TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#አብዲ_ኢሌ

የሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የቀድሞው ፕሬዚዳንት ጉዳያቸውን የሚመረምረውን ፍ/ቤት ነፃም #ገለልተኛም አይደለም ሲሉ ተናገሩ፡፡ የሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የቀድሞው ፕሬዚዳንት ከዚህ በኋላ ጠበቆቻቸውን እንዳሰናበቱና እንደማይከራከሩ ቢገልፁም ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ቆርጧል፡፡

Via #VOAአማርኛ
@tsegabwolde @tikvahethiopia