TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
እኛ የምንፈልገው ይሄን ነው!

ፋሲሎች መቀሌ ሲደርሱ በመቀለ እና ወልዋሎ ደጋፊዎች ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው!

የፋሲል ከነማ ልዑክን ቡድን አባላት መቀለ ሲደርሱ በመቀሌ እና ወልዋሎ ደጋፊዎች እንዲሁም በትግራይ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡
የመቀሌ ከነማ እግርኳስ ክለብ ደጋፊዎች አፄዎቹን፤ " እንኳን በሰላም ደህና መጣችሁ!" የሚል የደስታ መልዕክት ጽሑፍ ባነር ይዘው ነበር አቀባበል ያደረጉላቸው፡፡

የጥላቻውን ግድግዳ ፋሲል ከነማ ፡#አፈራርሶታል፡፡ የወልዋሎና የመቀለ ደጋፊዎች የፍቅሩን ድልድይ ገንብተዋል፡፡

ፋሲል ከነማ በመቀሌ ሰማይ ሥር የሰላም መለከትን እየነፋ የሰላም እርግብ ሁኖ መቀሌ ላይ አርፏል፡፡

ሰላም ለሀገራችን ፡ ሰላም ለህዝባችን ፡ሰላም ለእናት ሀገራችን ኢትዮጵያ!

ምንጭ፦ ጌጡ ተመገን
@tsegabwopde @tikvahethiopia