ዴዶ ሆስፒታል🔝
በጅማ ዞን #ዴዶ_ወረዳ የሚገኝው የዴዶ ሆስፒታል በ35 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባ ሲሆን ሆስፒታሉ በቅርቡ አገልግሎት መስጠት የሚያስችለውን የሰው ሃይልና የህክምና መሣሪያዎችን #እያሟላ እንደሚገኝ ተገልጿል። የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሉ ለ100 መቶ ሺህ ሰዎች አገልግሎት እንደሚሰጥ ይጠበቃል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በጅማ ዞን #ዴዶ_ወረዳ የሚገኝው የዴዶ ሆስፒታል በ35 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባ ሲሆን ሆስፒታሉ በቅርቡ አገልግሎት መስጠት የሚያስችለውን የሰው ሃይልና የህክምና መሣሪያዎችን #እያሟላ እንደሚገኝ ተገልጿል። የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሉ ለ100 መቶ ሺህ ሰዎች አገልግሎት እንደሚሰጥ ይጠበቃል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia