TIKVAH-ETHIOPIA
#መቄዶንያ ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው ! ትላንት የካቲት 1/2017 ዓ/ም በጀመረው የመቄዶንያ የአረጋዊያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል የድጋፍ ማሰባሰብ ዘመቻ እስኩን 120,000,000 ብር ተሰብስቧል። መቄዶንያ በሚያስገነባው ሆስፒታል ጭምር ያለው ህንፃ ለማጠናቀቅ የገንዘብ እጥረት አጋጥሞታል። ህንፃው ለማጠናቀቅ ገንዘብ ተቸግረናል። ለማጠናቀቅ ወደ 5 ቢሊዮን ብር ያስፈልጋል። …
#መቄዶንያ
ዛሬ 16ተኛ ቀኑን በያዘው የመቄዶንያ የአረጋዊያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል የድጋፍ ማሰባሰብ ዘመቻ እስካሁን 504,000,000 ብር ተሰብስቧል።
መቄዶንያ በሚያስገነባው #ሆስፒታል_ጭምር ያለውን ህንፃ ለማጠናቀቅ የገንዘብ እጥረት ስላጋጠመው የድጋፍ ማሰባሰብ ዘመቻ እያካሄደ ይገኛል።
ህንፃውን ለማጠናቀቅ ወደ 5 ቢሊዮን ብር ያስፈልጋል።
በቀጥታ ይከታተሉ 👇
https://www.youtube.com/live/C0DhAxm2__E?feature=shared
የምትችሉትን ያህል ድጋፍ ለማድረግ የድጋፍ ማድረጊያ አማራጮች በምስሉ ላይ ተቀምጠዋል።
@tikvahethiopia
ዛሬ 16ተኛ ቀኑን በያዘው የመቄዶንያ የአረጋዊያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል የድጋፍ ማሰባሰብ ዘመቻ እስካሁን 504,000,000 ብር ተሰብስቧል።
መቄዶንያ በሚያስገነባው #ሆስፒታል_ጭምር ያለውን ህንፃ ለማጠናቀቅ የገንዘብ እጥረት ስላጋጠመው የድጋፍ ማሰባሰብ ዘመቻ እያካሄደ ይገኛል።
ህንፃውን ለማጠናቀቅ ወደ 5 ቢሊዮን ብር ያስፈልጋል።
በቀጥታ ይከታተሉ 👇
https://www.youtube.com/live/C0DhAxm2__E?feature=shared
የምትችሉትን ያህል ድጋፍ ለማድረግ የድጋፍ ማድረጊያ አማራጮች በምስሉ ላይ ተቀምጠዋል።
@tikvahethiopia