የተዋናይት ፍያት የማነ ገዓት ባህላዊ ስነ-ስርዓት!
በትግራይ ባህል መሰረት ገዓት ማለት ከሰርግ በፊት ለሙሽሪት የሚደረግ ባህላዊ ስርዓት ነው። ፍርያት ነገ በሸራተን አዲስ ሆቴል ጋብቻ ስነ-ስርዓት ትፈፅማለች።
@AccessAddis
በትግራይ ባህል መሰረት ገዓት ማለት ከሰርግ በፊት ለሙሽሪት የሚደረግ ባህላዊ ስርዓት ነው። ፍርያት ነገ በሸራተን አዲስ ሆቴል ጋብቻ ስነ-ስርዓት ትፈፅማለች።
@AccessAddis
አሜሪካዊት የሆሊውድ ተዋናይትና የቴሌቪዥን ጋዜጠኛ ልጇን ‹‹ምኒልክ›› ብላ ስም አውጥታለች
የአፍሪካ ልጅ በሆነው የኢትዮጵያ ንጉሥ ዳግማዊ ምኒልክ ልጇን ስትሰይም መልእክቱ ...
"የጥበበኛ ልጅ እንዲሁም ታላቅ"
አሻራን ለማመላከት ነውም ብላለች።
ምንጭ፡ ጌቱ ተመስገን
@AccessAddis
የአፍሪካ ልጅ በሆነው የኢትዮጵያ ንጉሥ ዳግማዊ ምኒልክ ልጇን ስትሰይም መልእክቱ ...
"የጥበበኛ ልጅ እንዲሁም ታላቅ"
አሻራን ለማመላከት ነውም ብላለች።
ምንጭ፡ ጌቱ ተመስገን
@AccessAddis
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አርቲስት ሔኖክ ድንቁ ለፍቅረኛው ሜላት ነብዩ የጋብቻ ጥያቄ አቀረበላት።
@AccessAddis
@AccessAddis
#ጥቆማ
ሜዳ ቻት መተግበሪያ እና ሶደሬ ቲዩብ
ሶደሬ ቱዩብ ከሜዳቻት ጋር በመተባበር በርከት ያሉ የሃገኛ አዳዲስ ፊልሞችን በሜዳቻት መተግበሪያ አማካኝነት በክፍያ ማቅረብ ከጀመረ ቆየት ያለ ሲሆን ሲሆን ለ1 ሳምንት አዳዲስ አማረኛ ፊልሞችን በሜዳ ቻት መተግበሪያ በኩል በነፃ ማቅረባቸውን አስታውቀዋል ሜዳ ቻት መተግበሪያ ውስጥ በመግባት አዳዲስ የሃገችን ፊልሞች ይመልከቱ።
@AccessAddis
ሜዳ ቻት መተግበሪያ እና ሶደሬ ቲዩብ
ሶደሬ ቱዩብ ከሜዳቻት ጋር በመተባበር በርከት ያሉ የሃገኛ አዳዲስ ፊልሞችን በሜዳቻት መተግበሪያ አማካኝነት በክፍያ ማቅረብ ከጀመረ ቆየት ያለ ሲሆን ሲሆን ለ1 ሳምንት አዳዲስ አማረኛ ፊልሞችን በሜዳ ቻት መተግበሪያ በኩል በነፃ ማቅረባቸውን አስታውቀዋል ሜዳ ቻት መተግበሪያ ውስጥ በመግባት አዳዲስ የሃገችን ፊልሞች ይመልከቱ።
@AccessAddis
በተለያዩ መንገዶች ምነው? ምን ሆናችሁ? እያላችሁ ስትጠይቁን፣ መቼም ጠያቂ አያሳጣን እያልን በልባችን መደሰታችንን ልንደብቅ አንችልም።
ጠፋ ብሎ የተመለሰን ሰው "እጅ ከምን?" ማለት አይቀርምና እኛም ባዶ እጃችንን አልተመለስንም። ከተወሰነ የአቀራረብ ለውጥና ከአዳዲስ ነገሮችን ይይዘናል።
ዙር ሰላሳ ዲጂታል መፅሔት የካቲት ወር 12 እትም
መልካም ንባብ!
@AccessAddis
ጠፋ ብሎ የተመለሰን ሰው "እጅ ከምን?" ማለት አይቀርምና እኛም ባዶ እጃችንን አልተመለስንም። ከተወሰነ የአቀራረብ ለውጥና ከአዳዲስ ነገሮችን ይይዘናል።
ዙር ሰላሳ ዲጂታል መፅሔት የካቲት ወር 12 እትም
መልካም ንባብ!
@AccessAddis
ሱፐር ኤግል ድራይ ጅን
በአዲስ መልክ ከላቀ ጣዕም፣ ጥንካሬ፣ መዓዛ ጋር።
ይገባዎታል!
ማሳሰቢያ:- ከ 21 ዓመት በላይ ለሆኑ ብቻ
#Supereaglenewdrygin #gin #supereagle
በአዲስ መልክ ከላቀ ጣዕም፣ ጥንካሬ፣ መዓዛ ጋር።
ይገባዎታል!
ማሳሰቢያ:- ከ 21 ዓመት በላይ ለሆኑ ብቻ
#Supereaglenewdrygin #gin #supereagle
የቴዲ አፍሮ ኮንሰርት የካቲት 14 በመስቀል አደባባይ ይካሄዳል!
ከደቂቃዎች በፊት የአርቲስቱ ማናጀር አቶ ጌታቸው ማንጉዳይ ከነገረኝ:
"ኮንሰርቱ ቅዳሜ የካቲት 14 ከ10 ሰአት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ ይካሄዳል። ከውጪ የሚገቡትን የድምፅ ሲስተሞች እና መሳርያዎችን ወጪ ለመሸፈን ብቻ በጣም ትንሽ ክፍያ ይኖራል። ኮንሰርቱ ምንም አይነት ስፖንሰር አይኖረውም። አሁን ከማዘጋጃ ጉዳዮችን ጨራርሰን እየወጣን ነው። በሌሎች ከተማች ስለታሰበው ኮንሰርት ወደፊት እነግርሀለው።"
ምንጭ: ኤልያስ መሰረት
@AccessAddis
ከደቂቃዎች በፊት የአርቲስቱ ማናጀር አቶ ጌታቸው ማንጉዳይ ከነገረኝ:
"ኮንሰርቱ ቅዳሜ የካቲት 14 ከ10 ሰአት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ ይካሄዳል። ከውጪ የሚገቡትን የድምፅ ሲስተሞች እና መሳርያዎችን ወጪ ለመሸፈን ብቻ በጣም ትንሽ ክፍያ ይኖራል። ኮንሰርቱ ምንም አይነት ስፖንሰር አይኖረውም። አሁን ከማዘጋጃ ጉዳዮችን ጨራርሰን እየወጣን ነው። በሌሎች ከተማች ስለታሰበው ኮንሰርት ወደፊት እነግርሀለው።"
ምንጭ: ኤልያስ መሰረት
@AccessAddis
ድምፃዊ ያሬድ ነጉ ሰው ደብድቧል ተብሎ በቁጥጥር ስር ዋለ።
ባሳለፍነው ሳምንት ሐሙስ ጥር 28 ለሊት 8:30 ቦሌ ሸገር ህንፃ ላይ ሚውዚክ ሪቮልሽን በተባለ መዝናኛ ቤት ሚላ ሐዱሽ በተባለ ለግለሰብ ላይ ባደረሰው ጉዳት ተጠርጥሮ በፓሊስ ቁጥጥር ስር የዋለው።
ያሬድ ነጉ እና ሚላን ሐዱሽ በእለቱ እየተዝናኑ በነበረበት ሰዓት አለመግባባት መፈጠሩን እና አለመግባባታቸው ወደ ጠብ ተቀይሮ በአልኮል መጠጥ ያለው ጠርሙስ ሚላን ሀይሉ ላይ ያሬድ ጥቃት የፈፀመ ሲሆን ጥቃቱ የተፈፀመበት ግለሰብ ራሱን ሲስት ያሬድ ነጉም በዕለቱ በፓሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል ሲል ኢትዮፒካሊንክ የአይን እማኞችን ጠቅሶ ዘግቧል።
ያሬድ ከሐሙስ እለት ጀምሮ በፓሊስ ጣቢያ ጉዳዩን ሲከታተል ከቆየ በኃላ ጥቃት የደረሰበት ግለሰብ አገግሞ ከሆስፒታል ወደቤት በመግባቱ ያሬድም ቅዳሜ ዕለት ጉዳዩን በውጪ ሆኖ እንዲከታተል በ10ሺ ብር ዋስ ተፋቷል።
@AccessAddis
ባሳለፍነው ሳምንት ሐሙስ ጥር 28 ለሊት 8:30 ቦሌ ሸገር ህንፃ ላይ ሚውዚክ ሪቮልሽን በተባለ መዝናኛ ቤት ሚላ ሐዱሽ በተባለ ለግለሰብ ላይ ባደረሰው ጉዳት ተጠርጥሮ በፓሊስ ቁጥጥር ስር የዋለው።
ያሬድ ነጉ እና ሚላን ሐዱሽ በእለቱ እየተዝናኑ በነበረበት ሰዓት አለመግባባት መፈጠሩን እና አለመግባባታቸው ወደ ጠብ ተቀይሮ በአልኮል መጠጥ ያለው ጠርሙስ ሚላን ሀይሉ ላይ ያሬድ ጥቃት የፈፀመ ሲሆን ጥቃቱ የተፈፀመበት ግለሰብ ራሱን ሲስት ያሬድ ነጉም በዕለቱ በፓሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል ሲል ኢትዮፒካሊንክ የአይን እማኞችን ጠቅሶ ዘግቧል።
ያሬድ ከሐሙስ እለት ጀምሮ በፓሊስ ጣቢያ ጉዳዩን ሲከታተል ከቆየ በኃላ ጥቃት የደረሰበት ግለሰብ አገግሞ ከሆስፒታል ወደቤት በመግባቱ ያሬድም ቅዳሜ ዕለት ጉዳዩን በውጪ ሆኖ እንዲከታተል በ10ሺ ብር ዋስ ተፋቷል።
@AccessAddis
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኮረንቲ የሙዚቃ ፌስቲቫል በኢትዮጵያ የመጀመርያው የኤሌክትሮኒክ ሙዚቃ ዝግጅት ሲሆን በቢሾፍቱ ኩሪፍቱ ሪዞርት በአመት አንድ ጊዜ ይካሄዳል። ዝግጅቱ ለሁለት ቀናት የሚቆይ ሲሆን የተለያዩ ዲጄዎች ባማረ የስቴጅ ዲዛይን ታጅበው የኤሌክትሮኒክ ሙዚቃ እያጫወቱ ህዝቡን የሚያዝናኑበት ነው።
የዘንድሮው ዝግጅት የካቲት 14 እና 15 በቢሾፍቱ ኩሪፍቱ ዋተር ፓርክ ይካየዳል።
@AccessAddis
የዘንድሮው ዝግጅት የካቲት 14 እና 15 በቢሾፍቱ ኩሪፍቱ ዋተር ፓርክ ይካየዳል።
@AccessAddis
አንጋፋው አርቲስት ጀምበሬ በላይ አረፉ።
በመድረክ ትወና ከ40 ዓመታት በላይ ያገለገልሉት አንጋፋው አርቲስት ጀምበሬ በላይ አረፉ።
አርቲስቱ በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከ1949 እሰከ 1953ዓ.ም በያኔዉ የሀገር ፍቅር ማህበር በአሁኑ የሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት በመድረክ ትወና አገልግለዋል።
እንዲሁም ከ1953ዓ.ም እስከ 1988 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በመድረክ ትወና አገልግለዋል።
አርቲስት ጀምበሬ ከተወኑባቸዉ ሥራዎች መካካል የአዛውንቶች ክበብ፣ ኦቴሎ፣ የከተማዉ ባላገር፣ ሐምሌት፣ የዋናው ተቆጣጣሪ፣ የእጮኛዉ ሚዜ፣ የልብ ፅጌሬዳ፣ 1ዓመት ከ1 ቀን፣ የፌዝ ዶክተር፣ የእግር እሳት፣ የሚስጠር ዘብ፣ የድል አጥቢያ ጥቂቶቹ ናቸው።
በተጨማሪም የዘመቻው ጥሪ፣ አመል አለብኝ፣ ግራ የገባው ግራ፣ ያልተከፈለው እዳ የተሰኙ የቴሌቪዥን ድራማዎች ላይ ተውነዋል።
አርቲስት ጀምበሬ በላይ በ1933 ዓ.ም በቀድሞ አጠራር ጎጃም ክፍለ ሀገር የተወለዱ ሲሆን፣ የሁለት ሴት እና የአራት ወንድ ልጆች አባት ነበሩ።
ምንጭ ፦ ኢዜአ
@AccessAddis
በመድረክ ትወና ከ40 ዓመታት በላይ ያገለገልሉት አንጋፋው አርቲስት ጀምበሬ በላይ አረፉ።
አርቲስቱ በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከ1949 እሰከ 1953ዓ.ም በያኔዉ የሀገር ፍቅር ማህበር በአሁኑ የሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት በመድረክ ትወና አገልግለዋል።
እንዲሁም ከ1953ዓ.ም እስከ 1988 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በመድረክ ትወና አገልግለዋል።
አርቲስት ጀምበሬ ከተወኑባቸዉ ሥራዎች መካካል የአዛውንቶች ክበብ፣ ኦቴሎ፣ የከተማዉ ባላገር፣ ሐምሌት፣ የዋናው ተቆጣጣሪ፣ የእጮኛዉ ሚዜ፣ የልብ ፅጌሬዳ፣ 1ዓመት ከ1 ቀን፣ የፌዝ ዶክተር፣ የእግር እሳት፣ የሚስጠር ዘብ፣ የድል አጥቢያ ጥቂቶቹ ናቸው።
በተጨማሪም የዘመቻው ጥሪ፣ አመል አለብኝ፣ ግራ የገባው ግራ፣ ያልተከፈለው እዳ የተሰኙ የቴሌቪዥን ድራማዎች ላይ ተውነዋል።
አርቲስት ጀምበሬ በላይ በ1933 ዓ.ም በቀድሞ አጠራር ጎጃም ክፍለ ሀገር የተወለዱ ሲሆን፣ የሁለት ሴት እና የአራት ወንድ ልጆች አባት ነበሩ።
ምንጭ ፦ ኢዜአ
@AccessAddis
የካቲት 14 እና 15 ኮረንቲ የኤሌትሮኒክስ ሙዚቃ ፌስቲቫል በኩሪፍቱ ዋተር ፓርክ።
መግቢያ ትኬቶች በቦስተን ደይ ስፓ ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ይሸጣሉ።
ቅድመ ትኬት ሽያጭ 500 ብር
በዕለቱ በር ላይ 800 ብር
@AccessAddis
መግቢያ ትኬቶች በቦስተን ደይ ስፓ ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ይሸጣሉ።
ቅድመ ትኬት ሽያጭ 500 ብር
በዕለቱ በር ላይ 800 ብር
@AccessAddis