኩታ በማሳደግ ሀገር ወዳድ ትውልድ በማፍራት መሠረት የጣለች፣ በውጭ ወራሪ ኃይል የሀገር ሉዓላዊነት በተደፈረ ወቅት የእምነቱ ተከታይ ምእመናኖቿና አገልጋይ ካህናቶቿ እንዲሁም ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የእምነታችን መገለጫ የሆነውን የቃልኪዳኑን ታቦት ይዘው በየጦር ግንባሩ በመሰለፍና በመሰዋት እንኳንስ ሕዝቦቿ ምድሪቱም ለወራሪ ጠላት እንዳትገዛ በማውገዝ የሀገር ሉዓላዊነት ያስከበረችና ኢትዮጵያ ሀገራችን ከሌሎች አፍሪካ አገራት በብቸኝነት ቅኝ ገዥዎች ያልደፈሯት አገር ተብላ በታሪክ ድርሳናት እንድትመዘገብ ግንባር ቀደም ሚና የተጫወተች የሀገር ባለውለታ እናት ቤተ ክርስቲያን መሆኗን እንኳንስ እኛ ልጆቿ ይቅርና የታሪክ ምሁራን ዘወትር በየአደባባዩ የሚመሰክሩት በብዕር ሳይሆን ለነጻነት በተከፈለ በአበው አባቶቻችን ደም የተጻፈ አኲሪ ታሪካችን ነው፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-07-3
#ቢላል_ቅርንጫፍ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውን ሙሉ ለሙሉ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሚሰጥ ልዩ ቅርንጫፍ "ቢላል ቅርንጫፍ" በሚል ስያሜ በዛሬው ዕለት ጳጉሜ 2, 2011 ዓ.ም ከፈተ፡፡ ቦሌ ሚካኤል ዳረሰላም ሆቴል የሚገኘው ይህ ቅርንጫፍ በተመረቀበት ወቅት የባንኩ ፕሬዝደንትና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ባጫ ጊና፣ የባንኩ የሸርዓ አማካሪ ኮሚቴ አባላትና ደንበኞች ተገኝተዋል፡፡
Via #CBE
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውን ሙሉ ለሙሉ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሚሰጥ ልዩ ቅርንጫፍ "ቢላል ቅርንጫፍ" በሚል ስያሜ በዛሬው ዕለት ጳጉሜ 2, 2011 ዓ.ም ከፈተ፡፡ ቦሌ ሚካኤል ዳረሰላም ሆቴል የሚገኘው ይህ ቅርንጫፍ በተመረቀበት ወቅት የባንኩ ፕሬዝደንትና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ባጫ ጊና፣ የባንኩ የሸርዓ አማካሪ ኮሚቴ አባላትና ደንበኞች ተገኝተዋል፡፡
Via #CBE
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሀዋሳ ከተማ አተት መከሰቱ ተሰማ!
በሀዋሳ ከተማ አጣዳፊ ትውከትና ተቅማጥ/አተት መከሰቱን የሃዋሳ ከተማ ጤና መምሪያ አስታወቀ። በሽታው የታየው በጥልቴ ቀበሌ ሲሆን በበሽታዉ የተጠቁ 2 ግለሰቦች የህክምና አግልግሎት እያገኙ መሆኑን የገለፁት የሐዋሳ ከተማ ጤና መምሪያ ሃላፊ አቶ #ቡሪሶ_ቡላሾ በሽታውን ወደ ሌሎች የከተማው ክፍሎች ሳይዛመት ከወዲሁ ለመግታት ሁሉም የህብረተሰቡ ክፍል መረባረብ እንዳለበት አሳስበዋል። በሽታው ቶሎ ካልተገታ ከከተማው አልፎ ወደ ሲዳማ ዞን ሊዛመት እንደሚችል የጠቆሙት ሀላፊው ይህ እንዳይሆን ለማድረግ ከዘርፉ ባለሙያወች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር ዛሬ በወንዶ ገነት ከተማ ውይይት እየተደረገ ይገኛል።
Via #SMN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሀዋሳ ከተማ አጣዳፊ ትውከትና ተቅማጥ/አተት መከሰቱን የሃዋሳ ከተማ ጤና መምሪያ አስታወቀ። በሽታው የታየው በጥልቴ ቀበሌ ሲሆን በበሽታዉ የተጠቁ 2 ግለሰቦች የህክምና አግልግሎት እያገኙ መሆኑን የገለፁት የሐዋሳ ከተማ ጤና መምሪያ ሃላፊ አቶ #ቡሪሶ_ቡላሾ በሽታውን ወደ ሌሎች የከተማው ክፍሎች ሳይዛመት ከወዲሁ ለመግታት ሁሉም የህብረተሰቡ ክፍል መረባረብ እንዳለበት አሳስበዋል። በሽታው ቶሎ ካልተገታ ከከተማው አልፎ ወደ ሲዳማ ዞን ሊዛመት እንደሚችል የጠቆሙት ሀላፊው ይህ እንዳይሆን ለማድረግ ከዘርፉ ባለሙያወች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር ዛሬ በወንዶ ገነት ከተማ ውይይት እየተደረገ ይገኛል።
Via #SMN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update አቶ #ጌትነት_ይርሳው ቦጋለ ከጷግሜ 1/2011 ዓ.ም ጀምሮ የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ሆነው መሾማቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ፅ/ቤት አስታወቀ።
Via #EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ወላጆች ልጆቻችሁን አስመዝግቡ!
በ2012 የትምህርት ዘመን ከ 7 ሚሊየን በላይ ተማሪዎችን መዝግቤ ለማስተማር እየሰራሁ ነው አለ የደቡብ ክልል ትምህርት ቢሮ፡፡ በመላው የክልሉ ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች ምዝገባ እስከ መስከረም ሁለት ብቻ መሆኑን ወላጆች አውቀው ልጆቻቸውን ከወዲሁ እንዲያስመዘግቡ ጥሪ ቀርቧል፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ተሰማ ዲማ እንዳሉት በ2012 የትምህርት ዘመን በቅድመ መደበኛ 1 ነጥብ 7 ሚሊየን፤ ከአንደኛ እስከ ስምንተኛ ክፍል 4 ነጥብ 7 ሚሊየን፤ ከ9 እስከ 12ኛ ክፍል ደግም 6 መቶ 81 ሺህ ተማሪዎችን መዝግቦ ለማስተማር ታቅዶ ወደ ስራ ተገብቷል፡፡
Via #SRTA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በ2012 የትምህርት ዘመን ከ 7 ሚሊየን በላይ ተማሪዎችን መዝግቤ ለማስተማር እየሰራሁ ነው አለ የደቡብ ክልል ትምህርት ቢሮ፡፡ በመላው የክልሉ ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች ምዝገባ እስከ መስከረም ሁለት ብቻ መሆኑን ወላጆች አውቀው ልጆቻቸውን ከወዲሁ እንዲያስመዘግቡ ጥሪ ቀርቧል፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ተሰማ ዲማ እንዳሉት በ2012 የትምህርት ዘመን በቅድመ መደበኛ 1 ነጥብ 7 ሚሊየን፤ ከአንደኛ እስከ ስምንተኛ ክፍል 4 ነጥብ 7 ሚሊየን፤ ከ9 እስከ 12ኛ ክፍል ደግም 6 መቶ 81 ሺህ ተማሪዎችን መዝግቦ ለማስተማር ታቅዶ ወደ ስራ ተገብቷል፡፡
Via #SRTA
@tsegabwolde @tikvahethiopia