#update የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በድጋሜ ቃጠሎ ተነስቷል። እሳቱ #ግጭ ከሚባለው የፓርኩ አካባቢ መነሳቱን ከታማኝ ምንጮች አብመድ መረጃ አግኝቷል፡፡ የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ከመጋቢት 19 ቀን 2011ዓ.ም ምሽት ጀምሮ ባጋጠመው የእሳት አደጋ በሳንቃ በር እና እሜት ጎጎ አካባቢ በርካታ ሄክታር ደን መውደሙ የሚታወስ ነው፡፡
Via አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia