TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የአዲሱ ካቢኔ #ግምት በጥቂቱ‼️

በአዲሱ ካቢኔ ውስጥ የተካተቱ ናቸው ተብሎ የደረሰኝ መረጃ፦

🔹ወ/ሮ ሙፈሪያት - የሰላም ሚኒስትር

🔹ወ/ሮ ፈትለወርቅ - የንግድ እና ኢንድስትሪ ሚኒስትር

🔹ኢንጂነር አይሻ - የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትር

🔹ዶክተር ኢርጎጌ - የሰራተኛ እና ማህበራዊ ሚኒስትር

🔹ወ/ሮ አዳነች አቤቤ - የትራንስፖርት ሚኒስትር

🔹ዶክተር ሂሩት - የከፍተኛ ትምህርት እና የሳይንስ ሚኒስትር

🔹ወ/ሮ ዳግማዊት ደግሞ__________
.
.
ሌሎችም ያልተጠበቁ ሹመቶች ይኖራሉ ተብሎ #ይጠበቃል። የካቢኔ አባላት ቁጥር ከ28 ወደ 20 ይቀንሳል።

🔹ነገ ጥዋት ተጨማሪ የሚደርሱኝን የስም ዝርዝሮች የማቀርብ ይሆናል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia