TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
በለቅሶ የታጀበው የፓርላማ ውሎ...

ስሜታዊነት በተጫነው የዛሬው የፓርላማ ጥያቄ እና መልስ ጊዜ የምክር ቤት አባላት #ሲያለቅሱ ታይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለተገደሉ ባለስልጣናት ሲናገሩ ካለቀሱት መካከል የሰላም ሚኒስትሯ ሙፈሪያት ካሚል አንዷ ናቸው።

#TesfalemWaldyes
🗞ቀን ሰኔ 24/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia