#Update የአሠልጣኝ ስዩም አባተ የቀብር ስነ-ስርዓት በዛሬው ዕለት ከቀኑ 9:00 ሰዓት ሳሪስ በሚገኘው የፃድቁ አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ (ሳሪስ አቦ) ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከጥቁር አንበሳ ተማሪዎች⬆️
"በጥቁር አንበሳ የ4ኛ(C-1) ዓመት ህክምና ተማሪዎች በተቋቋመው Care Charity እና የተማሪ ተወካዮች አስተባባሪነት 13,330 ብር ተሰብስቦ ለእህታችን ተማሪ ማሪያም ተስፋዬ በተከፈተው የሂሳብ ደብተር ቁጥር አስገብተናል። እህታችንን ፈጣሪ ሙሉ በሙሉ ድና ወደ ትምህርቷ ተመልሳና ወገኖቿን በሞያዋ ስትረዳ ለማየት እንዲያበቃን እንመኛለን። #Care_Charity_Black_Lion"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"በጥቁር አንበሳ የ4ኛ(C-1) ዓመት ህክምና ተማሪዎች በተቋቋመው Care Charity እና የተማሪ ተወካዮች አስተባባሪነት 13,330 ብር ተሰብስቦ ለእህታችን ተማሪ ማሪያም ተስፋዬ በተከፈተው የሂሳብ ደብተር ቁጥር አስገብተናል። እህታችንን ፈጣሪ ሙሉ በሙሉ ድና ወደ ትምህርቷ ተመልሳና ወገኖቿን በሞያዋ ስትረዳ ለማየት እንዲያበቃን እንመኛለን። #Care_Charity_Black_Lion"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሀዋሳ⬆️የሀዋሳ ከተማ ወጣቶች እና የቅርብ ጓደኞቿ ለማርያም ተስፋዬ ያሰባሰቡትን 31,822 ብር ገቢ አድርገዋል።
ወጣቶቻችን እድሜውን ከጤና ጋር አብዝቶ ይስጣችሁ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ወጣቶቻችን እድሜውን ከጤና ጋር አብዝቶ ይስጣችሁ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የታዳጊዋ የህክምና ተማሪ ማርያም ተስፋዬ የህክምና ወጪን በተመከት ያለውን አጠቃላይ ገንዘብ በደቂቃ ውስጥ አሳውቃላሁ።
ባለኝ መረጃ ሙሉ የህክምና ወጪዋን የሚሸፍን ገንዘብ ተገኝቷል!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ባለኝ መረጃ ሙሉ የህክምና ወጪዋን የሚሸፍን ገንዘብ ተገኝቷል!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዶክተር አብይ ዛሬ የሰሩት ስራ⬆️
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ለአንድ ቀን የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ የነበሩትን የጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ከሸኙ በኋላ የብሔራዊ የክብር ዘብ አባል የደንብ ልብስ #ሲያስተካክሉ ታይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሌሎች የአገሪቱ ላመሥልጣኖች ጋር ሆነው ወደ መኪናቸው እየተመለሱ ሳለ በድንገት ከቀይ ምንጣፍ ወጥተው የአንድ የክብር ዘበኛ አባል የደንብ ልብስ አለባበስን ሲያስተካክሉ አብረዋቸው የነበሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁን (ዶ/ር) ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች #ሲደመሙ ተስተውለዋል፡፡
ምንጭ፦ ሪፖርተር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ለአንድ ቀን የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ የነበሩትን የጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ከሸኙ በኋላ የብሔራዊ የክብር ዘብ አባል የደንብ ልብስ #ሲያስተካክሉ ታይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሌሎች የአገሪቱ ላመሥልጣኖች ጋር ሆነው ወደ መኪናቸው እየተመለሱ ሳለ በድንገት ከቀይ ምንጣፍ ወጥተው የአንድ የክብር ዘበኛ አባል የደንብ ልብስ አለባበስን ሲያስተካክሉ አብረዋቸው የነበሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁን (ዶ/ር) ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች #ሲደመሙ ተስተውለዋል፡፡
ምንጭ፦ ሪፖርተር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ከትናንት በስቲያ ቤተ መንግስት በመሄድ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ጥያቄ ያቀረቡ የመከላከያ ሰራዊት አባላት #ይቅርታ ጠየቁ።
የሰራዊት አባላቱ ጥያቄውን ያቀረቡበት መንገድ ህግና ስርዓትን ያልተከተለ በመሆኑ መንግስትና ህዝብን ይቅርታ ጠይቀዋል።
አባላቱ ባለፉት ሁለት ቀናት ከኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ሞቱማ መቃሳ እና ከኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀኔራል ሰአረ መኮንን ጋር ተወያይተዋል።
በዚህ ወቅት ጥያቄያቸውን ለበላይ አካል መቅረብ ሲገባቸው ቤተ መንግስት ድረስ በመሄድ ማቅረባቸው ህግን ያልተከተለ መሆኑን ገልጸዋል።
ምንጭ፦ ፋና
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሰራዊት አባላቱ ጥያቄውን ያቀረቡበት መንገድ ህግና ስርዓትን ያልተከተለ በመሆኑ መንግስትና ህዝብን ይቅርታ ጠይቀዋል።
አባላቱ ባለፉት ሁለት ቀናት ከኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ሞቱማ መቃሳ እና ከኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀኔራል ሰአረ መኮንን ጋር ተወያይተዋል።
በዚህ ወቅት ጥያቄያቸውን ለበላይ አካል መቅረብ ሲገባቸው ቤተ መንግስት ድረስ በመሄድ ማቅረባቸው ህግን ያልተከተለ መሆኑን ገልጸዋል።
ምንጭ፦ ፋና
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ማሳሰብያ‼️
የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የከፍተኛ ትምህርት ምደባ ካካሄደ በኋላ ቅይይር የማይሰራ መሆኑ እያታወቀ ከዩንቨርሲቲ ዩንቨርሲቲ ቅይይር ማድረግ ለምትፈልጉ ተማሪዎች ዝውውር ማድረግ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን የሚል ሀሰተኛ መረጃ የኤጀንሲውን የፌስ ቡክ ገጽ አስመስለው በመክፈት እየለቀቁ ይገኛሉ፡፡ በመሆኑም ኤጀንሲው ማንኛውንም ዓይነት ከዩኒቨርስቲ ዩኒቨርስቲ የማዘዋወር ስራ የማይሠራ መሆኑን እየገለጽን ተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች ከሐሰተኛ መረጃዎች እራሳችሁን እንድትጠብቁ መልዕክት እናስተላልፋለን፡፡
ምንጭ፦ የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተዎች ኤጀንሲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የከፍተኛ ትምህርት ምደባ ካካሄደ በኋላ ቅይይር የማይሰራ መሆኑ እያታወቀ ከዩንቨርሲቲ ዩንቨርሲቲ ቅይይር ማድረግ ለምትፈልጉ ተማሪዎች ዝውውር ማድረግ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን የሚል ሀሰተኛ መረጃ የኤጀንሲውን የፌስ ቡክ ገጽ አስመስለው በመክፈት እየለቀቁ ይገኛሉ፡፡ በመሆኑም ኤጀንሲው ማንኛውንም ዓይነት ከዩኒቨርስቲ ዩኒቨርስቲ የማዘዋወር ስራ የማይሠራ መሆኑን እየገለጽን ተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች ከሐሰተኛ መረጃዎች እራሳችሁን እንድትጠብቁ መልዕክት እናስተላልፋለን፡፡
ምንጭ፦ የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተዎች ኤጀንሲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update በአጋሮ ከተማ እስካሁን የአንድ ሰው ህይወት እንዳለፈ የከተማው ነዋሪዎች ገልፀውልኛል። ከተማይቱ ውስጥ እንቅስቃሴ የለም። መንግስት ችግሩን እንዲፈታና ውጥረቱን እንዲያረግብ ነዋሪዎች ጠይቀዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዶ/ር ዐብይ⬆️ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በሞተር የሚሰሩ 36 ዊልቸሮችን ለአካል ጉዳተኞች ለገሱ።
ፎቶ፦ አቶ ፍፁም አረጋ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ፦ አቶ ፍፁም አረጋ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
240,346 ብር!
ተጠናቋል‼️የማርያም የህክምና ወጪን በተመለከተ አሁን ያለውን የገንዘብ መጠን እንደሚከተለው አሳውቃለሁ፦
🔹240,346 ብር
🔹ታሳቢ ተደርጎ እንቅስቃሴ ሲደረግ የነበረው 180,000 ብር
➕የታዳጊዋ ህክምና እንዲያሳካ ወደ ሙሉ ጤንነቷዋ ተመልሳ የሀገር ተስፋና የኛ ሀኪም እንድትሆን እንመኛለን።
🙏የተሰበሰበው ገንዘብ አጠቃላይ የህክምና ወጪዋን ከመሸፈን አልፎ ለመድሃኒት ግዢ እና ለሌሎች ከጤናዋ ጋር ለተገናኙ ገዳዮች ይውላል።
ክብር ለናተ!! ክብር በየከተማው ላላችሁት ወጣቶች!! ጓደኞቿ!! በተለያየ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ያላችሁ ተማሪዎች እና መምህራን!
እኔ ምንም ቃላት የለኝም!
ለሁላችሁም ፈጣሪ ረጅም እድሜና ጤና ይስጣችሁ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ተጠናቋል‼️የማርያም የህክምና ወጪን በተመለከተ አሁን ያለውን የገንዘብ መጠን እንደሚከተለው አሳውቃለሁ፦
🔹240,346 ብር
🔹ታሳቢ ተደርጎ እንቅስቃሴ ሲደረግ የነበረው 180,000 ብር
➕የታዳጊዋ ህክምና እንዲያሳካ ወደ ሙሉ ጤንነቷዋ ተመልሳ የሀገር ተስፋና የኛ ሀኪም እንድትሆን እንመኛለን።
🙏የተሰበሰበው ገንዘብ አጠቃላይ የህክምና ወጪዋን ከመሸፈን አልፎ ለመድሃኒት ግዢ እና ለሌሎች ከጤናዋ ጋር ለተገናኙ ገዳዮች ይውላል።
ክብር ለናተ!! ክብር በየከተማው ላላችሁት ወጣቶች!! ጓደኞቿ!! በተለያየ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ያላችሁ ተማሪዎች እና መምህራን!
እኔ ምንም ቃላት የለኝም!
ለሁላችሁም ፈጣሪ ረጅም እድሜና ጤና ይስጣችሁ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia