TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የዲጂታል ቴክኖሎጂውን እያዘመነ የሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኢንተርኔት ሽያጩ ወደ 21 በመቶ ማደጉ ተገለፀ። አየር መንገዱ አገልግሎት አሰጣጡን #ቀልጣፋ እና #ተደራሽ ለማድረግ የትኬት ሽያጩንም ሆነ የክፍያ አማራጮቹን እያሰፋ ይገኛል። አሰራሩ በአየር መንገዱ የጥሪ ማዕከል፣ ድረ ገፅ እና ሞባይል አፕሊኬሽን ትኬት መቁረጥ የሚያስችል ስርዓት ነው።

ምንጭ፦ የመንግስት ኮሚኒኬሽን ቢሮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia