TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በድጋሜ ቃጠሎ ተነስቷል። እሳቱ #ግጭ ከሚባለው የፓርኩ አካባቢ መነሳቱን ከታማኝ ምንጮች አብመድ መረጃ አግኝቷል፡፡ የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ከመጋቢት 19 ቀን 2011ዓ.ም ምሽት ጀምሮ ባጋጠመው የእሳት አደጋ በሳንቃ በር እና እሜት ጎጎ አካባቢ በርካታ ሄክታር ደን መውደሙ የሚታወስ ነው፡፡

Via አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia