#update የዲጂታል ቴክኖሎጂውን እያዘመነ የሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኢንተርኔት ሽያጩ ወደ 21 በመቶ ማደጉ ተገለፀ። አየር መንገዱ አገልግሎት አሰጣጡን #ቀልጣፋ እና #ተደራሽ ለማድረግ የትኬት ሽያጩንም ሆነ የክፍያ አማራጮቹን እያሰፋ ይገኛል። አሰራሩ በአየር መንገዱ የጥሪ ማዕከል፣ ድረ ገፅ እና ሞባይል አፕሊኬሽን ትኬት መቁረጥ የሚያስችል ስርዓት ነው።
ምንጭ፦ የመንግስት ኮሚኒኬሽን ቢሮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ የመንግስት ኮሚኒኬሽን ቢሮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia