በእውቅና እና በምስጋና መርሀ-ግብሩ ተጠናቋል።
(አሚጎስ የካቲት 3 ቀን 2017)
የኅብረት_ስራ_ኤግዚቢሽን-ባዛርና ሲምፖዚየም 2017ዓ.ም ተጠናቀቀ።
በኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ኮምሽን እና በአዲስ አበባ ኅብረት ስራ ኮምሽን በጥምረት ከ ጥር 28- የካቲት 3 ቀን 2017ዓ.ም የተዘጋጀው ኤግዚቢሽን፣ ባዛርና ሲምፖዚየም በስኬት ተጠናቋል።
በከተሞች አካባቢ በግብርና ምርቶችና ሸቀጦች ላይ ለሚፈጠረው ያልተገባ የዋጋ ንረት ኀብረት ሥራ ማህበራት አምራቾችን ከከተማ ሸማቾች ጋር በቀጥታ የግብይት ትስስር በመፍጠርና አላስፈላጊ የግብይት እሴት ሰንሰለቶችን በማስቀረት ምርቶችና ሸቀጦች ለዜጎች ፍትሃዊ በሆነ የገበያ ዋጋ ተደራሽ እንዲሆን ለማድረግ እያደረጉ ያሉት ጥረቶች ተጠቃሽ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ኮምሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ሽጉጤ ገልፀዋል፡፡
የአዲስ አበባ ኅብረት ስራ ኮምሽን ኮሚሽነር ወ/ሮ ልዕልቲ ግደይ በመዝጊያ መርሀ-ግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር ከ300 በላይ የግብርናና የኢንዱስትሪ ምርቶች ለግብይት በመቅረብ አምራችና ተጠቃሚን በቀጥታ አገናኝተዋል ሲሉ ተደምጠዋል።
በመጨረሻም ለፕሮግራሙ መሳካት ከጎን ለሆኑ አጋር ድርጅቶች የምስጋና እና እውቅና በመስጠት መርሀ-ግብሩ በደማቅ የመዝጊያ ስነ-ስርዓት ተጠናቋል፡፡
(አሚጎስ የካቲት 3 ቀን 2017)
የኅብረት_ስራ_ኤግዚቢሽን-ባዛርና ሲምፖዚየም 2017ዓ.ም ተጠናቀቀ።
በኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ኮምሽን እና በአዲስ አበባ ኅብረት ስራ ኮምሽን በጥምረት ከ ጥር 28- የካቲት 3 ቀን 2017ዓ.ም የተዘጋጀው ኤግዚቢሽን፣ ባዛርና ሲምፖዚየም በስኬት ተጠናቋል።
በከተሞች አካባቢ በግብርና ምርቶችና ሸቀጦች ላይ ለሚፈጠረው ያልተገባ የዋጋ ንረት ኀብረት ሥራ ማህበራት አምራቾችን ከከተማ ሸማቾች ጋር በቀጥታ የግብይት ትስስር በመፍጠርና አላስፈላጊ የግብይት እሴት ሰንሰለቶችን በማስቀረት ምርቶችና ሸቀጦች ለዜጎች ፍትሃዊ በሆነ የገበያ ዋጋ ተደራሽ እንዲሆን ለማድረግ እያደረጉ ያሉት ጥረቶች ተጠቃሽ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ኮምሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ሽጉጤ ገልፀዋል፡፡
የአዲስ አበባ ኅብረት ስራ ኮምሽን ኮሚሽነር ወ/ሮ ልዕልቲ ግደይ በመዝጊያ መርሀ-ግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር ከ300 በላይ የግብርናና የኢንዱስትሪ ምርቶች ለግብይት በመቅረብ አምራችና ተጠቃሚን በቀጥታ አገናኝተዋል ሲሉ ተደምጠዋል።
በመጨረሻም ለፕሮግራሙ መሳካት ከጎን ለሆኑ አጋር ድርጅቶች የምስጋና እና እውቅና በመስጠት መርሀ-ግብሩ በደማቅ የመዝጊያ ስነ-ስርዓት ተጠናቋል፡፡
አሚጎስ ለሠራተኞቹ የክህሎት ስልጠና ሰጠ!
(አሚጎስ የካቲት 10 ቀን 2017ዓ.ም)
አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ስራ ማህበር ለሠራተኞቹ የአባላት አያያዝ ዙሪያ በባለሙያዎች ታግዞ ስልጠና የሰጠ ሲሆን ስልጠናው ከአባላት ጋር ያለውን ግንኙነት ይበልጥ ሳይንሳዊ በሆነ መልኩ ለማጠናከር እንዲሁም በሰራተኞች መካከል ያለውን የእርስ በእርስ ግንኙነት ወደ ተሻለ ደረጃ ከፍ በማድረግ የተሻለ የአባላት አገልግሎት መስጠት እንደሚያስችል ተገልጿል፡፡
Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8
Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7
Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta
TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth
#አሚጎስ #12years #anniversary #amigos #microfinance #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
(አሚጎስ የካቲት 10 ቀን 2017ዓ.ም)
አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ስራ ማህበር ለሠራተኞቹ የአባላት አያያዝ ዙሪያ በባለሙያዎች ታግዞ ስልጠና የሰጠ ሲሆን ስልጠናው ከአባላት ጋር ያለውን ግንኙነት ይበልጥ ሳይንሳዊ በሆነ መልኩ ለማጠናከር እንዲሁም በሰራተኞች መካከል ያለውን የእርስ በእርስ ግንኙነት ወደ ተሻለ ደረጃ ከፍ በማድረግ የተሻለ የአባላት አገልግሎት መስጠት እንደሚያስችል ተገልጿል፡፡
Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8
Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7
Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta
TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth
#አሚጎስ #12years #anniversary #amigos #microfinance #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
በ45 የስራ ቀናት የመኪና ባለቤት ይሁኑ።
Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8
Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7
Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta
TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth
#አሚጎስ #12years #anniversary #amigos #microfinance #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisababa
Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8
Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7
Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta
TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth
#አሚጎስ #12years #anniversary #amigos #microfinance #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisababa
አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የህብረት ስራ ማህበር አዲሱ ገበያ ቅርንጫፍ ቢሮውን በይፋ አስመርቆ ስራ ጀመረ!!!
(አሚጎስ የካቲት 15ቀን 2017ዓ.ም)
አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የህብረት ስራ ማህበር የበለጠ ለአባላቱ በቅርበትና በስፋት አገልግሎቱን ለመስጠት እንዲያስችለው በአዲሱ ገበያ ተጨማሪ ቅርንጫፍ ቢሮ ዛሬ የካቲት 15 ቀን 2017ዓ.ም ተከፍቶ በይፋ ስራ ጀምሯል።
ለአባላቶቹ በቅርበት ምቹና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት እየተጋ ያለው አሚጎስ በቀጣይ በሁሉም የክልል ከተሞች ቅርንጫፍ ቢሮውን ለመክፈት የሚያስችል ጥናቶችን በባለሙያዎች ታግዞ እያስጠና መሆኑን ለማወቅ ተችሏል።
Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8
Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7
Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta
TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth
#አሚጎስ #12years #anniversary #amigos #microfinance #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
አሚጎስ ሁለተኛ ዙር ለሠራተኞቹ የክህሎት ስልጠና ሰጠ።
(አሚጎስ የካቲት 17 ቀን 2017ዓ.ም)
አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ስራ ማህበር ለሠራተኞቹ የአባላት አያያዝ ዙሪያ በባለሙያዎች ታግዞ ስልጠና ለሁለተኛ ዙር ሰልጣኝ ሰራተኞቹ እየሰጠ ይገኛል።
ስልጠናው ከአባላት ጋር ያለውን ቅሬታ በመፍታት፣አሰራሩን በማዘመን ምቹ እና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ያስችለው ዘንድ እንዲሁም ሰራተኞች ከአባላት ጋር ያላቸውን ግንኙነት ይበልጥ ሳይንሳዊ በሆነ መልኩ ለማጠናከር እንዲሁም በሰራተኞች መካከል ያለውን የእርስ በእርስ ግንኙነት ወደ ተሻለ ደረጃ ከፍ በማድረግ የተሻለ የአባላት አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ስልጠና መሆኑን ለማወቅ ተችሏል።
Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8
Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7
Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta
TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth
#አሚጎስ #12years #anniversary #amigos #microfinance #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
(አሚጎስ የካቲት 17 ቀን 2017ዓ.ም)
አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ስራ ማህበር ለሠራተኞቹ የአባላት አያያዝ ዙሪያ በባለሙያዎች ታግዞ ስልጠና ለሁለተኛ ዙር ሰልጣኝ ሰራተኞቹ እየሰጠ ይገኛል።
ስልጠናው ከአባላት ጋር ያለውን ቅሬታ በመፍታት፣አሰራሩን በማዘመን ምቹ እና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ያስችለው ዘንድ እንዲሁም ሰራተኞች ከአባላት ጋር ያላቸውን ግንኙነት ይበልጥ ሳይንሳዊ በሆነ መልኩ ለማጠናከር እንዲሁም በሰራተኞች መካከል ያለውን የእርስ በእርስ ግንኙነት ወደ ተሻለ ደረጃ ከፍ በማድረግ የተሻለ የአባላት አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ስልጠና መሆኑን ለማወቅ ተችሏል።
Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8
Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7
Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta
TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth
#አሚጎስ #12years #anniversary #amigos #microfinance #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba