"....ወደ ኋላ እየተመለከቱ ወደፊት መጓዝ አይቻልም እንደሚባለው ሁሉ፤ እኛም የሚመጣውን ብሩህ እና ያማረ ጊዜ በማሰብ ሀገራችንን ከክፋት፣ ከችጋር፣ ከድንቁርና እና ከልመና ለማሻገር ባለመታከት መስራት ብቻ ሳይሆን መትጋት ግዴታችን ነው፡፡ የእኛ ትውልድ #በንግግር የሚያምን፤ በውይይት የሚግባባ፣ ራሱንም ሆነ ወንድሙን የሚያዳምጥ፣ ማዳመጥ ብቻ ሳይሆን በጋራ መፍትሄ የሚፈልግ ትንታግ ትውልድ እንጂ በጥላቻ እርስ በርሱ የሚገፋፋ የሚከፋፈል ከፍ ሲልም የሚገዳደል አይደለም፡፡" #አማኑኤል_ኢቲቻ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia