#Update የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳዳር አቶ #ሚሊዮን_ማቲዮስ ለክልሉ #ሰላምና #ፀጥታ በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ ተናግረዋል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ⬇️
በመቐለ ዩኒቨርስቲ የሰው ህይውት #አልፏል ተብሎ በድብቅ /በሽፋን/ በተከፈቱ በውስን ማኅበራዊ ሚዲያዎች (በTwitter እና Facebook) እየተገለፀ ያለው መረጃ የሃሰት እና ሙሉ በሙሉ ከእውነት የራቀ መሆኑን #እናረጋግጣልን።
በመቐለ ከተማም ሆነ በዩኒቨርስቲያችን በተማሪ ላይ ምንም አይነት ጥቃት እና አደጋ ያልደረሰ መሆኑን በድጋሜ እናረጋግጣልን።
ባደረግነው ማጣረት የውሸት መረጃዎቹ እየተሰረጩ ያሉት በድብቅ /በሽፈን/ በተከፈቱ ውስን የማኅበራዊ ሚዲያዎች ሲሆን፣ በአገረችን የተጀመረውን ሰላማዊ የመማር እና ማስተማር ሂደት #ለማወክ
/ለማበላሸት/ ዓላማ ያደረገ ነው።
በዚሁ አጋጣሚ ባደረግነው ዳሰሳ በትግረይ ክልል በሚገኙ በሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙሉ በሙሉ የመማር ማስተማር ኢደቱ ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንደቀጠለ ነው።
እነዚህን የውሸት መረጃዎች በጋራ በመከላከል እና ትክክለኛ መረጃዎችን ብቻ በመስጠት እና በማሰረጨት ሃላፊነታችንን እንወጣ።
ይህን መልዕክት Share በማድረግ ለሌሎች እናስተላልፍ!
፨፨፨
The safety of our students and providing quality academic service are utmost priority of our university. We Really Care!
መቐለ ዩኒቨርሲቲ
ጥቅምት 25/2011
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በመቐለ ዩኒቨርስቲ የሰው ህይውት #አልፏል ተብሎ በድብቅ /በሽፋን/ በተከፈቱ በውስን ማኅበራዊ ሚዲያዎች (በTwitter እና Facebook) እየተገለፀ ያለው መረጃ የሃሰት እና ሙሉ በሙሉ ከእውነት የራቀ መሆኑን #እናረጋግጣልን።
በመቐለ ከተማም ሆነ በዩኒቨርስቲያችን በተማሪ ላይ ምንም አይነት ጥቃት እና አደጋ ያልደረሰ መሆኑን በድጋሜ እናረጋግጣልን።
ባደረግነው ማጣረት የውሸት መረጃዎቹ እየተሰረጩ ያሉት በድብቅ /በሽፈን/ በተከፈቱ ውስን የማኅበራዊ ሚዲያዎች ሲሆን፣ በአገረችን የተጀመረውን ሰላማዊ የመማር እና ማስተማር ሂደት #ለማወክ
/ለማበላሸት/ ዓላማ ያደረገ ነው።
በዚሁ አጋጣሚ ባደረግነው ዳሰሳ በትግረይ ክልል በሚገኙ በሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙሉ በሙሉ የመማር ማስተማር ኢደቱ ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንደቀጠለ ነው።
እነዚህን የውሸት መረጃዎች በጋራ በመከላከል እና ትክክለኛ መረጃዎችን ብቻ በመስጠት እና በማሰረጨት ሃላፊነታችንን እንወጣ።
ይህን መልዕክት Share በማድረግ ለሌሎች እናስተላልፍ!
፨፨፨
The safety of our students and providing quality academic service are utmost priority of our university. We Really Care!
መቐለ ዩኒቨርሲቲ
ጥቅምት 25/2011
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰበር ዜና‼️አቶ #ሽመልስ_አብዲሳ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ሀላፊ ሆነው ተሹመዋል። ከዚህ ቀደም አቶ ፍፁም አረጋ ከጠ/ሚ ፅ/ቤት ሀላፊነታቸው ሊነሱ እንደሆነ መረጃ አቅርበን ነበር።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update በጠቅላይ ሚንስትር ጽ/ቤት በአዲስ መልክ በተደራጀው "ፕሬስ ሴክሬተሪ" ዛሬ ጥቅምት 26 ቀን 2011 ዓ.ም. ከቀኑ በ8:00 ላይ በጽ/ቤቱ አዳራሽ ጋዜጣዊ #መግለጫ ይሰጣል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update የጠቅላይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ጽ/ቤት ኃላፊ የነበሩትን አቶ #ፍጹም_አረጋን -- አቶ #ሽመልስ_አብዲሳ ተክተዋቸዋል። አቶ ሽመልስ የኦዴፓ እና ኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ አባል ናቸው። በያኔው ኦህዴድ አሁን ኦዴፓ በሚባለው ፓርቲ ውስጥ አሁን ለተገኘው ለውጥ #ህይወታቸውን ቤዛ ለማድረግ ቆርጠው በተግባር ከተራመዱ አመራሮች አንዱ ናቸው።
©ተስፋዬ አለነ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©ተስፋዬ አለነ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ባህር ዳር⬆️ላለፉት ስድስት ዓመታት ኑሮውን በአሜሪካ ያደረገውና የባህል ሙዚቃ አቀንቃኙ አርቲስት #ፋሲል_ደመወዝ ባሕር ዳር ገብቷል፡፡ በባሕር ዳር ዓለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስም አድናቂዎቹ አቀባበል አድርገውለታል፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@segabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ አብመድ
@segabwolde @tikvahethiopia
አቶ ሽመልስ አብዲሳ‼️
አቶ ሽመልስ አብዲሳ በሚኒስትር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል፡፡ አቶ ሽመልስ በተሰጣቸው ኃላፊነት መሰረት የፕሬስ ሴክቴሪያት ጽ/ቤት፣ የብቃትና ፖሊሲ ሚዘና ጽ/ቤት፣ የአገር ደህንነት ጉዳይ አማካሪ ጽ/ቤትና የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤትን ይመራሉ፡፡
🔹አቶ ሽመልስ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሰብአዊ መብት የማስተርስ ዲግሪ፣ ከዩኒቨርሲቲ ኦፍ ሳውዝ አፍሪካ (UNISA) ፖስት ግራጁየት ዲግሪ በፖለቲካል ፊሎሶፊ አግኝተዋል፡፡
ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አቶ ሽመልስ አብዲሳ በሚኒስትር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል፡፡ አቶ ሽመልስ በተሰጣቸው ኃላፊነት መሰረት የፕሬስ ሴክቴሪያት ጽ/ቤት፣ የብቃትና ፖሊሲ ሚዘና ጽ/ቤት፣ የአገር ደህንነት ጉዳይ አማካሪ ጽ/ቤትና የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤትን ይመራሉ፡፡
🔹አቶ ሽመልስ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሰብአዊ መብት የማስተርስ ዲግሪ፣ ከዩኒቨርሲቲ ኦፍ ሳውዝ አፍሪካ (UNISA) ፖስት ግራጁየት ዲግሪ በፖለቲካል ፊሎሶፊ አግኝተዋል፡፡
ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#Update በሀገሪቱ ከሚገኙ የድንበር ኬላዎች ባሻገር በአዲስ አበባ የፍተሻ ጣቢያዎችን አልፎ ህገ-ወጥ የጦር መሣሪያ መሀል ከተማ እየገባ
ነው፡፡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን በበኩሉ በየኬላዎች የቁጥጥር ስራ ቢከናወንም ዝውውሩ በረቂቅ ሁኔታ መፈፀሙን ተከትሎ የፖሊስ የፍተሻ ስራም ተጠናክሮ መቀጠሉን ተገልጿል፡፡
ነው፡፡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን በበኩሉ በየኬላዎች የቁጥጥር ስራ ቢከናወንም ዝውውሩ በረቂቅ ሁኔታ መፈፀሙን ተከትሎ የፖሊስ የፍተሻ ስራም ተጠናክሮ መቀጠሉን ተገልጿል፡፡
ነቀምት‼️
ነቀምት ከተማ በዛሬው ዕለት #ተቃውሞ አስተናግዳለች። የተቃውሞው ምክንያት ከቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መጡ የተባሉ ታጣቂዎች በምስራቅ ወለጋ ዞን ጥቃት አድርሰዋል፤ መንግስት ደህንነታችንንን
#አላስጠበቀም የሚል እንደሆነ ነው የተሰማው። ታጣቂዎቹ አድርሰዋል በተባለው ጥቃት በዜጎች ላይ ጉዳት መድረሱ እንዲሁም ቤቶች መቃጠላቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል።
ፎቶ፦ TIKVAH-ETH,elu,waksum
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ነቀምት ከተማ በዛሬው ዕለት #ተቃውሞ አስተናግዳለች። የተቃውሞው ምክንያት ከቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መጡ የተባሉ ታጣቂዎች በምስራቅ ወለጋ ዞን ጥቃት አድርሰዋል፤ መንግስት ደህንነታችንንን
#አላስጠበቀም የሚል እንደሆነ ነው የተሰማው። ታጣቂዎቹ አድርሰዋል በተባለው ጥቃት በዜጎች ላይ ጉዳት መድረሱ እንዲሁም ቤቶች መቃጠላቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል።
ፎቶ፦ TIKVAH-ETH,elu,waksum
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለሚመለከተው አካል‼️
የወለጋ ዩኒቨርሲቲ የሚማሩ ተማሪዎች መንገድ ተዘግቶባቸው ከቆሙ ሰዓታት ተቆጥረዋል። የሚመለከተው አካል አፋጣኝ መፍትሄ እንዲፈግላቸው ጥሪ አቅርበዋል።
ፎቶ፦ TikvahEthiopia(He)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የወለጋ ዩኒቨርሲቲ የሚማሩ ተማሪዎች መንገድ ተዘግቶባቸው ከቆሙ ሰዓታት ተቆጥረዋል። የሚመለከተው አካል አፋጣኝ መፍትሄ እንዲፈግላቸው ጥሪ አቅርበዋል።
ፎቶ፦ TikvahEthiopia(He)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መንገዱ ተከፍቷል‼️
ወደ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ እየሄዱ መንገድ የተዘጋባቸው ተማሪዎች መንገዱ ተከፍቶ ጉዟቸውን ቀጥለዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ወደ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ እየሄዱ መንገድ የተዘጋባቸው ተማሪዎች መንገዱ ተከፍቶ ጉዟቸውን ቀጥለዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ነቀምት‼️ተከፍቶ የነበረው መንግድ ብዙም ሳይቆይ መዘጋቱ ተሰምቷል። ተማሪዎች መንገድ ላይ ማደራችን ነው የሚመለከተው አካል አስፈላጊውን ሁሉ ያድርግልን ብለዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update በተቃዉሞ ምክንያት ለሳምንት ያህል #ተዘግቶ የነበረዉ የአማራ ክልልንና የትግራይ ክልልን የሚያገናኘዉ አውራ ጎዳና ለአገልግሎት ዳግም ክፍት መሆኑን የሰሜን ወሎ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል፡፡
ምንጭ፦ ዶቼ ቨለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ ዶቼ ቨለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለሚመለከተው አካል‼️
ወደ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ እየተጓዙ የነበሩ ተማሪዎች መንገድ ላይ ናቸው። መንገዱ በመዘጋቱ ወደ ከተማይቱ መግባት አልቻሉም። መንግስት አፋጣኝ መፍትሄ እንዲፈልግላቸው ተደጋጋሚ ጥሪ እያቀረቡ ናቸው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ወደ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ እየተጓዙ የነበሩ ተማሪዎች መንገድ ላይ ናቸው። መንገዱ በመዘጋቱ ወደ ከተማይቱ መግባት አልቻሉም። መንግስት አፋጣኝ መፍትሄ እንዲፈልግላቸው ተደጋጋሚ ጥሪ እያቀረቡ ናቸው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሰላም ገብተዋል‼️ወደ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ እየተጓዙ ከነቀምት በጥቂት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መንገድ በመዘጋቱ ቆመው የነበሩት ተማሪዎች ወደ ተቋቸውን ከጥቂት ሰዓታት በፊት በሰላም ገብተዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia