አድራሻችን፦   አዲሱ ገበያ ሸገር መናፈሻ ፊት ለፊት ዘ ሰቨን ህንፃ 3ኛ ፎቅ ላይ / አራት ኪሎ አራዳ ክፍለ ከተማ ጎን የሚገኘው ህንፃ 3 ፎቅ/   ከጊዮርጊስ ወደ አፍንጮ በር በሚወስደው መንገድ   ኢት ኤል ህንፃ 2ኛፎቅ/ መገናኛ ወደ ሾላ በሚወስደው መንገድ ሃይለማርያም ህንፃ ፊት ለፊት ያለው ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ  እንገኛለን።
ለበለጠ መረጃ 8511 ላይ ይደውሉ።

facebook                             
Telegram                                  
Instagram                                
Tik Tok
20👍11👏2
አድራሻችን፦   አዲሱ ገበያ ሸገር መናፈሻ ፊት ለፊት ዘ ሰቨን ህንፃ 3ኛ ፎቅ ላይ / አራት ኪሎ አራዳ ክፍለ ከተማ ጎን የሚገኘው ህንፃ 3 ፎቅ/   ከጊዮርጊስ ወደ አፍንጮ በር በሚወስደው መንገድ   ኢት ኤል ህንፃ 2ኛፎቅ/ መገናኛ ወደ ሾላ በሚወስደው መንገድ ሃይለማርያም ህንፃ ፊት ለፊት ያለው ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ  እንገኛለን።
ለበለጠ መረጃ 8511 ላይ ይደውሉ።

facebook                             
Telegram                                  
Instagram                                
Tik Tok
👏13👍117
👍23👏3
አድራሻችን፦  አራት ኪሎ አራዳ ክፍለ ከተማ ጎን የሚገኘው ህንፃ 3 ፎቅ  /ከጊዮርጊስ ወደ አፍንጮ በር በሚወስደው መንገድ   ኢት ኤል ህንፃ 2ኛፎቅ /አዲሱ ገበያ ሸገር መናፈሻ ፊት ለፊት ዘ ሰቨን ህንፃ 3ኛ ፎቅ ላይ/መገናኛ ወደ ሾላ በሚወስደው መንገድ ሃይለማርያም ህንፃ ፊት ለፊት ያለው ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ   እንገኛለን።

facebook                                  
Telegram                                   
Instagram                               
Tik Tok
👍195
የአሚጎስ የገ/ቁ/ብ/ህ/ስ/ማህበር የ2017 በጀት አመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት እና የ2018 በጀት አመት እቅድን አጠቃላይ የማህበሩ ሰራተኞች ባሉበት በደማቅ ሁኔታ አካሂዷል፡፡
ቀን ሃምሌ 8፣ 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ "ስተይ ኢዚ" ሆቴል በተካሄደው የማጠቃለያ ስብሰባ የማህበሩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ፍጹም አብርሃ እንደገለጹት "ይህ የበጀት አመት እንደቀደሙት ዓመታት ሁሉ በስኬት የተጠናቀቀ መሆኑን" አሳውቀዋል፡፡ በዚህ ዓመት የአባላት ብዛት ከመጨመር አኳያ ፤ የአባላት ተቀማጭ ገንዘብ እና ለአባላት የተሰጠ ብድር መጠን ከመቼውም በበለጠ በስፋት እና በጥራት የተሰራበት እና በተጨባጭም ውጤት የመጣበት መሆኑን አሳውቀዋል፡፡
በተጨማሪም ራዕያችን አሚጎስን እ.አ.አ በ 2030 አለምአቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የፋይናንስና ኢ-ፋይናንስ አገልግሎት አቅራቢ ተቋም ማድረግ መሆኑን ያስታወሱት ስራ አስፈጻሚው በ2018 ይህን መርህ በመከተል የአባላትን ፍላጎት ለማሳካት እና እርካታ ለመጨመር ከመችውም በበለጠ የምንሰራበት አመት መሆኑን አሳውቀዋል፡፡ የማህበሩ ሰራተኞችም በበኩላቸው የ2017 በጀት አመት የስራ አፈጻጸም ያኮራቸው መሆኑን ገልጸው በ2018 የተያዘውን እቅድ ለማስፈጸም ቁርጠኛ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡
በዚሁ እለትም ማህበሩ በአመቱ የላቀ አፈጻጸም ያሳዩ ሰራተኞች እና የስራ ክፍሎችን የእውቅና እና የሽልማት መስጠት ስነስርአት አከናውኗል፡፡
👍3214👏9
አድራሻችን
መገናኛ ከሾላ ገበያ ትራፊክ መብራት ወደ ዘፍመሽ በሚወስደው መንገድ ግሬስ ሲቲ ሞል ህንፃ አጠገብ 2ኛ ፎቅ/ አዲሱ ገበያ ሸገር መናፈሻ ፊት ለፊት ዘ ሰቨን ህንፃ 3ኛ ፎቅ ላይ / አራት ኪሎ አራዳ ክፍለ ከተማ ጎን የሚገኘው ህንፃ 3 ፎቅ/ከአራዳ ጊዮርጊስ ወደ አፍንጮ በር በሚወስደው መንገድ   ኢት ኤል ህንፃ 2ኛፎቅ  ላይ  እንገኛለን።
ለበለጠ መረጃ 8511 ላይ ይደውሉ።

facebook                             
Telegram                                  
Instagram                                
Tik Tok
21👍11👏3
አድራሻችን፦ ከጊዮርጊስ ወደ አፍንጮ በር በሚወስደው መንገድ   ኢት ኤል ህንፃ 2ኛፎቅ /መገናኛ ወደ ሾላ በሚወስደው መንገድ ሃይለማርያም ህንፃ ፊት ለፊት ያለው ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ /አዲሱ ገበያ ሸገር መናፈሻ ፊት ለፊት ዘ ሰቨን ህንፃ 3ኛ ፎቅ ላይ/ አራት ኪሎ አራዳ ክፍለ ከተማ ጎን የሚገኘው ህንፃ 3 ፎቅ ላይ   እንገኛለን።

facebook                                   
 Telegram                                 
 Instagram  
Tik Tok
23👍6🥰4