አምባሳደር ሱሌማን ደደፎ‼️
በጅቡቲ የኢትዮዽያ የቀድሞ አምባሳደር ሱሌማን ደደፎ በጅቡቲ ቆይታቸው የታዘቡትን ለLTV እንደተናገሩት የሌሎች መንግስታዊ ድርጅቶች ገመና "ሜቴክ #ማረኝ ያስብላል" ብለዋል።
የስኳር ኮርፖሬሽን ከውጭ የገዛው 10 ሺ ኩንታል ስኳር #አሸዋ በመሆኑ ምክንያት በጅቡቲ የሚገኙ የቀን ሰራተኞች አሸዋ አንሸከምም በማለታቸው ሪፖርት ማድረጋቸውን አስታውሰዋል።
ከውጭ የተገዛ ስንዴ ኮረት/ድንጋይ በመሆኑ ምክንያት የጅቡቲ ወደብ ማሸጊያ ማሽንን መስበሩንም ተናግረዋል።
ምንጭ፦ ኢትዮጵያ ላይቭ ሀፕዴት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በጅቡቲ የኢትዮዽያ የቀድሞ አምባሳደር ሱሌማን ደደፎ በጅቡቲ ቆይታቸው የታዘቡትን ለLTV እንደተናገሩት የሌሎች መንግስታዊ ድርጅቶች ገመና "ሜቴክ #ማረኝ ያስብላል" ብለዋል።
የስኳር ኮርፖሬሽን ከውጭ የገዛው 10 ሺ ኩንታል ስኳር #አሸዋ በመሆኑ ምክንያት በጅቡቲ የሚገኙ የቀን ሰራተኞች አሸዋ አንሸከምም በማለታቸው ሪፖርት ማድረጋቸውን አስታውሰዋል።
ከውጭ የተገዛ ስንዴ ኮረት/ድንጋይ በመሆኑ ምክንያት የጅቡቲ ወደብ ማሸጊያ ማሽንን መስበሩንም ተናግረዋል።
ምንጭ፦ ኢትዮጵያ ላይቭ ሀፕዴት
@tsegabwolde @tikvahethiopia