TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ዴዶ ሆስፒታል🔝

በጅማ ዞን #ዴዶ_ወረዳ የሚገኝው የዴዶ ሆስፒታል በ35 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባ ሲሆን ሆስፒታሉ በቅርቡ አገልግሎት መስጠት የሚያስችለውን የሰው ሃይልና የህክምና መሣሪያዎችን #እያሟላ እንደሚገኝ ተገልጿል። የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሉ ለ100 መቶ ሺህ ሰዎች አገልግሎት እንደሚሰጥ ይጠበቃል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia